Fana: At a Speed of Life!

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ከሌሎች የምክክር ሂደቶች በምን ይለያል?

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሀገራዊ ምክክሩን ለማስተባበር ሥራውን ሲጀምር በስትራቴጂያዊ ዕቅዱ ካስቀመጣቸው ምሰሶዎች አንዱና ዋነኛው አጀንዳ የማሰባሰብ፣ የመለየት ብሎም የመቅረፅ ተግባር እንደነበር ይታወቃል፡፡ በተጨማሪም ኮሚሽኑ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን እና ኃላፊነት መሰረት አጀንዳን…

በምርጫ ሒደቱ ሴቶች በነፃነት እንዲመርጡ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል – የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሴቶች በነፃነት እንዲመርጡ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል አለ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ የማህበሩ ዋና…

መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ዲጂታል ለልህቀት በሚል መሪ ሃሳብ በተዘጋጀው ጉባዔ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት የሞባይል መተግበሪያን…

ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ለቴክኖሎጂና ፈጠራ ሥራ ትኩረት መስጠት ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ለቴክኖሎጂና ፈጠራ ሥራ ትኩረት መስጠት ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በመጀመሪያ፣ 2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ1 ሺህ 300 በላይ…

የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ…

👉ፕሮጀክቱ በግንባታው ወቅት በሺህ የሚቆጠሩ መሃንዲሶችንና ሰራተኞችን ቀጥሮ እያሰራ ያለ ሲሆን÷ ሥራ ሲጀምር ደግሞ በአየር መንገዱ፣ በሆቴሎችና በሎጂስቲክስ ዘርፍ ለበርካታ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይፈጥራል። 👉ይህ ሜጋ ፕሮጀክት በአጠቃላይ 12 ነጥብ 5 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ የሚደረግበት…

ታዋቂው የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ እውቅናን ያገኘው እውቁ የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ባደረበት ሕመም በአሜሪካ ሀገር በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ አቶ አዲሱ ገሰሰ ወደ ሙዚቃ ማናጀርነት ከማምራቱ በፊት በዲሲፕሊን አንፆኛል በሚሉት ዝነኛው…

ሁለንተናዊ ሚናዋን እያሳደገች ያለች ሀገር…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በትውፊትና በዲፕሎማሲያዊ ታሪኳ የበርካታ ታዋቂ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት መስራች አባል በመሆን ቀዳሚና ታሪካዊ ሀገር ናት። የረጅም ዘመናት ነፃነቷ በአፍሪካና በዓለም መድረክ የጥቁር ሕዝቦች ድምፅ እንድትሆን አስችሏታል። በዓለም አቀፍና አህጉራዊ ተቋማት…

መከባበርና የጋራ ጥቅምን መርህ ያደረገው የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የነጻነት፣ የሉዓላዊነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ተምሳሌት በመሆን የጀመረችውን ታሪካዊ ሚና፣ ዛሬ ላይ ተለዋዋጭ እና ሁሉን አቀፍ በሆነ የትብብር ዲፕሎማሲ በማበልጸግ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና ተደማጭነት ይበልጥ…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2026/27 የውድድር ዘመን የጨዋታ መርሐ ግብር ይፋ ተደርጓል፡፡ ሻምፒዮኑ አርሰናል በሜዳው ኢምሬትስ ከአዲስ አዳጊው ኮቬንትሪ ሲቲ ጋር የሊጉን የመክፈቻ ጨዋታውን ያደርጋል። በአዲሱ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ የሚመራው…