Fana: At a Speed of Life!

ቀጣዩን ጊዜ የተሻለ ለማድረግ የምርጫ ካርዳችንን ይዘን የድምጽ መስጫ ቀኑን እየተጠባበቅን ነው- የምዕራብ አርሲ ዞን ሄበን አርሲ ወረዳ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጣዩን ጊዜ የተሻለ ለማድረግ የምርጫ ካርዳቸውን ይዘው የድምጽ መስጫ ቀኑን እየተጠባበቁ መሆኑን የምዕራብ አርሲ ዞን ሄበን አርሲ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ። ከሁሉም ነገር በላይ ሰላም ወሳኝ በመሆኑ ከምርጫው መጠናቀቅ…

በጋሞ ዞን 6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የጋሞ ዞን ምርጫ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ገለፀ ። የማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ አብራሃም አንጅሎ፥ በዞኑ ባሉት 10 ምርጫ ክልሎች ላይ…

የደብረ ማርቆስ ዮኒቨርሲቲ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን ሸለመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ማርቆስ ዮኒቨርሲቲ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት ሰጠ፡፡ ውጤታቸው ከ3 ነጥብ 75 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ 228 ተማሪዎች ናቸው የተማሪዎች አምባሳደር ለመሆን የሚያበቃ እውቅና…

ምርጫውን ማከናወን እና ሰላምን መጠበቅ የዜግነት ሃላፊነታችን ነው- የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫውን ማከናወን እና ሰላምን መጠበቅ የዜግነት ሃላፊነታችን ነው ሲሉ የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። የሃገር ህልውና ሲረጋገጥ ዜግች የሚፈልጉትን ማከናወን የሚችሉት ያሉት ነዋሪዎቹ፣ የሃገርን…

ዩኒቨርስቲው ግምታዊ ዋጋቸው 1.5 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ መድሐኒቶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨረሲቲ ከአሜሪካ ሪ ላይፍ ድርጅት ጋር በመተባበር ግምታዊ ዋጋቸው 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመቱ መድሐኒቶችን ለህክምና ተቋማት አበረከተ። ዩኒቨርሲቲው አርባ አምስት የመድሐኒቶች አይነቶች በአከባቢው…

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፖሊሳዊ የደንብ ልብስ እና ዓርማ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 12/2013(ኤፍ ቢ ሲ) - በፖሊስ ሠራዊት ውስጥ የተጀመረው የለውጥ ስራ አገልግሎቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ገለጹ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፖሊሳዊ የደንብ ልብስ እና…

ለስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ በጉራጌ ዞን ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 14 2013ዓ.ም ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ የጉራጌ ዞን ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ለምርጫው የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶች በዞኑ ደርሰው ወደ የምርጫ ክልል እየተላኩ ነው፡፡ እስከ ነገ እኩለ ቀን ሁሉም የምርጫ…

በደቡብና ሲዳማ ክልሎች የምርጫ ቁሳቁሶች ስርጭት በአብዛኛው ቦታዎች ላይ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርጫ ቁሳቁሶችን ስርጭት በአብዛኛው ቦታዎች ላይ መድረሱን የደቡብ ክልልና የሲዳማ ክልል ምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አስታወቁ፡፡ የምርጫ ቁሳቁሶችን የማቅረቡ ስራ ከትላንት ጀምሮ በመከናወን ላይ እንደሚገኝ…

ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት አድርጊያለሁ – የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል፡፡ የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ በቅድመ ምርጫ፣በምርጫ ዕለትና ድህረ ምርጫ ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ፖሊስ…

በቻግኒ ለምርጫ ጣቢያዎች የሚሰራጩ ቁሳቆሶች ርክክብ ተደርገ

 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻግኒ የምርጫ ክልል ውስጥ ላሉ 72 የምርጫ ጣቢያዎች የሚሰራጩ ቁሳቆሶች ርክክብ ተደርጓል:: ለድምጽ መስጫው እለት የሚያገለግሉ ለመራጮች የድምጽ መስጫ ወረቀትን ጨምሮ አስፈጻሚዎች የሚጠቀሟቸው ቅጾች…