የላቀ ማዕከላዊ ላቦራቶሪው የሠራዊታችንን ሁለንተናዊ የዘመናዊነት ጉዞ የሚያፋጥን ነው – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) የኢትዮጵያ መከላከያ ዩንቨርሲቲ የላቀ ማዕከላዊ የምርምር ላብራቶሪ የሠራዊታችንን ሁለንተናዊ የዘመናዊነት ጉዞ የሚያፋጥን ነው አሉ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በመከላከያ ትምህርት፣ ምርምርና ቴክኖሎጂ ዘርፍ አዲስ…