Fana: At a Speed of Life!

በምርጫ ካርዳችን ለሀገርና ሕዝብ የሚበጀውን ፓርቲ ለመምረጥ በጉጉት እየጠበቅን ነው – የባቱና አሰላ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ‎የሚወክለንን ፓርቲ ለመምረጥ የምርጫ ቀኑን በጉጉት እየጠበቅን ነው አሉ የባቱ እና አሰላ ከተማ ነዋሪዎች። ‎ ነዋሪዎቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ‎7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገሪቱን ነፃነትና መልካም ስም ከማስፈን…

መቐለ 70 እንደርታ እና ባሕር ዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛው ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ባሕር ዳር ከተማ ያለ ምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። ቀን 10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተደረገው የመቐለ 70 እንደርታ እና የባሕር ዳር ከተማ…

የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚዎቹ አሰላለፍ ይፋ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚዎች ፒኤስጂ እና አርሰናል አሰላለፋቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡ በዚህም አርሰናል ራያ፣ ማጋሌስ፣ ሳሊባ፣ ሂንካፔ፣ ሞስኬራ፣ ራይስ፣ ሊዊስ ስኬሊ፣ ኦዴጋርድ፣ ሳካ፣ ሃቨርትዝ እና ትሮሳርድን ቋሚ በማድረግ…

በድምጻችን በቀጣይ የሚወክለንን ፓርቲ ለመምረጥ ዝግጁ ነን – የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሚበጃቸው ፓርቲ ድምጽ ለመስጠት ዝግጁ ነን አሉ። ነዋሪዎቹ የምርጫ ካርድ ማውጣት በተጀመረበት የመጀመሪያ ቀናት ወደ ምርጫ ጣቢያዎቻቸው በማቅናት…

በጋምቤላ ክልል ሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ተረከቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ወደ ሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ ተደራሽ መደረጉ ተመላክቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጋምቤላ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ታጠቅ ተፈራ እንዳሉት÷ ከትላንት ጀምሮ…

በጎማ 2 ምርጫ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎማ 2 ምርጫ ክልል ስር በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ ሥርጭት ተጠናቅቋል አለ የምርጫ ክልሉ ጽሕፈት ቤት። የምርጫ ክልሉ ጽ/ቤት ኃላፊ ባሻዬ መስፍን ፥ በምርጫ ክልሉ በአጠቃላይ 87 የምርጫ ጣቢያዎች መኖራቸውን እና የምርጫ ቁሳቁስ ወደ…

በመቱ ምርጫ ክልል የምርጫ ቁሳቁሶች ሥርጭት እየተጠናቀቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመቱ ምርጫ ክልል ስር በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ ሥርጭት እየተጠናቀቀ ነው አሉ የምርጫ ክልሉ ጽ/ቤት እና የጣቢያዎቹ አስተባባሪዎች። የምርጫ ክልሉ ጽ/ቤት ኃላፊ ናትናኤል ሞገስ፥ በመቱ ምርጫ ክልል በአጠቃላይ 73 ምርጫ ጣቢያዎች…

አዲስ አበባ ባለፉት 5 አመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 አመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት…

ደስታ ሙሉ የሚሆነው ሌሎችን መርዳት ሲቻል ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዒድ አል ዓድሃ በዓል በሙስሊሙ ማኅበረሰብ ዘንድ ሐይማኖታዊ ትዕዛዛትን በማከናወን በደመቀ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ ዒድ አል አድሃ ወይም የዕርድ ቀን (በዓረብኛ የሙን ነኽር) ተብሎ እንደሚጠራ የእስልምና መምህራን ይናገራሉ፡፡…

የፖሊስ ሠራዊት በሰው ኃይል ብቁ የሆነና በአሰራር እየዘመነ እንዲሄድ ውጤታማ ስራ እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖሊስ ሠራዊት በሰው ኃይል አቋም ብቁ የሆነ እና በአሰራርም ከዘመኑ ጋር የዘመነ እየሆነ እንዲሄድ ውጤታማ ስራ እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…