በምርጫው ሂደት የታዩ አዎንታዊ ጅምሮችን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርጫው ሂደት የታዩ አዎንታዊ ጅምሮችን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል አለ የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት።
የጋራ ምክር ቤቱ ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጋር በተያያዘ በሰጠው መግለጫ÷ በምርጫው ሂደት የታዩ አዎንታዊ ጅምሮችን ይበልጥ…