Fana: At a Speed of Life!

የሰላም ስምምነቱ መቃረብና በሆርሙዝ የቀጠለው ወታደራዊ ውጥረት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ኢራን የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸው በሚነገርበት በዚህ ወቅት በሆርሙዝ ወሽመጥ አቅራቢያ ወታደራዊ ጥቃት መፈጸሙ ተመላክቷል፡፡ በዚህም የአሜሪካ ጦር ወደ ሆርሙዝ ወሽመጥ በማምራት ላይ የነበሩ በርካታ የኢራን አጥፎቶ ጠፊ…

ለዓለም አቀፍና አኅጉራዊ ስፖርት ውድድሮች ተመራጭ የሆነችው አዲስ አበባ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስፖርቱ ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረትና ባከናወናቸው ግዙፍ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ምክንያት መዲናዋ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ውድድሮች በስፋት የሚስተናገዱባት ቀዳሚ ተመራጭ የስፖርት ማዕከል መሆን ችላለች፡፡ ባለፉት…

የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጥራቱ በየነ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡…

መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ የመራጩን ሕዝብ ፍላጎት ለመመለስ መስራት አለበት – የመዲናዋ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫውን በማሸነፍ መንግሥት የሚመሰርተው የፖለቲካ ፓርቲ የመራጩን ሕዝብ ፍላጎት ለመመለስ መስራት አለበት አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች። ነዋሪዎቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ አሸናፊው ፓርቲ የተጀመሩ ትላልቅ የልማት ፕሮጀክቶችን…

ሕዝቡ ለጫናዎች ሳይበገር በድምጹ ዴሞክራሲን ለማጽናት ቁርጠኛነቱን አሳይቷል – አቶ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ ለጫናዎች ሳይበገር በድምጹ ዴሞክራሲን ለማጽናት ያለውን ፍላጎት አሳይቷል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፡፡ ‎በክልሉ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አፈጻጸም እና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ…

በአማራ ክልል የማዕድን ሃብት ልማት ሥራን ይበልጥ ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የማዕድን ሃብት ልማት የውጭ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት የውጭ ምንዛሪ ወጪን እየቀነሰ ነው አለ የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ኃይሌ አበበ እንዳሉት÷ በክልሉ ማዕድን የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ዋነኛ ምሰሶ…

1 ሺህ 8 የምርጫ ክልል ውጤቶች ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደርሰዋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ1 ሺህ 139 የምርጫ ክልል ውጤቶች 1 ሺህ 8 ያህሉ ወደ ማረጋገጫ ማዕከል ደርሰዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ። የቦርዱ ሰብሳቢዋ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ከ501 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ ክልሎች 446ቱ…

ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 22 የፀደቁ ውጤቶችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በኦሮሚያ፣ በአማራ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እንዲሁም በሶማሌ ክልል በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለክልሎችና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተወዳደሩ እጩዎች ውጤቶችን ይፋ አድርጓል። ቦርዱ በዛሬው ዕለት ይፋ ያደረጋቸው 22 የፀደቁ…

ኢትዮጵያና ናይጀሪያ ፍርደኞችን ለመለዋወጥ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ቲሞቲዎስ (ዶ/ር) ከናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ቢያንካ ኦዱሜግዉ-ኦጁክው ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ መካከል…

አሜሪካ እንዳይገባ የታገደው ሶማሊያዊ ዳኛ ወደ ሀገሩ ሲመለስ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በዳኝነት እንዲመራ ተመርጦ አሜሪካ እንዳይገባ የታገደው ሶማሊያዊ ዳኛ ኦማር አርታን ወደ ሀገሩ ሲመለስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ የ2026 ዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በዳኝነት እንዲመራ የተመረጠው ሶማሊያዊ ዳኛ ኦማር…