Fana: At a Speed of Life!

እኛ በተመቻቸ ሁኔታ እየኖርን ወገኖቻችን ተፈናቅለው ማየት አንፈልግም- በዩናይትድ ኪንግደም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩናይትድ ኪንግደም ኮቨንተሪ ፣ ሰቶክ ኦን ትሬንት እና ማንቸስተር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሽብርተኛው የህወሓት ቡድን በአማራ ክልል ንጹሃን ዜጎች ላይ እየፈጸመ ያለውን ጥቃት በማውገዝ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል…

በኢንዱስትሪ ፓርኩ ወደ ስራ የገቡ ባለሃብቶች ምርታቸውን ለገበያ እያቀረቡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ የተሰማሩ ባለሀብቶች ለአፍሪካ ሀገራት የተሰጠውን ከቀረጥና ኮታ ነፃ ዕድል ሳይጠብቁ ባላቸው የገበያ አማራጭ ምርቶቻቸውን ለአውሮፓ ሀገራት እያቀረቡ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኩ ሥራ አስኪጅ አቶ የሺጥላ ሙሉጌታ…

በጉራፈርዳ ተከስቶ የነበረውን የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የባህላዊ እርቀ ሠላም ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን በጉራፈርዳ ወረዳ በተለያዩ ቀበሌዎች የሚገኙ ነዋሪዎች በአካባቢያቸው ተከስቶ የነበረውን የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የባህላዊ እርቀ ሠላም ስነ ስርዓት አካሄዱ፡፡ ነዋሪዎች በአካባቢያቸው ተከስቶ የነበረውን…

ዓድዋ አካባቢ የሚገኘው፣ ጠላት ወታደራዊ ትጥቅ እና ወታደራዊ አልባሳትን አመሳስሎ የሚያመርትበት ማዕከል በአየር ድብደባ ከጥቅም ውጭ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ዓድዋ አካባቢ የሚገኘው፣ ጠላት ወታደራዊ ትጥቅ እና ወታደራዊ አልባሳትን አመሳስሎ የሚያመርትበት ማዕከል በአየር ድብደባ ከጥቅም ውጭ ሆኗል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

በተለያዪ ችግሮች ለተጎዱ ዜጎች ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ በሀገሪቱ የተለያዪ አካባቢዎች በሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ ችግሮች ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጥሪ አቀረበ፡፡ ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ አደጋዎች የሚያሳድሩትን ተፅዕኖ መቋቋም…

የሶማሊያ መሪዎች በተጓተተው የምርጫ ሂደት ላይ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ሞሃመድ (ፋርማጆ) እና የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞሃመድ ሁሴን ሮብሊ ለረዥም ጊዜ የተጓተተውን የምርጫ ሂደት ለማስቀጠል ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለፀ። ሶማሊያ በዚህ ወር አዲስ…

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የገጠማትን ፈተና ለመቋቋም በጋራ መቆም እንዳለብን በመገንዘብ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ክልል ከቀያቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን ለማገዝ የምግብ ድጋፍ አድርጓል ሲል የሠመራ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ፡፡ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በድጋፍ…

በአማራ ክልል በአራት ዞኖች የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የልጅነት ልምሻ በሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎ፣ ምዕራብ ጎጃምና ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞኖች መከሰቱ በጤና ጥበቃ በኩል ተረጋግጧል ሲሉ የአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ አስታወቁ፡፡ የልጅነት…

ቢሮው በጎርፍ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ቢሮ በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በጎርፍ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ 4 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አድርጓል። በኦሞ ወንዝ ሙላት ምክንያት ከተፈናቀሉት 63 ሺህ…

በአፍሪካ በኮቪድ 19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ ስምንት ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ በኮቪድ 19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር 8 ሚሊየን 450 ሺህ 464 መድረሱን የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል (ሲዲሲ) አስታውቋል። አሁን ላይ በአህጉሪቱ በቫይረሱ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 216…