ከ21 ሚሊየን በላይ ዜጎች በ8 ሰዓታት ውስጥ 650 ሚሊየን ገደማ ችግኞችን ተክለዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በመጀመሪያዎቹ 8 ሰዓታት ውስጥ ከ21 ሚሊየን በላይ ዜጎች 650 ሚሊየን ገደማ ችግኞችን ተክለዋል አሉ።
መርሐ ግብሩ የሕዝቡ ከፍተኛ ተሳትፎና የተግባር ቁርጠኝነት…