Fana: At a Speed of Life!

1 ሺህ 8 የምርጫ ክልል ውጤቶች ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደርሰዋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ1 ሺህ 139 የምርጫ ክልል ውጤቶች 1 ሺህ 8 ያህሉ ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደርሰዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ። የቦርዱ ሰብሳቢዋ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ከ501 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ ክልሎች 446ቱ…

ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 22 የፀደቁ ውጤቶችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በኦሮሚያ፣ በአማራ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እንዲሁም በሶማሌ ክልል በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለክልሎችና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተወዳደሩ እጩዎች ውጤቶችን ይፋ አድርጓል። ቦርዱ በዛሬው ዕለት ይፋ ያደረጋቸው 22 የፀደቁ…

ኢትዮጵያና ናይጀሪያ ፍርደኞችን ለመለዋወጥ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ቲሞቲዎስ (ዶ/ር) ከናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ቢያንካ ኦዱሜግዉ-ኦጁክው ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ መካከል…

አሜሪካ እንዳይገባ የታገደው ሶማሊያዊ ዳኛ ወደ ሀገሩ ሲመለስ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በዳኝነት እንዲመራ ተመርጦ አሜሪካ እንዳይገባ የታገደው ሶማሊያዊ ዳኛ ኦማር አርታን ወደ ሀገሩ ሲመለስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ የ2026 ዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በዳኝነት እንዲመራ የተመረጠው ሶማሊያዊ ዳኛ ኦማር…

አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የጦር ሄሊኮፕተሯ በኢራን ድሮን መመታቱን ተከትሎ በሆርሙዝ ወሽመጥ አቅራቢያ በሚገኙ የኢራን የአየር መከላከያ እና የራዳር ጣቢያዎች ላይ የአጸፋ ጥቃት ፈጽማለች። ጥቃቱ በባሕረ ሰላጤው ላይ ለተመታችው የአሜሪካ ጦር ሄሊኮፕተር የተመጣጠነ ምላሽ…

በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን መሪነትና ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት ለመፍጠር ሙሉ ቁርጠኞች ነን አሉ አምስቱ ዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ ተቋማት። የአፍሪካ ሕብረት፣ ኢጋድ፣ የዓረብ ሊግ፣ የአውሮፓ ሕብረት እና የተባበሩት…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የእኩልነት፣ ዝግጁነትና ክራይስስ ማኔጅመንት ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የእኩልነት፣ ዝግጁነት እና ክራይስስ ማኔጅመንት ኮሚሽነር ሀጃ ላህቢብ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ በውይይቱ ወቅት÷ አውሮፓ ሕብረት ከዓለም አቀፍ የጤና እክሎች ጋር በተያያዘ በተለይም…

“ኢቲቱ” የተሰኘ ወተትን ማርጋት የሚያስችል የፕሮ ባዮቲክ እርሾ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በባዮ ቴክኖሎጂ ምርምር "ኢቲቱ" የተሰኘና ወተትን ለማርጋት የሚያስችል የፕሮ ባዮቲክ እርሾ ይፋ አድርጓል። ኢንስቲትዩቱ አዲሱን የምርምር ውጤት ይፋ ያደረገው የዓለም የወተት ቀንን አስመልክቶ ዛሬ በተዘጋጀ…

በክልሉ ለዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዘንድሮው ክረምት 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ወጣቶችን በበጎ ፈቃድ ሥራ ለማሳተፍ ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የክልሉ የወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ እንዳሉት ÷ የወጣቶች በጎ…

የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከሰባት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ፒዮንግያንግ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ወደ ፒዮንግያንግ ያቀኑት የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን በቤጂንግ…