Fana: At a Speed of Life!

ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ክልል ተተኪ ትውልድን ሆን ብሎ እያመከነ ነው – ኬርያ ኢብራሂም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ክልል ተተኪ ትውልድን ሆን ብሎ በመዋቅራዊ አሰራር እያጠፋና እያመከነ ነው አሉ የስምረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል ኬርያ ኢብራሂም። ኬርያ ኢብራሂም እንዳሉት ÷ ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን "ፅምዶ" በሚል…

በጎነት ለማህበራዊ ትስስርና አብሮነት መጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልበ ቀናዎች ያለ ምንም ክፍያ ለሌሎች በመራራት ወይም ለማሕበረሰብ በመቆርቆር የሚያደርጉት መልካም ተግባር ነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት። ይህ ተግባር “ድር ቢያብር አንበሳ ያስር…” እንዲሉ ችግረኞችን ለመደገፍ፣ አደጋዎችን ለመከላከል፣ አብሮነትን…

ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር የሚኒስትሮች ም/ቤት ሰብሳቢ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢነትን ከግብጽ ተረክባለች። በትናንትናው ዕለት በአዲስ አበባ የተጀመረው 37ኛው የምስራቅ አፍሪካ ኃይል ትስስር ስቲሪንግ ኮሚቴ ልዩ ስብሰባ ዛሬም ቀጥሎ ተካሂዷል፡፡…

ኢትዮጵያ ለቀጣናዊ ደህንነት መረጋገጥ ስትራቴጂያዊ ሀገር ናት – የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት፣ ለንግድና ለቀጣናዊ ደህንነት መረጋገጥ ቁልፍ ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያላት ሀገር ናት አሉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች። በኢትዮጵያ የሮማኒያ አምባሳደር ጁሊያ ፓታኪ እንደገለጹት÷ ኢትዮጵያ በቀጣናው ኢኮኖሚያዊ ውህደት…

ክልሉ 8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ላከ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል 8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል አለ የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ቱጃኒ አደም እንዳሉት÷ በ2018 በጀት ዓመት የወርቅ ምርትን ለማሳደግ…

የሌማት ትሩፋት የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ጥረት እያጠናከረ ነው – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እያጠናከረ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር። የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ባለፉት ዓመታት በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር የተገኙ ውጤቶችን አስመልክተው መግለጫ…

የመደመር የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ግንባታ በጥቂት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት እንዳሉት፥ በትምህርት…

አየር መንገዱ ከሐምሌ 3 ቀን ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ በሳምንት ሶስት የቅድመ ምረቃ በረራ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ የሀገር ውስጥ የበረራ አድማሱን እያሰፋ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ ወደ ደብረ…

‎ኢትዮጵያ እና ታይላንድ የሁለትዮሽ የገበያ መዳረሻ ፕሮቶኮል ፈረሙ ‎

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ድርድር ማዕቀፍ ከታይላንድ ጋር የሁለትዮሽ የገበያ መዳረሻ ፕሮቶኮል ተፈራረመች።‎ ‎ስምምነቱን በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው እና በታይላንድ በኩል በዓለም ንግድ ድርጅት እና…

ከኢራን ጋር የተደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት አብቅቷል – ፕሬዚዳንት ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ጦርነቱን ለማስቆም የተፈረመው ስምምነት አብቅቷል አሉ። ፕሬዚዳንቱ የስምምነቱን መፍረስ የገለጹት በሁለቱ ወገኖች መካከል የተኩስ ልውውጥ ከተደረገ በኋላ ነው። በቱርክ እየተካሄደ በሚገኘው የሰሜን…