Fana: At a Speed of Life!

ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚቀላቀሉ ተማሪዎች ቁጥርን ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚቀላቀሉ ተማሪዎች ቁጥርን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ። ቢሮው ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ያለመ መርሐ ግብር…

ማንቼስተር ሲቲ ከሊድስ ዩናይትድ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ለማጥበብ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል። በሊጉ ዛሬ 5 ጨዋታዎች ሲደረጉ ምሽት 2፡30 ሰዓት ላይ ማንቼስተር…

ከወዲሁ የሚጠበቀው የሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ሲቲ ፍልሚያ …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ሲቲ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ መድረክ በተደጋጋሚ እየተፋለሙ ይገኛሉ፡፡ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ16ቱ ጥሎ ማለፍ ድልድል ትናንት በስዊዘርላንድ ኒዮን ይፋ ሲደረግ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ…

ዓድዋ በእጅጋየሁ ሽባባው ሙዚቃ ሲታወስ

የሰው ልጅ ክቡር፣ ሰው መሆን ክቡር፣ ሰው ሞቷል ሰው ሊያድን፣ ሰውን ሲያከብር፣ በደግነት፣ በፍቅር፣ በክብር ተጠርቶ፣ በክብር ይሄዳል፣ ሰው ሊኖር ሰው ሞቶ፡፡ የተሰጠኝ ህይወት ዛሬ በነጻነት፣ ሰው ተከፎሎበታል ከደምና ከአጥንት፣ ስንት ወገን ወደቀ በነጻነት…

ቴምር ፕሮፐርቲስ የዐብይ እና ረመዳን ጾምን አስመልክቶ ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴምር ፕሮፐርቲስ የዐብይ እና ረመዳን ጾምን አስመልክቶ ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርቷል። በሪል እስቴት ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኘው ቴምር ፕሮፐርቲስ በቡልጋሪያ አካባቢ አዲስ ባስጀመረው ሳይት አካባቢ ለሚኖሩ 70 አቅመ ደካማ ዜጎች ነው በዛሬው…

የኢንቨስትመንት ፍሰትን ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች ውጤት መጥቷል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ ባለፉት ዓመታት ‎የኢንቨስትመንት ፍሰትን ለማሳደግ የተሰሩ ስራዎች ውጤት አምጥተዋል አሉ። ‎የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከአልሚ ባለሀብቶች ጋር…

ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ውጤት ለአፍሪካ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ውጤት አፍሪካን በአጭር ጊዜ ውስጥ የምግብ ዋስትናዋን ከማረጋገጥ አልፋ ለዓለም ገበያ በቂ ምርት የማቅረብ አቅም እንዳላት የሚያሳይ ነው አሉ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የግብርና ባለሙያዎች፡፡…

የመራጮች ዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመራጮች እና ዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ ምሁራን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የመራጮችና የዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓትን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሒደት ላይ ተግባራዊ እያደረገ…

ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ፡፡ ቢሮው 130ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን በማስመልከት "ከአኩሪ ታሪክ ወደ…