የሀገር ውስጥ ምርትን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን መሳብ ተችሏል – ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ውስጥ ምርትን ለማሳደግ በተደረገው ጥረት አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን የሚያደርጉ ኩባንያዎችን ቁጥር ማሳደግ ተችሏል አለ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ ተወካይና ቡድን መሪ ካሳ አላምራው ለፋና…