Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽኑ ከኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን እና ደቡብ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሸን ኢንተር ፕራይዝ የግንባታ ውል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖ ልማት ኮሚሽን ከኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን እና ደቡብ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሸን ኢንተር ፕራይዝ ጋር የሁለት የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የግንባታ ውል ስምምነት ተፈራረመ፡፡ በፊርማ ስነ-ስርዓት ላይ የውሃ ፣መስኖና ኢነርጂ…

በአዲስ አበባ የምግብ ምርቶችን ከባዕድ ነገር ጋር ቀላቅለው የሸጡ 24 ድርጅቶች እርምጃ ተወሰደባቸው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የምግብ ምርቶችን ከባዕድ ነገር ጋር በመቀላቀል ሲሸጡ በተገኙ 24 ድርጅቶች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን የኢትዮጵያ የምግብና መድሃኒት ባለስልጣን አስታውቀ። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሦስተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ…

በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ለቦይንግ ኩባንያ የልዑካን ቡድን ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ቦይንግ ኩባንያ የልዑካን ቡድን ዛሬ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ ጋር ውይይት አድርጓል፡፡ የቦይንግ የመካከኛው ምስራቅ፣ የቱርክ እና የአፍሪካ ፕሬዚዳንት በርኒ ደን ከኮሚሽነሯ ጋር ሰፊ ወይይት አካሂደዋል፡፡…

የጠቅላይ ሚኒስትሩን የፓርላማ ንግግር የያዘው ”አሻራ” መጸሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባለፉት ሶስት አመታት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያደረጓቸውን ንግግሮች የያዘው ''አሻራ'' የተሰኘው መፅሃፍ ተመረቀ። መጽሐፉ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የተዘጋጀ ሲሆን ከመጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ…

መንግስትን ጨምሮ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለምርጫው ሰላማዊነት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የጳጳሳት ጉባኤ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነጻ፣ ገለልተኛ፣ ፍትሃዊ፣ ተአማኒ፣ ዴሞክራሲያዊ እና ሰላማዊ እንዲሆን መንግስትን ጨምሮ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ፡፡ ጉባኤው…

ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ተመረቀ። በደብረ ማርቆስ ከተማ የተገነባው ፋብሪካ በቀን 1 ሚሊየን 350 ሺህ ሊትር ዘይት የማምረት አቅም አለው። ፋብሪካው አሁን ላይ ለ1 ሺህ 500…

ቃልን ማክበር እና መፈጸም የለውጡ አመራር ቁልፍ ተግባር ነው- ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ቁጥር አንድ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመርቆ ስራ ጀመረ። ኢትዮጵያን ከልጆቿ፣ከታሪኳ፣ከባህሏ፣ከራሷ እና ከልጆቿ የማስታረቅ ስራ በመስራት ላይ እንገኛለን ይህ ተጠናክሮ…

የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ በነገው ዕለት ይመረቃል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ5. 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ በነገው ዕለት ይመረቃል። የደብሊው ኤ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የፋብሪካው ባለቤት አቶ ወርቁ አይተነው፤ ለመገናኛ ብዙሃን…

ለመንገድ ጥገና የሚውሉ የግንባታና የጥገና ማሽነሪዎች ለክልሎች ተከፋፈሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመንገድ ፈንድ ለክልል የመንገድ ኤጀንሲዎች በስድስት መቶ ሚሊየን ብር ወጪ የተገዙ ማሽነሪዎችን ለክልሎች አከፋፈለ። በዛሬው እለትም የደረሱትን 21 የግንባታና የጥገና ማሽነሪዎች ለክልሎቹ የተላልፉ ሲሆን ተጨማሪ…

በአዲስ አበባ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነቡ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተመርቀዋል። 24 የመንገድ ፕሮጀክቶቹ በድምሩ 37 ነጥብ 6 ኪሜ በላይ ርዝመትና የእግረኛ መንገድን…