Fana: At a Speed of Life!

የበጎ ፈቃድና የልማት ሥራዎችን በጥብቅ ቅንጅት መምራት ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጎ ፈቃድና የልማት ሥራዎችን በጥብቅ ቅንጅት መምራት ይገባል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባ አዳነች የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ የአረንጓዴ ዐሻራ፣ የቤት ግንባታና የማህበራዊ ድጋፍ ሥራዎችን አፈጻጸም…

የቻይና አፍሪካ ሆስፒታሎች ህብረት በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን አጋርነት ያጠናክራል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና አፍሪካ ሆስፒታሎች ህብረት ትብብር ፕሮግራም በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለውን አጋርነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። የቻይና-አፍሪካ የሮቦቲክ ቀዶ ሕክምና እና የኢንዶስኮፒክ ቴክኖሎጂ ማሰልጠኛ ማዕከላት…

ለወጣቶች የምትመች ኢትዮጵያን ለመገንባት እየመከርን ነው – የጉባዔው ተሳታፊዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለወጣቶች የምትመች፣ የተረጋጋችና በጋራ መግባባት የተመሰረተች ኢትዮጵያን ለመገንባት እየተካሄደ ያለው ምክክር ታሪካዊ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ በኢትዮጵያ የሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የተሳተፉ ወጣቶች። ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመጣው ተመካካሪ ወጣት…

ዩናይትድ ኪንግደም ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ ትቀጥላለች

ዩናይትድ ኪንግደም ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ ትቀጥላለች አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩናይትድ ኪንግደም አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዲ በርንሃም ሀገራቸው ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀጥል አረጋገጡ። የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ወደ ብሪታንያ…

የሐይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ወሳኝ ሚና አላቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ወሳኝ ሚና አላቸው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ፡፡ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ‘ብዝሃነትና የሠላም እሴታችን ለዘላቂ ሠላማችን’ በሚል መሪ ኃሳብ ከሐይማኖት…

ሰራዊቱ ለሀገሩ በጀግንነት ከመቆም ባለፈ በልማት ተግባራት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሰራዊት ለሀገሩ ክብርና ሉዓላዊነት በጀግንነት ከመቆም ባለፈ በልማትና በጎ ተግባራት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አሉ የምስራቅ እዝ ም/አዛዥ ለኦፕሬሽናል ሜ/ጄነራል ተስፋዬ ረጋሳ። የምስራቅና የሰሜን ምዕራብ እዞች ከፍተኛ…

የውሃ ሃብትን ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ዘላቂ በሆነ መንገድ ለመጠቀም እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃ ሃብትን ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ዘላቂ በሆነ መንገድ ለመጠቀም እየተሰራ ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ የውሃ ሀብትን በተቀናጀ መንገድ ለማልማት፣ ለማስተዳደርና በቀጣይነት ለመጠቀም በሚያስችለው የተፋሰስ ም/ቤት…

ደማቅ ስኬት የተመዘገበበት የቱሪዝም ዘርፍ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት በትኩረት ባከናወናቸው ተግባራት አስደናቂ ለውጥ ከተመዘገበባቸው በርካታ ዘርፎች መካከል የቱሪዝም ዘርፉ ተጠቃሽ ነው፡፡ የመደመር መንግሥት በሚከተለው የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ከአምስቱ ዋነኛ የኢኮኖሚ እድገት ምሰሶዎች ቱሪዝምን…

የአፍሪካ የሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ሲምፖዚዬም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያና አሜሪካ አዘጋጅነት የሚካሄደውና በአይነቱ ልዩ የሆነው የ2026 የአፍሪካ ሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ሲምፖዚዬም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ሲምፖዚዬሙ በሎጂስቲክስና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ያለውን አህጉራዊ ትብብር ማጠናከር፣…

የላቀ ማዕከላዊ ላቦራቶሪው የሠራዊታችንን ሁለንተናዊ የዘመናዊነት ጉዞ የሚያፋጥን ነው – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) የኢትዮጵያ መከላከያ ዩንቨርሲቲ የላቀ ማዕከላዊ የምርምር ላብራቶሪ የሠራዊታችንን ሁለንተናዊ የዘመናዊነት ጉዞ የሚያፋጥን ነው አሉ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመከላከያ ትምህርት፣ ምርምርና ቴክኖሎጂ ዘርፍ አዲስ…