Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ለአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ውብሸት ዘነበ እንዳሉት፥ በመርሐ ግብሩ በክልሉ 25 ሚሊየን የተለያዩ…

በድሬዳዋ አስተዳደር ከ800 ሺህ በላይ ችግኞችን በአንድ ጀንበር ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር ከ800 ሺህ በላይ ችግኞችን በአንድ ጀንበር ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል አለ በአስተዳደሩ የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን። በባለስልጣኑ የደን ልማት ዳይሬክተር ማስረሻ ይመር እንዳሉት፥ በነገው ዕለት ተስፋን…

አቶ ኦርዲን በድሪ የክልሉ ሕዝብ በአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የክልሉ ሕዝብ በአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በነገው ዕለት ለሚካሄደው የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ ባስተላለፉት መልዕክት፥…

በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ከ55 ሚሊየን በላይ ዜጎች የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ከ55 ሚሊየን በላይ ዜጎች የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል አለ የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት። አገልግሎቱ የበጀት ዓመቱን የስራ አፈፃፀም ግምገማ በጎንደር ከተማ እያካሄደ ነው።…

ምክክሩ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ባህል ከመሰረቱ የሚቀይር ክስተት ነው

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር የሀገሪቱን የፖለቲካ ባህል ከስር መሰረቱ የሚቀይር ታሪካዊ ክስተት ነው። ይህ ጅምር ከጠብ መንጃ ፖለቲካ ወደ ጠረጴዛ ውይይት፣ የጋራ መግባባት እና ሀገርን በሕዝብ ፍላጎት ወደ መገንባት ምዕራፍ ያሸጋግረናል። ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን ታሪኳ ውስጥ በርካታ የፖለቲካ ውጣ…

በትግራይ ክልል ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና እየተፈተኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በአዲስ አበባ፣ በመቐለ እና በአክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ማዕከላት በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ክንደያ ገብረሕይወት (ፕ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ቆይታ…

በራደ ጉልበት ከዘራ ተደግፎ ክላሽ ማንገብ የዳዳው ህገ ወጥ

የህገ ወጡ የሕወኃት አዛውንት መሪዎች የሙጥኝ ያሉት የጥፋት መንገድ፣ የትግራይን ሕዝብ ለከፍተኛ መከራና የሰላም እጦት ዳርጎታል። አዛውንቱና ህገ ወጡ የሕወሓት ቡድን ንስሃ ከመግባትና ካለፈው ጥፋቱ ከመማር ይልቅ፣ አሁንም ከቀድሞ የእድሜ አቻውና ከአለቃው ሻዕቢያ ጋር በማበር ያረጀውን የግብፅ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል አስፈላጊው ዝግጅት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኞችን በመትከል አዲስ ታሪክ ለመሥራት መላው ኢትዮጵያውያን አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

የበጎ ፈቃድና የልማት ሥራዎችን በጥብቅ ቅንጅት መምራት ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጎ ፈቃድና የልማት ሥራዎችን በጥብቅ ቅንጅት መምራት ይገባል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባ አዳነች የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ የአረንጓዴ ዐሻራ፣ የቤት ግንባታና የማህበራዊ ድጋፍ ሥራዎችን አፈጻጸም…

የቻይና አፍሪካ ሆስፒታሎች ህብረት በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን አጋርነት ያጠናክራል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና አፍሪካ ሆስፒታሎች ህብረት ትብብር ፕሮግራም በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለውን አጋርነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። የቻይና-አፍሪካ የሮቦቲክ ቀዶ ሕክምና እና የኢንዶስኮፒክ ቴክኖሎጂ ማሰልጠኛ ማዕከላት…