Fana: At a Speed of Life!

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ለመደገፍ ዝግጁ ነኝ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ምሰሶዎች የሆኑትን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ሥራ ዕድል ፈጠራ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ የሳፋሪኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ አንዋር ሱሳ በ18ኛው የኢኖቬሽን…

በሰሜን ወሎ ዞን በአሸባሪው ህወሓት 832 ትምህርት ቤቶች ወድመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በፈጸመው ወረራ በሰሜን ወሎ ዞን ብቻ 832 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጭ መሆናቸውን የዞኑ ትምህርት መምሪያ አስታወቀ፡፡ አሸባሪው ቡድን በዞኑ በፈጠረው ችግር…

በወሎ ለተፈናቀሉ እና በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በወሎ የተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ እና በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረገ።   ድጋፉ የአይነት እና የገንዘብ ሲሆን፥ በሰሜን እና ደቡብ ወሎ የተለያዩ አካባቢዎች አሸባሪው…

በአማራ ክልል በኩታ ገጠም የለማ የሩዝ ማሳ ተጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ዘንዘልማ ቀበሌ በ519 አርሶ አደሮች በኩታ ገጠም የለማ የተሻሻለ የሩዝ ምርት ማሳ ተጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ እንደተገለጸው÷ በዘንዘልማ ቀበሌ 217 ሄክታር መሬት በሩዝ ምርት የለማ…

በጋምቤላ ክልል የወባ በሽታ መከላከል መርሃ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል በሚል መሪ ሀሳብ የተጀመረው የንቅናቄ መርሃ ግብር ከክልል እስከ ቀበሌ አካባቢን በማጽዳትና የህዝቡን ግንዛቤን በሚያሳድግ መልኩ የሚከናዎን መሆኑ ተገልጿል፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮት…

ሚኒስቴሩ በሩብ ዓመቱ ከ70 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በ2014 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ70 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታውቋል፡፡ በሩብ ዓመቱ 76 ቢሊየን 845 ሚሊየን 591ሺህ 516 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ÷ 70 ቢሊየን 110 ሚሊየን…

ህገ-ወጥ ፓስፖርት አዘጋጅተዋል የተባሉ ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ እና የኢሚግሬሽን ዜግነትና የወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ በጋራ በመሆን በሰሩት ስራ በህገ-ወጥ መንገድ ፓስፖርት ሲያዘጋጁ የተገኙ 10 የኢሚግሬሽን ሰራተኞችን በቁጥጥር ስር ማዋል መቻላቸው ተገልጿል፡፡…

ኢትዮጵያ የአጎዋ ተጠቃሚነቷን እንድትቀጥል የአሜሪካ ኤምባሲ እገዛ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሺነር ለሊሴ ነሜ ከአሜሪካ ኤምባሲ ከፍተኛ የንግድ ባለሙያ ያሱኢ ፓይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ የአጎዋ ተጠቃሚነቷን እንድትቀጥል የአሜሪካ ኤምባሲ ከኮሚሽኑጋር በቅንጅት በመስራት…

የባህል እና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጄላ መርዳሳ የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህል እና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጄላ መርዳሳ የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ ሂደትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት፣ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ…

የምግብና መጠጥ ማሸጊያዎች ዲዛይን በፕላስቲክ መልሶ ዑደት ሥራ ላይ ተፅእኖ አሳድሯል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ እና መጠጥ ማሸጊያዎች ላይ የሚጨመሩ ቀለማት፣ የጠርሙሶች ዲዛይን እና የምርት መግለጫ ደረጃዎች የፕላስቲክን መልሶ ዑደት (ሪሳይክሊንግ) ስራ ከባድና ዋጋ የሚያሳጣ አድርጎታል መባሉን ጥናቶች አመላከቱ፡፡ ይህ የተገለፀው÷…