በሰብአዊ መብቶች ሽፋን በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳዮች ጣልቃ የሚገቡ የውጭ ኃይሎችን ቻይና ትቃወማለች – ፕሬዚደንት ሺ ዢንፒንግ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የአለምአቀፍ ድንጋጌዎች ጠበቃ፤ ዓለም አቀፍ ፍትሃዊነትን እና ፍትህን በማስጠበቅ ረገድ ቁልፍ ሚና ተጫውታለች ሲሉ ፕሬዚደንት ሺ ዢንፒንግ ገለጹ፡፡
ቤጂንግ በተባበሩት መንግስታት የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ሕጋዊ መቀመጫ…