Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካና ባሕረ ሰላጤውን ሀገራት ስትራቴጂክ የኢኮኖሚ አጋርነት ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካና የባሕረ ሰላጤውን ሀገራት ስትራቴጂክ የኢኮኖሚ አጋርነት ለማጠናከር በቁርጠኝነት እየሰራች ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የአፍሪካና የባሕረ ሰላጤው ሀገራትን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር መድረክ በአዲስ…

የእንቁላል ምርት አብዮትና የሀገራዊ ብልጽግና ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት እየተተገበረ ካለው የመደመር እሳቤ ውስጥ የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር አንዱ ነው፡፡ የሌማት ትሩፋት የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ በመቀየር የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት…

ምክክሩ የተረጋጋችና አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር መገንባት ያስችላል – ምሁራን

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ አለመግባባቶችን በመፍታት የተረጋጋችና አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር መገንባት ያስችላል አሉ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን። በዩኒቨርሲቲው የአመራር እና ፖሊሲ ጥናት መምህር ፍሬው አምሳሉ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ የሀገር ግንባታ ሂደት…

ወሳኙ ታሪካዊ ዕድል ሀገራዊ ምክክር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን፣ አለመግባባቶችን በሰላማዊ ውይይት ለመፍታትና የሀገር አንድነትን ለማጠናከር ዋነኛ መፍትሄ ነው፡፡ ሀገራዊ ምክክሩ ቀደም ሲል የነበሩ አለመግባባቶችን በኃይል ከመፍታት ይልቅ በጠረጴዛ ዙሪያ…

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ቁልፍ ምዕራፍ ውይይት በይፋ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ80 ንዑስ ቡድኖች ያደራጀው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የውይይት ምዕራፍ በዛሬው ዕለት በይፋ መጀመሩን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር እንዳሉት÷ የተጀመረው የንዑስ…

የመኸር እርሻ፤ ከግብዓት አቅርቦት እስከ ምግብ ዋስትና

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ወደ ሥልጣን ሲመጣ የኢትዮጵያን የምጣኔ ሀብት መዋቅር ካረጀውና በአንድ ዘርፍ ላይ ብቻ ከተደገፈው የግብርና ምህዳር በማውጣት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስትራቴጂን ቀረጸ። በዚህ ስትራቴጂ ውስጥ አምስት ቁልፍ የኢኮኖሚ…

አረንጓዴ ዐሻራ ለትውልድ የተሻለ ዓለም የማውረስ ትልም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምንኖርበት ክፍለ ዘመን ዓለማችን ካጋጠሟት ታላላቅ ፈተናዎች መካከል የአየር ንብረት መዛባት፣ የበረሃማነት መስፋፋት እና የውሀ ሀብት መንጠፍ በአጠቃላይ የተፈጥሮ ሀብቶች መመናመን በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ። ኢትዮጵያም የዚህ ዓለም አቀፋዊ…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለአፍሪካ እና ለዓለም የሚተርፍ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋምና የተራቆቱ መሬቶችን ለማልማት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጀመረ ታላቅ የችግኝ ተከላ ሀገራዊ እንቅስቃሴ ነው። ዓላማው የሀገሪቱን የደን ሽፋን ማሳደግ፣…

ለምስራቅ አፍሪካ ሰላም በጎ ተጽዕኖ የሚፈጥረው የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በሀገሪቱ ታሪክ አዲስ የሰላም ምዕራፍ የሚከፍት ታላቅ እድል ነው። በሀገር ውስጥ ያለውን ልዩነት በምክክር ለመፍታት አልሞ የተነሳው ይህ ታሪካዊ ጉባኤ ከኢትዮጵያ አልፎ ለመላው የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሚተርፍ በጎ…

በትግራይ ክልል ያለውን አፈና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን አፈና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ይካሄዳል፡፡ የሰላማዊ ሰልፉ አዘጋጅ የትግራይ ሰላምና ለውጥ ምክር ቤት የሚዲያ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ…