10 አባላት ያሏቸው ቡድኖች በሚያጠናቅሩት ሪፖርት ላይ ከነገ ጀምሮ ምክክር ይደረጋል – ኮሚሽኑ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስር አባላት ያሏቸው ቡድኖች ሲያካሂዱት በነበረው ምክክር በተጠናቀሩ ሪፖርቶች ላይ ከነገ ጀምሮ ወደ 50 በመሰባሰብ ምክክር ይጀምራሉ አለ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡
ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ…