ዶ/ር ጥላዬ ጌቴ በፓሪስ የኢፌዴሪ ሚሲዮን በባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር የዩኔስኮ ምክትል ቋሚ መልዕክተኛ ሆነው ተመደቡ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዶክተር ጥላዬ ጌቴ በፓሪስ የኢፌዴሪ ሚሲዮን በባለሙሉ ስልጣን ሚኒስትር የስራ ደረጃ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሳይንስ፣ የትምህርት እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ምክትል ቋሚ መልእክተኛ ሆነው እንዲሰሩ ተመድበዋል።
በዚህም መሰረት ዶክተር…