Fana: At a Speed of Life!

ከ21 ሚሊየን በላይ ዜጎች በ8 ሰዓታት ውስጥ 650 ሚሊየን ገደማ ችግኞችን ተክለዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በመጀመሪያዎቹ 8 ሰዓታት ውስጥ ከ21 ሚሊየን በላይ ዜጎች 650 ሚሊየን ገደማ ችግኞችን ተክለዋል አሉ። መርሐ ግብሩ የሕዝቡ ከፍተኛ ተሳትፎና የተግባር ቁርጠኝነት…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች የአየር ንብረት መፍትሄ የምታቀርብ ሀገር በመሆን እውቅና አግኝታለች – የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች የአየር ንብረት መፍትሄ የምታቀርብ ሀገር በመሆን እውቅና አግኝታለች አሉ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍረስ ወርቁ (ዶ/ር)። አደፍረስ ወርቁ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷…

የአረንጓዴ ዐሻራ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለመገንባት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ሚዛንን ከመጠበቅ ባሻገር ለኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ። ርዕሰ መስተዳደሯ በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ለአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ውብሸት ዘነበ እንዳሉት፥ በመርሐ ግብሩ በክልሉ 25 ሚሊየን የተለያዩ…

በድሬዳዋ አስተዳደር ከ800 ሺህ በላይ ችግኞችን በአንድ ጀንበር ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር ከ800 ሺህ በላይ ችግኞችን በአንድ ጀንበር ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል አለ በአስተዳደሩ የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን። በባለስልጣኑ የደን ልማት ዳይሬክተር ማስረሻ ይመር እንዳሉት፥ በነገው ዕለት ተስፋን…

አቶ ኦርዲን በድሪ የክልሉ ሕዝብ በአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የክልሉ ሕዝብ በአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በነገው ዕለት ለሚካሄደው የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ ባስተላለፉት መልዕክት፥…

በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ከ55 ሚሊየን በላይ ዜጎች የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ከ55 ሚሊየን በላይ ዜጎች የህክምና አገልግሎት አግኝተዋል አለ የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት። አገልግሎቱ የበጀት ዓመቱን የስራ አፈፃፀም ግምገማ በጎንደር ከተማ እያካሄደ ነው።…

ምክክሩ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ባህል ከመሰረቱ የሚቀይር ክስተት ነው

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር የሀገሪቱን የፖለቲካ ባህል ከስር መሰረቱ የሚቀይር ታሪካዊ ክስተት ነው። ይህ ጅምር ከጠብ መንጃ ፖለቲካ ወደ ጠረጴዛ ውይይት፣ የጋራ መግባባት እና ሀገርን በሕዝብ ፍላጎት ወደ መገንባት ምዕራፍ ያሸጋግረናል። ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን ታሪኳ ውስጥ በርካታ የፖለቲካ ውጣ…

በትግራይ ክልል ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና እየተፈተኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በአዲስ አበባ፣ በመቐለ እና በአክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ማዕከላት በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ክንደያ ገብረሕይወት (ፕ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ቆይታ…

በራደ ጉልበት ከዘራ ተደግፎ ክላሽ ማንገብ የዳዳው ህገ ወጥ

የህገ ወጡ የሕወኃት አዛውንት መሪዎች የሙጥኝ ያሉት የጥፋት መንገድ፣ የትግራይን ሕዝብ ለከፍተኛ መከራና የሰላም እጦት ዳርጎታል። አዛውንቱና ህገ ወጡ የሕወሓት ቡድን ንስሃ ከመግባትና ካለፈው ጥፋቱ ከመማር ይልቅ፣ አሁንም ከቀድሞ የእድሜ አቻውና ከአለቃው ሻዕቢያ ጋር በማበር ያረጀውን የግብፅ…