በክልሉ በትምህርቱ ዘርፍ የተገኘው ውጤት በቀጣይ የበለጠ ለመስራት የሚያነሳሳ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል በትምህርቱ ዘርፍ የተገኘው ውጤት በቀጣይ የበለጠ ለመስራት የሚያነሳሳ ነው አሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡
በክልሉ ዓመታዊ የትምህርት ጉባኤ የትምህርቱ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡
በጉባኤው…