Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ሠራዊትን በሰው ሰራሽ አስተውሎት የማዘመን ሥራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም የቴክኖሎጂ ምጥቀት እየተፋጠነ በመጣበት ዘመን የሀገራት የደህንነትና የመከላከያ አቅም ከባሕላዊ የወታደራዊ አሰራር ባለፈ በዕውቀት፣ በመረጃ እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እየተወሰነ ይገኛል። በተለይም ሰው ሰራሽ አስተውሎት በውሳኔ አሰጣጥ፣ በመረጃ…

ምክክሩ ለዘመናት የቆዩ ልዩነቶችን በመፍታት የትውልዱን ተስፋ የሚያለመልም ነው – ተመካካሪ የሐይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክሩ ከተለያዩ ግጭቶችና ዘርፈ ብዙ ችግሮች የሚያሻግር አቅጣጫ በመፍጠር የትውልዱን ተስፋ የሚያለመልም ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ጉባዔው ተሳታፊ የሐይማኖት አባቶች። የምክክር ጉባዔው ተሳታፊ ብጹዕ አቡነ ፊሊጶስ እንዳሉት ÷ ምክክር የሰው…

በፋና 80 ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ ወሳኝ ፍልሚያ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና 80 የውዝዋዜና ዳንስ ውድድር በምዕራፍ 5 ምድብ ሁለት 8ኛ ሳምንት ውድድሩን ለማድመቅ ተመልሷል። በዚህ ሳምንት 5 የዳንስ ቡድኖች ወደ መድረኩ የሚቀርቡ ሲሆን÷ የትኞቹ ቡድኖች በውድድሩ እንደሚቆዩና የትኛው ቡድን ከውድድሩ እንደሚሰናበት…

በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አቀባበል ተደረገለት

‎አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)በአሜሪካ ኦሪገን በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አቀባበል ተደረገለት፡፡ ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው 2 ወርቅ፣ 3 ብር እና 1 ነሐስ በድምሩ 6 ሜዳልያዎችን በማግኘት ከዓለም 5ኛ ከአፍሪካ…

ነፍጥ ያልነካው መፍትሔ፤ ንግግር የፈነጠቀው ተስፋ

ኢትዮጵያ ታሪካዊና ዘላቂ ሀገራዊ መፍትሔ ለማምጣት የታለመውን ሀገራዊ የምክክር ሒደት በማካሄድ ላይ ትገኛለች። ባለፉት አራት ዓመታት አጀንዳዎችን በማሰባሰብና ዝግጅት በማድረግ የቆየው ይህ ታላቅ ጉባዔ፣ በአሁኑ ወቅት የበርካታ ወገኖችን ተሳትፎ እያስተናገደ በውይይት ምዕራፍ ላይ ይገኛል።…

ሀገራዊ ራዕይን የሚያሰናክለው ሌብነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ እድገት ጉዞ ውስጥ ሙስናና ሌብነት የተደመሩ አቅሞችን የሚያባክኑ፣ ክፍተቶችን የሚያሰፉና ሀገራዊ ራዕይን የሚያሰናክሉ አጥፊ ተግባሮች ናቸው፡፡ መልካም አስተዳደር በሕዝብና በመንግሥት መካከል በሚሰፍን እምነት የሚወሰን ሲሆን÷ ሙስናና…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) የምክክር ጉባዔውን አሁናዊ ሒደት አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በምክክር ሂደቱ መጀመሪያ ላይ ሀሳቦች በሚበታተኑበት ምዕራፍ ጭቅጭቆች እና አለመግባባቶች መፈጠራቸው ተፈጥሮአዊ እና አግባብ ነው። 👉 ተመካካሪዎች ተጨቃጭቀው ወደ መሰባሰብ ምዕራፍ ሲደርሱ የግል ሀሳቦቻቸውን በመተው ሀገርን ያማከሉ የጋራ ሀሳቦችን እያደራጁ ይሄዳሉ። 👉 በጣም ያጨቃጭቃሉ…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) የምክክር ጉባዔውን አሁናዊ ሒደት አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በሀገራዊ ምክክር ሒደቱ ከስልታዊ ቡድኖች የቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ተቀናጅተው 500 አባላት ላሏቸው 8 የስራ ቡድኖች መቅረብ ጀምረዋል። 👉 የ250 አባላት ያሏቸው ሁለት ስልታዊ ቡድኖች በአንድ አጀንዳ ላይ የተነጋገሩበትን ሀሳቦች በማጠናቀር እና በመሰነድ ለ500 አባላት ላሏቸው ቡድኖች…

አዲሱ የቁልፍ መሠረተ ልማቶች ደህንነት አዋጅ የሳይበር ምህዳሩን ለማጠናከር ወሳኝ ማዕቀፍ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የቁልፍ መሠረተ ልማቶች ደህንነት አዋጅ የሳይበር ምህዳሩን ለማጠናከር ወሳኝ ማዕቀፍ ነው አሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሃሚድ። ዋና ዳይሬክተሯ የአዋጁን መፅደቅ አስመልክተው በዛሬው ዕለት ለመገናኛ…

የኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነትና አቅም ግንባታ ስኬት ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ነው – ቤኒን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሳይበር ደህንነት እና አቅም ግንባታ ያስመዘገበችው ስኬት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ ነው አሉ የቤኒን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ኢኖቬሽን ሚኒስትር ማሁና አክፕሎጋን (ዶ/ር)። በሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ኢትዮጵያ…