Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የግብርና ምርትን ከኢንዱስትሪ ጋር በማስተሳሰር የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ በሪሶ ፈይሳ ለፋና ዲጅታል እንዳሉት÷ የግብርና ሪፎርሙ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የፊታችን መስከረም 29 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) 18 ክለቦች የሚሳተፉበት የ2019 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር መርሐ ግብር የዕጣ ማውጣት ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ የ2019 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ18 ክለቦች መካከል በ7 የተለያዩ ስታዲየሞች ከመስከረም 29 ቀን…

ኢጋድ በቀጣናው ሀገራት የማይበገር ኢኮኖሚ መገንባት ቀዳሚ መርሄ ነው አለ

አዲስ አበባ ፤ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) በቀጣናው ሀገራት የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ የማይበገር ኢኮኖሚ መገንባት ቀዳሚ መርሁ ነው አሉ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)፡፡ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን በመቋቋም…

የቀዳማይ ልጅነት ልማትን በማጠናከር ለሕፃናት የተሻለ የእድገት አካባቢ ለመፍጠር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የቀዳማይ ልጅነት ልማትን በማጠናከር ለሕፃናት የተሻለ የእድገት አካባቢ ለመፍጠር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)። የአፍሪካ ቀዳማይ ልጅነት…

በክልሉ በትምህርቱ ዘርፍ የተገኘው ውጤት በቀጣይ የበለጠ ለመስራት የሚያነሳሳ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል በትምህርቱ ዘርፍ የተገኘው ውጤት በቀጣይ የበለጠ ለመስራት የሚያነሳሳ ነው አሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡ በክልሉ ዓመታዊ የትምህርት ጉባኤ የትምህርቱ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ በጉባኤው…

የሀገር ውስጥ ምርትን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን መሳብ ተችሏል – ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ውስጥ ምርትን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን የሚያደርጉ ኩባንያዎችን ቁጥር ማሳደግ ተችሏል አለ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር። በሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ ተወካይና ቡድን መሪ ካሳ አላምራው ለፋና…

የ2019 ዓ.ም የሬሜዲያል መርሐ ግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር ለ2019 ዓ.ም የሬሜዲያል መርሐ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸውን የመቁረጫ ነጥብ ይፋ አድርጓል። ሚኒስቴሩ የመቁረጫ ነጥቡ የተማሪዎች ውጤት፣ የዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም እና የሀገራዊ የትምህርት…

18ተኛ የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ የመጀመሪያ ቀን ውሎ

‎‎የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‎በ18ተኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ወደ ሕንድ ኒው ዴልሂ አቅንተው፣ ዛሬ መስከረም 2 ቀን 2019 ዓ.ም ‘‘ጽናትን፣ ፈጠራን፣ ትብብርን እና ዘላቂነትን መገንባት’’ በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ በዋለው የመሪዎች ስብሰባ ላይ…

ቼልሲ እና ሊቨርፑል ነጥብ ጣሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታ ቼልሲ እና ሊቨርፑል ከተጋጣሚዎቻቸው ጋር አቻ በመለያየት ነጥብ ጥለዋል። በዚህ ዓመት ወደ ሊጉ የተቀላቀለቀውን ሃል ሲቲን በሜዳው ያስተናገደው የለንደኑ ክለብ ቸልሲ2 ለ 2 በሆነ አቻ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…