የሀገር ውስጥ ዜና በአጣየና አካባቢው ለፈረሱ ቤቶች መገንቢያ የ55 ሚሊየን ብር የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ደን ኢንተርፕራይዝ በአጣየና አካባቢው በፀጥታ ችግር ምክንያት የፈረሱ መኖሪያ ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ከ55 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። የኢንተርፕራይዙ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ መላኩ ጀምበሬ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤንች ሸኮ ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ተደርጓል Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት ማድረጉን የቤንች ሸኮ ዞን ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ሃላፊ ኮማንደር ዳዊት ጢሞቲዎስ ከምዝገባው ቀን አንስቶ ለምርጫው ሰላማዊ ሂደት በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን…
ስፓርት ኢትዮ አፍሪካ የአሰግድ ተስፋዬ የመታሰቢያ ውድድር አሸናፊ ሆነ Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሰግድ ተስፋዬ የመታሰቢያ ውድድር በኢትዮ አፍሪካ የእግር ኳስ ቡድን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ የፍጻሜ ጨዋታው በኢትዮ አፍሪካ እና አበበ ቢቂላ ቡድኖች መካከል የተደረገ ሲሆን፥ መደበኛ የጨዋታ ክፍለ ጊዜው አንድ ተጠናቋል፡፡ በመለያ ፍጹም…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ከ700 ሺህ ለሚበልጥ ህዝብ የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት ተሰጠ Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል 13 ወረዳዎች እና የተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች ከ700 ሺህ ለሚበልጥ ህዝብ የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት በዘመቻ መሰጠቱ ተገለጸ። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ቃል አቀባይ ዶክተር አይዳ ሃይለስላሴ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ በክልሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምርጫው መሳተፍና ሠላምን መጠበቅ የዜግነት ግዴታ ነው – የቦዲቲ ከተማ ነዋሪዎች Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫው ላይ መሳተፍና ሠላምን መጠበቅ የዜግነት ግዴታችን ነው ሲሉ በወላይታ ዞን የቦዲቲ ከተማና በዳሞት ፑላሳ ወረዳ የሻንቶ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ቀጣዩን ጊዜ ለመወሰን ካርዳቸውን ይዘው የምርጫውን ቀን እየተጠባበቁ መሆኑንም ገልፀዋል ።…
የሀገር ውስጥ ዜና ትስስር ለሕዳሴ ግድብ ጥምረት ተመሰረተ Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በቅንጅት የሚሰራ "ትስስር ለሕዳሴ ግድብ" የተሰኘ ጥምረት በይፋ ተመሰረተ። ጥምረቱ ስለ ዓባይ ግድብ ያለውን እውነታ ለዓለም ማህበረሰብ ለማስረዳት የሚሰራ ሲሆን በሃገር ውስጥና በውጭ ያሉ ምሁራንና ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጂማ ዞን ለምርጫ የሚያስፈልጉ ቁሳቁስ ተጠናቀው ደርሰዋል Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂማ ዞን ለ6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚያስፈልጉ ቁሳቁስ ተጠናቀው መድረሳቸውን የዞኑ ምርጫ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ሸሪፍ አባገላን እንዳሉት የምርጫ ቁሳቁስ ለሁሉም ምርጫ ክልሎች የደረሱ ሲሆን ወደ ምርጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምስራቅ ሸዋ ዞን የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሸዋ ዞን በምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት እየተካሄደ ነው። ስርጭቱ በዞኑ ድምፅ በሚሰጥባቸው 11 የምርጫ ክልሎችና 1 ሺህ 540 የምርጫ ጣቢያዎች ነው እየተካሄደ መሆኑን የምስራቅ ሸዋ ዞን የምርጫ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ጎንደር ዞን ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ሰኞ ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን የደቡብ ጎንደር ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት አስታወቀ። የፅ/ቤቱ ሀላፊ አቶ አምሳሉ በለጠ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት በዞኑ ዘጠኝ የፖለቲካ…
የሀገር ውስጥ ዜና በካፋ ዞን ለሚካሄደው ምርጫ ቁሳቁስ ደርሷል Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካፋ ዞን የፊታችን ሰኞ ለሚካሄደው ምርጫ ቁሳቁስ መግባቱን የዞኑ የምርጫ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ገለፀ። በዞኑ 8 የምርጫ ክልሎች 590 የምርጫ ጣቢያዎች እንዲሁም 13 ንዑስ የምርጫ ጣቢያዎች እንዳሉ የገለፁት የዞኑ…