Fana: At a Speed of Life!

የበጎ ፍቃድ አገልግሎት መረዳዳትና ወንድማማችነትን ያጠናክራል – አቶ ነመራ ቡሊ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጎ ፍቃድ ሥራ ከልማት ውጤቶች በተጨማሪ ማሕበራዊ ትስስርን፣ መረዳዳትንና ወንድማማችነትን ያጠናክራል አሉ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ነመራ ቡሊ። በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዘርፎች የሚከናወነው የክረምት በጎ…

የኢትዮጵያን የካርበን ገበያ እድሎች ለማስፋት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ልማት ስጋት የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ለመከላከል የአየር ንብረት ለውጥ ርምጃዎች በሀገር አቀፍ የልማት ዕቅዶች ውስጥ መካተታቸው ወሳኝ ሚና አለው አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፡፡ የኢትዮጵያ ካርበን ገበያ ለዘላቂ የግብርና ልማት፣…

ዘላቂና አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይልን ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ስትራቴጂ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂና አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይልን በሁሉም አካባቢ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ስትራቴጂ እየተዘጋጀ ነው አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሔራዊ የኤሌክትሪክ ተደራሽነት መርሐ ግብር ምዕራፍ ሦስት ትግበራን የተመለከተ…

ከንቲባ አዳነች ለእንጦጦ-ቀበና የወንዝ ዳርቻ ልማት ስኬታማነት አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የእንጦጦ-ቀበና የወንዝና የወንዝ ዳርቻ ልማት በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ከንቲባዋ የእንጦጦ - ቀበና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ…

ቁጠባን መሰረት ያደረገ የበጀት አጠቃቀም አስፈላጊ ነው – አቶ አሕመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቁጠባን መሰረት ያደረገ የበጀት አጠቃቀም አስፈላጊ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት ረቂቅ በጀት ላይ ከገንዘብ ሚኒስቴርና…

የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ውጤታማ ጉዞ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በቱሪዝም ዘርፍ አስደናቂ ውጤት እያስመዘገበች ትገኛለች። ኢትዮጵያ 19 ቅርሶችን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በማስመዝገብ ከአፍሪካ ቀዳሚዋ ሀገር ናት፡፡ ለዘመናት…

የባሕር በር ዲፕሎማሲ እና ለቀጣናዊ ትስስር…

የኢትዮጵያ የባሕር በር ዲፕሎማሲ በሳል አቀራረብና አርቆ አሳቢነት የታየበት ሲሆን፣ በቀጣናው ያሉ ውስብስብ ፖለቲካዊ ፍላጎቶችን በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማስታረቅ ያለመ ነው፡፡ ይህ መርህ ለዘላቂ መፍትሔ ብቸኛው መንገድ ነው። ኢትዮጵያ ከ130 ሚሊዮን በላይ ለሚሆነው ሕዝቧ እና በፍጥነት…

አረንጓዴ ዐሻራ ትውልድን በፀና መሰረት ላይ ለማቆም ያስችላል – አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ላለፉት 7 ዓመታት ስትተገብር የቆየችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር መጪውን ትውልድ በፀና መሰረት ላይ ለማቆም የሚያስችል ነው አሉ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን። የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኦሮሚያ ክልል…

ደብረ ብርሃንና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረ ብርሃን እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል። ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ለ20ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 807 ተማሪዎች ነው ያስመረቀው፡፡ ‎…

የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አላማችን የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ማሻገር ነው አሉ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እና የኤርፖርትና የድንበር አስተዳደር ትራንፎርሜሽን ፕሮግራም ዐቢይ ኮሚቴ ሰብሳቢ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን። የኤርፖርት እና…