ስፓርት ጣሊያን፣ ቤልጂየም እና ኔዘርላንድስ በአውሮፓ ዋንጫ ጥሎ ማለፉን ተቀላቅለዋል Tibebu Kebede Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ ጥሎ ማለፉን የተቀላቀሉ ቡድኖች እየተለዩ ነው፡፡ እስካሁን በተደረጉ ጨዋታዎች ከምድብ 1 ጣልያን፣ ከምድብ 2 ቤልጂየም እንዲሁም ከምድብ 3 ኔዘርላንድስ ጥሎ ማለፉን ተቀላቅለዋል፡፡ ከምድብ 1 ጣሊያን ሁለት ጨዋታዎቿን 3 ለ 0…
የሀገር ውስጥ ዜና በጂቡቲ የሚገኘው ታሪካዊው የኢትዩጵያ ኤምባሲ በልዩ ሁኔታ ሊታደስ ነው Tibebu Kebede Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የሚገኘውን ታሪካዊውን የኢትዮጵያን ኤምባሲ በልዩ ሁኔታ ለማደስ ስምምነት ተፈረመ። ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ታሪካዊ የቀድሞ ኤምባሲ ነው። ከ1958 እስከ 1996ዓ.ም ድረስ የኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከመቅደላ ተዘርፈው የተወሰዱ የኢትዮጵያ ቅርሶች ከጨረታ እንዲታገዱ ተደረገ Tibebu Kebede Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅርሶቹ በ19ኛው ክፍለ ዘመን የእንግሊዝ ሜጀር ጄኔራል ዊሊያም አርቦትኖት የተዘረፉ ጥንታዊ የብራና የጸሎት መጽሃፍ፣ ከቆዳ የተሰራ የመጽሃፍ መያዣ ከእነመስቀሉ እንዲሁም ከቀንድ የተሰሩ በብር የተለበጡ ጥንታዊ ዋንጫዎች እንደሆኑ በለንደን የኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በሐረማያ ሀይቅ ላይ ተደራጅተው ለሚሠሩ ወጣቶች ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው እለት ዳግም በተመለሰው የሐረማያ ሀይቅ ላይ በቡድን ተደራጅተው አሣ በማጥመድ ስራ ላይ ለተሰማሩ ወጣቶች ለአሣ ምርት የሚያገለግሉ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በድጋፍ ስነስርዓት ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሸካ ዞን በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተገነባው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ Tibebu Kebede Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸካ ዞን በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተገነባው የደገሌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት ተመርቋል። በስነስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸውን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ታላቁ የግብፅ ኢማም የህዳሴ ግድብን አስመልክተው የሰጡት መግለጫ የኢትዮጵያን ሀቅ የካደ ነው – ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር እድሪስ Tibebu Kebede Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የግብፅ ኢማም የታላቁ ህዳሴ ግድብን በሚመለከት የሰጡት መግለጫ የኢትዮጵያን ሀቅ ያልተመለከተና እውነት የጐደለው ነው ሲሉ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር እድሪስ ገለጹ። ከሰሞኑ የግብፁ ዓለም አቀፋዊ እስልምና ተቋም ታላቅ ኢማም የሆኑት ሼክ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመቐለ 400 ኩንታል የእርዳታ እህል ወደ ግለሰብ መጋዘን ሲራገፍ ተያዘ Tibebu Kebede Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ 400 ኩንታል የእርዳታ እህል ወደ ግለሰብ መጋዘን ሲራገፍ ተያዘ። የእርዳታ እህሉ መነሻውን ጅቡቲ አድርጎ በቀጥታ መቐለ አዋሽ ተብሎ ከሚጠራው መጋዘን መራገፍ ሲኖርበት በሁለት ግለሰብ መጋዘኖች ሲራገፍ በህብረተሰቡ ጥቆማ ተይዟል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የጎንደር ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢኒስቲቲዩት በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲቲዩት በጋራ ለመስራት ተስማሙ፡፡ ስምምነቱ ቀጣይነት ያለው እና ውጤታማ የሆነ የአቅም ግንባታና የሥራ አመራር ሥልጠና መስጠትን አላማው ያደረገ መሆኑን ከዩኒቨርሲቲው ያገኘነው መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሞጆ ሁለገብ ሎጅስቲክስ ማዕከል ግንባታ የሲቪል ሥራ ተጀመረ Tibebu Kebede Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ ሁለገብ ሎጅስቲክስ ማዕከል ግንባታ የሲቪል ሥራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ የሞጆ ሁለገብ…
ስፓርት ቪዲዮ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች በአዲስ አበባ Tibebu Kebede Jun 17, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=36Y60kV9Az4&t=237s