Fana: At a Speed of Life!

የመደመር የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ግንባታ በጥቂት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት እንዳሉት፥ በትምህርት…

አየር መንገዱ ከሐምሌ 3 ቀን ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ በሳምንት ሶስት የቅድመ ምረቃ በረራ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ የሀገር ውስጥ የበረራ አድማሱን እያሰፋ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ ወደ ደብረ…

‎ኢትዮጵያ እና ታይላንድ የሁለትዮሽ የገበያ መዳረሻ ፕሮቶኮል ፈረሙ ‎

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ድርድር ማዕቀፍ ከታይላንድ ጋር የሁለትዮሽ የገበያ መዳረሻ ፕሮቶኮል ተፈራረመች።‎ ‎ስምምነቱን በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው እና በታይላንድ በኩል በዓለም ንግድ ድርጅት እና…

ከኢራን ጋር የተደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት አብቅቷል – ፕሬዚዳንት ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ጦርነቱን ለማስቆም የተፈረመው ስምምነት አብቅቷል አሉ። ፕሬዚዳንቱ የስምምነቱን መፍረስ የገለጹት በሁለቱ ወገኖች መካከል የተኩስ ልውውጥ ከተደረገ በኋላ ነው። በቱርክ እየተካሄደ በሚገኘው የሰሜን…

የሥራ ዘመን እንዲገደብ የቀረበው አጀንዳ ለኢትዮጵያ የፖለቲካ መሠረት የሚሆን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በሥልጣን ላይ ያለ መንግሥት የመቆያ ዘመን በሁለት የሥራ ዘመን እንዲገደብ የሚያደርግ አጀንዳ ለሀገራዊ ምክክር አቅርቧል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ምላሽና…

በመዲናዋ የቤት ኪራይ ውል እድሳት ምዝገባ ከዛሬ ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የ2019 ዓ.ም የግል መኖሪያ ቤቶች የአከራይ ተከራይ አዲስ የውል እድሳት ምዝገባ ከዛሬ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ይካሄዳል አለ የከተማዋ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዜጎችን የኑሮ ጫና…

የሚዲያ ነጻነት ከጋዜጠኝነት ሙያ ሥነ ምግባር ጋር ተጣጥሞ ሊተገበር ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያ ነጻነት ልቅነት ሳይሆን ከጋዜጠኝነት የሙያ ሥነ ምግባር ጋር ተጣጥሞ የሚተገበር ነው አሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሙኒኬሽን መምህር መኩሪያ መካሻ ። መምህር መኩሪያ መካሻ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ የሚዲያ…

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከኮፕ 30 ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ የኮፕ32 ፕሬዚዳንት ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከኮፕ 30 ፕሬዚዳንት አምባሳደር አንድሬ አራንሃ ኮሪያ ዶ ላጎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (ኮፕ…

የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከላት፣ የማኅበራዊ ፍትሕና የሰው ተኮር ልማት ማሳያዎች…

የአንድ ከተማ ዕድገትና ሥልጣኔ የሚለካው በረጃጅም ሕንጻዎቿና በዘመናዊ መንገዶቿ ውበት ብቻ ሳይሆን፣ እጅግ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙና ረዳት የሌላቸውን ዜጎቿን በምን መልኩ እንደምትደግፍ ጭምር አስባ በመተግበሯ ነው። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መዲናዋን የፈጠራ፣ የእውቀት እና…

የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት ተፈጽሟል። በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ እና በባሕላዊ ስራዎቿ የምትታወቀው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።…