Fana: At a Speed of Life!

ከስደት ተመላሽ ዜጎችን ወደ ስራ ማስገባት ላይ ያለውን የቅንጅት ክፍተት መፍታት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከስደት ተመላሽ ዜጎችን ወደ ስራ ማስገባት ላይ ያለውን የቅንጅት ክፍተት መፍታት እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡   ከስደት ተመላሽ ዜጎችን መልሶ ማቋቋም ላይ የተከናወኑ ተግባራት ቢሮሩም አሁን ድረስ አመርቂ ውጤት አለመመዝገቡ ይነገራል…

በደቡብ ክልል የሚነሳው የክልልነት ጥያቄ የሁሉንም ህዝቦች ተጠቃሚነት ባረጋገጠ መልኩ ይፈታል – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል የሚነሳው የክልልነት ጥያቄ የሁሉንም ህዝቦች የጋራ ተጠቃሚነት ባረጋገጠ እና ባከበረ መልኩ እንደሚፈታ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ገለጹ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…

ብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት ለ532 የፀረ-ሽብር ግብር ሃይል ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012(ኤፍቢሲ) የብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት ከሀገሪቱ የፀጥታና የመረጃ ተቋማት ለተወጣጡ 532 የፀረ-ሽብር ግብር ሃይል ባለሙያዎች ሽብርተኝነትን የመከላከል እንቅስቃሴ ላይ ያተኮረ ሥልጠና መሥጠቱን አስታውቋል። አገልግሎቱ ከመከላከያ፣ከፌዴራል ፖሊስ…

የአምራች አድራሻቸው የማይታወቅና ተጭበርብረው የተመረቱ 27 የምግብ ዓይነቶች ገበያ ላይ መኖራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገር ዓቀፍ ደረጃ በተደረገ ቅኝት የአምራች አድራሻቸው የማይታወቁና ተጭበርብረው የተመረቱ 27 የምግብ ዓይነቶች ገበያ ላይ እየዋሉ መሆኑን የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ገለጸ። ባለስልጣን መስሪያቤቱ የአምራች ድርጅቶቻቸው…

ዛሬ የፈረንጆቹን 2020 አዲስ ዓመት ያልተቀበሉ ሀገራት የትኛዎቹ ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ.) ዛሬ በዓለም ዙሪያ በርካታ ሀገራት አዲስ ዓመታቸውን 2020 በድምቀት ተቀብለዋል። ሆኖም ይህንን አዲስ ዓመት ሁሉም የዓለም ሀገር አልተቀበለውም። ማታዶር ኔት የተባለ ድረገፅ 2020 ላይ የማይገኙ ያላቸውን ሰባት ሀገራት ዝርዝር ይዞ ወጥቷል።…

በህዳር ወር ከወጪ ንግድ 190 ነጥብ 73 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት አመቱ በህዳር ወር ከወጪ ንግድ 190 ነጥብ 73 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከግብርና፣ ከማምረቻው ዘርፍ እና ከማዕድን ውጤቶች 289 ነጥብ 15 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ለማግኘት…

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊዳሚ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ14 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊዳሚ ወረዳ በዛሬው ዕለት በደረሰ የመኪና አደጋ የ14 ሰዎች ሕይወት አልፏል። አደጋው ከመንዲ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የጭነት ተሽከርካሪ ከነቀምት ወደ ጊዳሚ ወረዳ ሲጓዝ ከነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ…

ለሚያንኮራፉ ሰዎች መፍትሄ ይሆናል የተባለው አዲሱ የቴክኖሎጂ ፈጠራ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)ለሚያንኮራፉ ሰዎች መፍትሄ ይሆናል የተባለው አዲሱ የቴክኖሎጂ ፈጠራ  ይፋ ተደርጓል። ሚሊዮኖች የሚሰቃዩበት ማንኮራፋት ከጤና መቃወስ ጋር በተያያዘ በቂ የሆነ እንቅልፍ ከመከልከሉ በተጨማሪ በአካባቢው የሚገኙትን ሰዎች በመረበሽ ማህበራዊ ኑሯችንን…

የሶማሌ እና አፋር ህዝቦችን ግንኙነት ለማጠናከር ሲካሄድ የቆው የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሶማሌ እና አፋር ህዝቦችን ግንኙነት ለማጠናከር  በአዳማ ከተማ ሲካሄድ  የቆው  የምክክር መድረክ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል፡፡ የኢትዮጵያ ሀገር ሽማግሌዎች ትስስር ከሰላም ሚኒስቴር እና ከጀሰቲስ ፎር ኦል. ፒ. ኤፍ. ኢትዮጲያ ጋር…

ኢ/ር ታከለ ኡማ ህገወጥ የቤቶች ግንባታ ላይ በሚወሰደው እርምጃ ዙሪያ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012(ኤፍቢሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢጅነር ታከለ ኡማ ህገወጥ የቤቶች ግንባታ ላይ በሚወሰደው እርምጃ ዙሪያ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት አደረጉ፡፡   የህገወጥ ግንባታዎችን በተመለከተ የተደረገው ጥናት እና ህግን…