ህብረተሰቡ በጊዜ የለኝም መንፈስ የክተት ጥሪውን በመቀበል ዘመቻውን መቀላቀል አለበት – የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም አከባቢ የሚገኝ የህብረተሰብ ክፍል በጊዜ የለኝም መንፈስ የክተት ጥሪውን በመቀበል የህልውና ዘመቻውን በፍጥነት እንዲቀላቀል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ…