Fana: At a Speed of Life!

ክሪስታል ፓላስ ከማንቼስተር ሲቲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ክሪስታል ፓላስ ከማንቼስተር ሲቲ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት በሴልኸርስት ፓርክ ስታዲየም ይደረጋል፡፡ ባለፈው ሳምንት በኢትሃድ ስታዲየም ባለቀ…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን 12 ነጥብ 5 ቢልየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት 12 ነጥብ 5 ቢልየን ብር ገቢ ማግኘት ተችሏል አለ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የኮርፖሬሽኑን የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ዙሪያ ግምገማ አካሂዷል። በግምገማ መድረኩ ላይ…

ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የሪፎርም እርምጃ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው – አይ ኤም ኤፍ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የሪፎርም እርምጃ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው አለ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) ። በኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ)…

በኦሮሚያ ክልል የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ የቱሪዝም ዘርፉ ገቢ እንዲጨምር አስችሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የቱሪስቶችን ፍሰት ለማሳደግ የተከናወኑ ተግባራት የዘርፉን የገቢ ምንጭነት እያሳደጉት መጥተዋል አለ የክልሉ ደንና የዱር እንስሳት ድርጅት። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አራርሳ ረጋሳ እንዳሉት፤ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የደን ሀብትን…

የፀጥታና ደህንነት ተቋማት የሀገርን ሰላም ማስጠበቅ የሚያስችል አቅም ገንብተዋል – የፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት የሀገራችንን ሰላም እና ደህንነት ማስጠበቅ የሚያስችል ተቋማዊ አቅም ገንብተዋል አሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዡ ይህንን…

የታይላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታይላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሲሃሳክ ፉዋንግኬትክየው ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። የታይላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሃሳክ ፉዋንግኬትክየው ለይፋዊ የስራ ጉብኝት እና ታሪካዊውን…

ለአፍሪካ አዲስ የሰላም ምዕራፍ – የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመናትን የተሻገሩ የውስጥ ቁርሾዎችንና ሀገርን ዋጋ ያስከፈሉ ውስብስብ አገራዊ ፈተናዎችን በሰለጠነ ውይይት የመፍታት ጥበብ የኢትዮጵያ አዲሱ የከፍታ መገለጫ ሆኖ ተመዝግቧል። ላለፉት አርባ ቀናት ሲካሄድ የቆየውና በትናንትናው ዕለት በስኬት…

አዲስ የፖለቲካ ባህል – መመካር ቤት ያጠነክር

ለ40 ቀናት ያህል ከአራቱም ማዕዘናት የተሰባሰቡ ልጆቿ በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ መክረውና ዘክረው አዲስ ታሪክ ጻፉ፡፡ ስለጋራ ቤታችን ስለ ኢትዮጵያ መጻኢ ጊዜ እና ስለ አንድነታችን ሲሉ ተወያዩ፣ ተደማመጡ፣ ሐሳብ አዋጡ፡፡ ይህ በሀገራችን ታሪክ ተደርጎ የማያውቅ እና አዲስ የፖለቲካ ምዕራፍን የከፈተ…

ማንቼስተር ሲቲ እና ሊቨርፑል በአዲስ አሰልጣኝ የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲና ሊቨርፑል በአዲስ አሰልጣኞች ዛሬ የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። ማንቼስተር ሲቲ በቀድሞ የቼልሲ አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ እየተመራ ቀን 10 ሰዓት ላይ ከበርንማውዝ ይጫወታል። ቡድኑ ከ10 ዓመት በኋላ ያለ አሰልጣኝ…

የትግራይ ሕዝብ የሕገወጡ ህወሓትን ግፍ ለማስቆም ትግሉን ማጠናከር አለበት – ትንሳኤ ሰባ እንደርታ ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ሕዝብ ሕገወጡ የህወሓት ቡድን በክልሉ እያደረሰ ያለውን ግፍና መከራ ለማስቆም እያደረገ ያለውን ትግል ማጠናከር አለበት አሉ የትንሳኤ ሰባ እንደርታ ፓርቲ ሊቀ መንበር ከበደ አሰፋ። ሕገወጡ ቡድን ከታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር…