Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ እና ጂቡቲ መካከል የኃይል አቅርቦት ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ጂቡቲ መካከል ያለውን የኃይል አቅርቦት ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደረገ፡፡ በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ የተመራና የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ሀይል ከፍተኛ የሥራ…

የሶማሌ ክልል ልማት ማህበር ማጠቃለያ መርሃግብር በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ልማት ማህበር ማጠቃለያ መርሃግብር በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድን ጨምሮ የአዲስ አበባ…

በውጭ ሃገራት ይሰጡ የነበሩ ሕክምናዎችን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለመስጠት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የካንሰር እና ልብ ሕክምናን ጨምሮ በውጭ ሃገራት ብቻ ይሰጡ የነበሩ ሕክምናዎችን በሆስፒታሉ ለመስጠት የሚያስችሉ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ በዓመት ከ160 ሺህ በላይ ሰዎች…

የኢትዮ-ኮሪያ የቱሪዝም ፎረም በበይነ መረብ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በደቡብ ኮሪያ መካከል በኢኮኖሚ መስክ ያለውን ትብብር ለማጠናከር ‘ኢትዮጵያ-ኮሪያ 2021 የቱሪዝም ፎረም’ በሚል ርዕስ የበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል። የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ኢትዮጵያ ከደቡብ ኮሪያ ጋር በደም…

ታላላቅ ተቋማትንና ዓለም አቀፍ አስተሳሰብን መፍጠር ሲቻል ታላቅ ሀገር ይኖራል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዘመንና ትውልድ ተሻጋሪ ታላላቅና ጽኑ ተቋማትን፣ ድንበር ዘለል ዓለም አቀፍ አስተሳሰብና ባህልን መፍጠር ሲቻል ታላቅ ሀገር እንደሚኖር አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ “ታላቅነት…

ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የተልተሌ-ዋዩ-ወንዶ-ኤርቦሬ የጠጠር መንገድ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የተልተሌ-ዋዩ-ወንዶ-ኤርቦሬ የጠጠር መንገድ ተመረቀ፡፡ መንገዱ የኦሮሚያ ክልልና የደቡብ ክልልን የሚያገናኝ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ የተገኙት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ…

በኢትዮጵያ እና አሜሪካ ባሉ የኢንቨስትመንት እድሎች ላይ ያተኮረ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋሽንግተን በኢትዮጵያ እና አሜሪካ ባሉ የኢንቨስትመንት እድሎች ላይ ያተኮረ ፎረም ተካሄደ፡፡ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት የተካሄደው ፎረም የአሜሪካና ኢትዮጵያ ቢዝነስ እና የኢንቨስትመንት አማራጮች በሚል መሪ ቃል በበይነ መረብ ነው…

ዜጎች አጠራጣሪ ነገር ሲመለከቱ በ910 የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች ማንኛውም ለሀገርና ለህዝቦች ሰላምና መረጋጋት እንቅፋት የሚሆኑ እንዲሁም ከሀገራዊ ምርጫው ጋር በተያያዘ የደህንነት ስጋት ሊፈጥሩ የሚችሉ አጠራጣሪ ሁኔታዎችን ሲመለከቱ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አጭር የጥቆማ መስጫ ቁጥር 910ን…

ዳሸን ባንክ በሰሜን ተራሮች አካባቢ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳሸን ባንክ በሰሜን ተራሮች አካባቢ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ባንኩ በበየዳ ወረዳ ድል ይብዛ ከተማ ከ51 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ትምህት ቤት ሊገነባ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የዳሸን ባንክ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 100 ሺህ ቤቶችን ለመገንባት ከጎጆ ብሪጅ ማህበር ጋር ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመዲናዋ 100 ሺህ ቤቶችን ለመገንባት ከጎጆ ብሪጅ ማህበር ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል። የከተማ አስተዳደሩ የመኖሪያ ቤት ችግርን ከማቅለል አንፃር የተያዘውን እቅድ ለመተግበር ሲባል አብሮ ለመስራት መስማማቱ…