Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ዋር ኮሌጅ በመደበኛ ኮርስ ያሰለጠናቸውን ከፍተኛ መኮንኖች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ለ3ኛ ጊዜ በመደበኛ ኮርስ ያሰለጠናቸውን ከፍተኛ ወታደራዊና የጸጥታ ዘርፍ አመራሮችን እያስመረቀ ነው። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፣ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣…

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 359 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስማረ መለሰ (ዶ/ር) ለተመራቂ ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

ከሕገ መንግስቱ መታረቅ እና መስተካከል ያለበትን ጉዳይ ለማስተካከል ዝግጁ ነን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዋና እና ወሳኝ ጉዳዮች ሕገ መንግስቱ መታረቅ፣ መስተካከል ያለበትን ጉዳይ ለማስተካከል ዝግጁዎች ነን አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ውይይት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአዲስና ለማስፋፊያ አምራች ኢንዱስትሪዎች የመስሪያ ቦታ ቁልፍ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአዲስ እና ለማስፋፊያ አምራች ኢንዱስትሪዎች የመስሪያ ቦታ ቁልፍ አስረክበዋል። ከንቲባዋ የንግዱን ማህበረሰብ እና አምራች ኢንዱስትሪዎችን ባወያየንበት ወቅት በቀረቡልን ጥያቄዎች መሰረት መልስ…

በአማራ ክልል የገቢ አሰባሰብ ሥርዓቱን ለማዘመን እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የገቢ አሰባሰብ ሥርዓቱን ለማሳደግና ለማዘመን በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ፡፡ በቢሮው የግብር ትምህርትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ታዘባቸው ጣሴ እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ 71 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን አንድነትና የይቻላል መንፈስ ማሳያ ነው – የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን አንድነትና የይቻላል መንፈስ ማሳያ ነው አሉ። የምዕራብ ዕዝ የሕዳሴ ኮር ሶስተኛ ዓመት የምስረታ በዓል "ሕዳሴን በሕዳሴ ኮር" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ…

በስንዴ የተገኘውን ውጤታማነት በሌሎች ምርቶች ለመድገም በትኩረት መስራት ይገባል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂነት ያለው የኢኮኖሚ እድገት እና የምግብ ሥርዓትን ለመገንባት የግብርና ዘርፉን ውጤታማነት ማጠናከር ይገባል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ የግብርና ሚኒስትር አማካሪ አቶ ዜና አበበ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ የማይበገር እና ዘላቂነት ያለው…

ፋሲል ከነማ እና አዳማ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 35ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ሶስት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ በሊጉ ላለመውረድ በሚደረገው ፉክክር ውስጥ የሚገኙ ቡድኖች የተሳተፉባቸው ሦስት ጨዋታዎች በተመሳሳይ 9 ሰዓት ላይ ነው የተካሄዱት፡፡ በዚህ መሰረትም…

የዜጎችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ኡስማን ሱሩር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዜጎችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ በክልሉ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ሃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር። አቶ ኡስማን ሱሩር በጉራጌና ስልጤ…

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያን ስምና ክብር በዓለም ከፍ ለማድረግ ሊተጋ ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ ረገድ የኢትዮጵያን ስምና ክብር በዓለም ከፍ ለማድረግ ሊተጋ ይገባል አሉ፡፡ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምሥረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ያስገነባቸውን 22…