በሀገሪቱ እድገት ውስጥ የግንባታ ዘርፉን ሚና ለማሳደግ መንግስት ድጋፍ ያደርጋል – ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት የግንባታው ዘርፍ በቀጣይ 10 ዓመታት የሀገሪቱ እድገት ውስጥ የሚኖረውን ሚና ለማሳደግ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ።
ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ የንቅናቄ መድረክ "ተወዳዳሪ…