በጅማ ዞን በተያዘው በጀት ዓመት 945 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት በቁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን በተያዘው በጀት ዓመት ከ120 በላይ የተለያዩ ፕሮጄክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት መብቃታቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታውቋል።
በ2013ዓ.ም በጅማ ዞን 20 ወረዳዎችና አንድ ከተማ አስተዳደር ታቅደው የነበሩ 123 ፕሮጄክቶች ተጠናቀው አገልግሎት…