Fana: At a Speed of Life!

ጨፌ ኦሮሚያ በነገው ዕለት መካሄድ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ በነገው ዕለት በአዳማ ጨፌ አዳራሽ መካሄድ ይጀምራል። የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱራህማን ጉባኤውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ ጨፌው በአባላቱ እና ቋሚ ኮሚቴዎች የተደረጉ…

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል አሉ የተባበሩት መንግስታት እና የአፍሪካ ህብረት መሪዎች። በ39ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ትናንት አዲስ አበባ የገቡት የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሐፊ…

ከ163 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጥሯል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከ163 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጥሯል አሉ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ…

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ከ743 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ ከክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ የቀረበለትን ከ743 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጽድቋል። የክልሉ ምክር ቤት ያጸደቀው በጀት መደበኛ እና የካፒታል ፕሮጀክቶችን…

ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አምራች ፋብሪካዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደብረብርሃን ከተማ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አራት አምራች ፋብሪካዎች ተመርቀዋል፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪ አህመዲን መሐመድን (ዶ/ር) ጨምሮ…

የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተጠናቅቋል። ስብሰባው “ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚል መሪ ሃሳብ ከትናንት ጀምሮ…

የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ስኬት ለማስቀጠል ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር እሰራለሁ – የዓለም ባንክ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስቀጠል የሚያደርገውን ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የባንኩ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቤርዴ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከማኔጂንግ ዳይሬክተሯ እና ከባንኩ የምስራቅና ደቡብ…

የማቴይ እቅድ በኢትዮጵያና ጣልያን መካከል ያለውን ትብብር ያጠናክራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማቴይ እቅድ በኢትዮጵያ እና ጣልያን መካከል ያለውን ስልታዊ ትብብር ያጠናክረዋል አሉ በውጭ ጉዳይ ኢንስትቲዩት የአሜሪካና አውሮፓ ጥናትና ምርምር ዳይሬክቶሬት የደቡብና ምስራቅ አውሮፓ ቀጣና ተመራማሪ ታሪኩ አብርሃ። የጣሊያን አፍሪካ ጉባዔ…

የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ በ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ለመሳተፍ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)…

ቱኒዚያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ ትስስር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከቱኒዚያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሀመድ አሊ ናፋቲ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው በሀገራቱ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ላይ በትኩረት መክረዋል፡፡ ሞሀመድ አሊ ናፋቲ ሀገራቸው…