Fana: At a Speed of Life!

18ተኛ የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ የመጀመሪያ ቀን ውሎ

‎‎የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‎በ18ተኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ወደ ሕንድ ኒው ዴልሂ አቅንተው፣ ዛሬ መስከረም 2 ቀን 2019 ዓ.ም ‘‘ጽናትን፣ ፈጠራን፣ ትብብርን እና ዘላቂነትን መገንባት’’ በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ በዋለው የመሪዎች ስብሰባ ላይ…

ቼልሲ እና ሊቨርፑል ነጥብ ጣሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታ ቼልሲ እና ሊቨርፑል ከተጋጣሚዎቻቸው ጋር አቻ በመለያየት ነጥብ ጥለዋል። በዚህ ዓመት ወደ ሊጉ የተቀላቀለቀውን ሃል ሲቲን በሜዳው ያስተናገደው የለንደኑ ክለብ ቸልሲ2 ለ 2 በሆነ አቻ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…

የሥርዓተ ትምህርት ክለሳው ተወዳዳሪ ተማሪዎችን ለማፍራት መሠረት የጣለ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በተከናወነው የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ ተወዳዳሪ ተማሪዎችን ማፍራት የሚያስችል ትክክለኛ መሠረት ተጥሏል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። የትምህርት ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ መንግሥት የተሟላ ዜጋ የማፍራት፣ የግብረገብና የእውቀት…

ኅብር፡ የኢትዮጵያ ውበትና የጥንካሬ መሠረት

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታሪክ ማዕበል ውስጥ ጸንታ እስከዛሬ የዘለቀችው ኢትዮጵያ የማንነቷ ውበትና የጽናቷ ምስጢር በብዝኃነቷ ውስጥ ያለው ኅብረ ብሔራዊ አንድነት ነው። የኢትዮጵያ ታሪክ ገጾችን ወደኋላ ተመልሰን ስንመለከት ኢትዮጵያውያን ሉዓላዊነታቸውንና ነጻነታቸውን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ2019 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ "በኅብር ቀን"…

የኢትዮጵያና ቱርክዬን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በቁርጠኝነት ይሰራል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቱርክዬን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በቁርጠኝነት ይሰራል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ። በደቡብ ኮሪያ እየተካሄደ…

የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ቀብር ሥነ ሥርዓት ነገ በአምቦ ከተማ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋን ኦሮሞ የሙዚቃ ሥራዎቿ የምትታወቀው የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ቀብር ሥነ ሥርዓት በነገው ዕለት በአምቦ ከተማ ይፈጸማል። ለበርካታ ዓመታት በተለይም በትግል ዘፈኖቿና በግጥሞቿ ለኦሮሞ ሕዝብ መብት ትግል በማቀንቀን የምትታወቀው…

ጳጉሜን 2 ‘የማንሰራራት ቀን’ በተለያዩ ክልሎች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጳጉሜን 2 ‘የማንሰራራት ቀን’ በአፋር፣ ጋምቤላ እና ሲዳማ ክልሎች እየተከበረ ይገኛል። በአፋር ክልል ዕለቱን አስመልክቶ በሠመራ ከተማ ‘ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሰራራት’ በሚል መሪ ኃሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ሲከበር የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች…

ሚኒስቴሩ በአዲስ አበባ ለሚገኙ ኤምባሲዎች ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እያስተላለፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር የራስ ቴአትር ጋር በመተባበር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለመጪው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…