Fana: At a Speed of Life!

የአማራን ሕዝብ ደኅንነት ለማስጠበቅ ያለመ የተደራጀ ሥልጠና ሊሰጥ መሆኑን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራን ሕዝብ ደኅንነት ለማስጠበቅ ያለመ የተደራጀ ሥልጠና ሊሰጥ መሆኑን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከግንቦት 9 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት የጦር መሳሪያ ምዝገባ እንደሚካሔድ የአማራ ክልል…

በአዲስ አበባ በእንጨት ስራ ድርጅት ውስጥ የተደበቀ ከ3 ሺህ በላይ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የብሔራዊ መረጃ ደህንነት ባደረጉት ክትትል በአንድ የእንጨት ስራ ድርጅት ውስጥ ተደብቆ የተቀመጠ ከ3 ሺህ በላይ ጥይት ከእነ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ሁለቱ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአፍሪካ የሚመረቱ የኮቪድ-19 ክትባቶችን በሚመለከት የሕብረቱ ኮሚሽን በጠራው ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የሚመረቱ የኮቪድ-19 ክትባቶችን በሚመለከት የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን በጠራው የበይነ መረብ ስብሰባ ላይ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ተሳትፈዋል። ስብሰባው የአፍሪካ የክትባት ምርት የዓለም አቀፍ የገበያና የሥርጭት…

ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው መድሃኒትና የህክምና መገልገያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋሟት ጋር በጋራ በመሆን ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው መድሃኒትና የህክምና መገልገያ ቁሳቁስ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ…

በየጊዜው እየተባባሰ ከመጣው የማህበራዊ ሚዲያ አጭበርባሪዎች ዜጎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ጥምር ግብረ-ኃይሉ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየጊዜው እየተባባሰ ከመጣው የማህበራዊ ሚዲያ አጭበርባሪዎች ሰለባ ላለመሆን ዜጎች ማንነታቸው ከማይታወቁ ግለሰቦች ጋር በበይነመረብ በሚደረጉት ግንኙነት ላይ ጥንቃቄ እንዲወስዱ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና የፋይናንስ ደህንነት…

ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሆነው መሾማቸውን የሀገሪቱ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ። ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን በትላንትናው ዕለት ከዚህ…

የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በጋራ ለመስራት በሚስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር በባቡር መስመሩ ላይ የሚታየውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ችግር ለመቅርፍ የሚያስችለውን ስምምነት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ጋር ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር ዋና ስራ…

አሸባሪው ህወሓት ዳግም ወረራ ለመፈፀም እያደረገ ያለው ዝግጅት በፀረ ሕዝብነቱ መቀጠሉን ያረጋገጠ ተግባር ነው – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በትግራይ አጎራባች ክልሎች ዳግም ወረራ ለመፈፀም እያደረገ ያለው ዝግጅት ከስህተቱ አለመማሩንና በፀረ ሕዝብነቱ መቀጠሉን የሚያረጋግጥ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር ተናገሩ፡፡ ለትግራይ…

አሸባሪው የህወሓት ቡድን አሁንም በአማራ እና አፋር ክልሎች በወረራ ከያዛቸው አካባቢዎች አለመውጣቱን መንግስት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን አሁንም በአማራ እና አፋር ክልሎች በወረራ ከያዛቸው የተለያዩ አካባቢዎች አለመውጣቱን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ዛሬ በሰጡት…

በደደር ከተማ በደረሰ የእሳት አደጋ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ደደር ከተማ ባጋጠመ የእሳት አደጋ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የዞኑ ፖሊስ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዲቪዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር ቶሎሳ ጎሹ ለፋና…