Fana: At a Speed of Life!

የቺሊ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸኃፊነት ውድደር ራሳቸውን አገለሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የቺሊ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሚቼል ባችሌት ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸኃፊ ዕጩ ተወዳዳሪነት ራሳቸውን አግልለዋል፡፡ የመጀመሪያዋ የተባበሩት መንግስታት ሴት ዋና ጸኃፊ ለመሆን የሚያስችላቸውን ውድድር ያቋረጡት ከጸጥታው ምክር ቤት የጠበቁትን ያህል…

የቴምር ምርታማነትን ለመጨመር እየተሰራ ነው – ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የቴምር ምርት የምርምር ስራዎችን በማስፋፋት ምርታማነትን ለመጨመር እየተሰራ ነው አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ። 2ኛው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቴምር ፌስቲቫል በዛሬው ዕለት በሰመራ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በፌስቲቫሉ…

የተዘረፉ ቅርሶችን በዲፕሎማሲያዊ ጥረት በማስመለስ ረገድ ውጤቶች ተመዝግበዋል – አሉላ ፓንክረስት (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የተዘረፉ ጥንታዊ ቅርሶችን በጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ወደ ሀገር በማስመለስ ረገድ ተጨባጭና አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል አሉ ተመራማሪና የኢትዮጵያ ቅርስ አስመላሽ ኮሚቴ አባል አሉላ ፓንክረስት (ዶ/ር)። ባለፉት ሰባት ዓመታት የመደመር…

የገጠሩ ማህበረሰብ ከአምራችነት ባለፈ ዘመናዊ አኗኗርን ሊኖር ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርሶ አደሩን ህይወት በማሻሻል ከአምራችነት ባለፈ ዘመናዊ አኗኗርን የገጠሩ ማህበረሰብ ሊኖር ይገባል አሉ ‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ በከፋ ዞን ጨና እና…

በክልሉ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የግብርና ምርትን ከኢንዱስትሪ ጋር በማስተሳሰር የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ በሪሶ ፈይሳ ለፋና ዲጅታል እንዳሉት÷ የግብርና ሪፎርሙ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የፊታችን መስከረም 29 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) 18 ክለቦች የሚሳተፉበት የ2019 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር መርሐ ግብር የዕጣ ማውጣት ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ የ2019 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ18 ክለቦች መካከል በ7 የተለያዩ ስታዲየሞች ከመስከረም 29 ቀን…

ኢጋድ በቀጣናው ሀገራት የማይበገር ኢኮኖሚ መገንባት ቀዳሚ መርሄ ነው አለ

አዲስ አበባ ፤ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) በቀጣናው ሀገራት የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ የማይበገር ኢኮኖሚ መገንባት ቀዳሚ መርሁ ነው አሉ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)፡፡ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን በመቋቋም…

የቀዳማይ ልጅነት ልማትን በማጠናከር ለሕፃናት የተሻለ የእድገት አካባቢ ለመፍጠር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የቀዳማይ ልጅነት ልማትን በማጠናከር ለሕፃናት የተሻለ የእድገት አካባቢ ለመፍጠር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)። የአፍሪካ ቀዳማይ ልጅነት…

በክልሉ በትምህርቱ ዘርፍ የተገኘው ውጤት በቀጣይ የበለጠ ለመስራት የሚያነሳሳ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል በትምህርቱ ዘርፍ የተገኘው ውጤት በቀጣይ የበለጠ ለመስራት የሚያነሳሳ ነው አሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡ በክልሉ ዓመታዊ የትምህርት ጉባኤ የትምህርቱ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ በጉባኤው…

የሀገር ውስጥ ምርትን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን መሳብ ተችሏል – ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ውስጥ ምርትን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን የሚያደርጉ ኩባንያዎችን ቁጥር ማሳደግ ተችሏል አለ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር። በሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሾል አስፈጻሚ ተወካይና ቡድን መሪ ካሳ አላምራው ለፋና…