Fana: At a Speed of Life!

ደብረ ብርሃንና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረ ብርሃን እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል። ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ለ20ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 807 ተማሪዎች ነው ያስመረቀው፡፡ ‎…

የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አላማችን የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ማሻገር ነው አሉ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እና የኤርፖርትና የድንበር አስተዳደር ትራንፎርሜሽን ፕሮግራም ዐቢይ ኮሚቴ ሰብሳቢ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን። የኤርፖርት እና…

የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ 2 ሺህ 882 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 2 ሺህ 882 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ፣ 2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ እንዲሁም በዲፕሎማ እና በሌሎች መርሐ ግብሮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች ነው…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 2 ሚሊየን 21 ሺህ ሔክታር በዘር ለመሸፈን…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዘንድሮው የምርት ዘመን 2 ሚሊየን 21 ሺህ ሔክታር መሬት በዘር ለመሸፈን አስፈላጊው የዝግጅት ሥራ እየተጠናቀቀ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ባበክር ኸሊፋ እንዳሉት÷በክልሉ ባለፈው ዓመት ከለማው 1…

የቱሪዝም ትንሳኤ እና የገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች ስኬት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ሀገራዊ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግና የተፈጥሮና ታሪካዊ ሀብቶችን ወደ ኢኮኖሚያዊ እሴት ለመቀየር በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን በስኬት አከናውናለች። ይህ በመደመር ፍልስፍና የተመራ ጉዞ ቀደም ሲል ትኩረት ተነፍጓቸው…

በዱራሜ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዱራሜ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ስራ አስጀምረዋል። ርዕሰ መስተዳደሩ መርቀው ሥራ ያስጀመሩት ማዕከሉ በመጀመሪያ ዙር በ6 ተቋማት 20 አገልግሎት የሚሰጥ…

በመዲናዋ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ መተመኛ ጥናት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋን ሳይንሳዊና ምክንያታዊ በሆነ መንገድ ለመምራት የመተመኛ ጥናት ቀርቦ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ቅድስት ወ/ጊዮርጊስ…

ኢትዮጵያ ታከናውናለች… የኮሪደር ልማት ለዘመናዊነትና ለሕዝብ ተጠቃሚነት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የጀመረቻቸው ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች የከተሞችን ምጣኔ ሀብታዊና ማህበራዊ ገጽታ በከፍተኛ ፍጥነት እየቀየሩ ይገኛሉ። ከእነዚህ ፕሮጀክቶች መካከል የሆነው እና በመደመር እሳቤ የታገዘው የኮሪደር ልማት ሥራም ከተሞችን…

ኢትዮጵያ የቀጣናው የኃይል እና የሎጂስቲክስ ማዕከል…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የሕዳሴ ግድብና የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን የቀጣናው የኃይልና የሎጂስቲክስ ማዕከልነት እያረጋገጡ ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። 6ኛው የኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም…

ብልጽግና ፓርቲ ለሕዝብ የገባውን ቃል ለመፈጸም ቁርጠኛ ነው – አቶ ፍቃዱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ተቋማት ብልጽግና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሥራዎች ማጠቃለያ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ እንዳሉት÷ በምርጫው ፓርቲው ያስቀመጣቸውን…