Fana: At a Speed of Life!

የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ቀብር ሥነ ሥርዓት ነገ በአምቦ ከተማ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋን ኦሮሞ የሙዚቃ ሥራዎቿ የምትታወቀው የአንጋፋዋ አርቲስት እልፍነሽ ቀኖ ቀብር ሥነ ሥርዓት በነገው ዕለት በአምቦ ከተማ ይፈጸማል። ለበርካታ ዓመታት በተለይም በትግል ዘፈኖቿና በግጥሞቿ ለኦሮሞ ሕዝብ መብት ትግል በማቀንቀን የምትታወቀው…

ጳጉሜን 2 ‘የማንሰራራት ቀን’ በተለያዩ ክልሎች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጳጉሜን 2 ‘የማንሰራራት ቀን’ በአፋር፣ ጋምቤላ እና ሲዳማ ክልሎች እየተከበረ ይገኛል። በአፋር ክልል ዕለቱን አስመልክቶ በሠመራ ከተማ ‘ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሰራራት’ በሚል መሪ ኃሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ሲከበር የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች…

ሚኒስቴሩ በአዲስ አበባ ለሚገኙ ኤምባሲዎች ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እያስተላለፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር የራስ ቴአትር ጋር በመተባበር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ለመጪው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…

የዓለም አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ትብብር ለዘላቂ ሰላምና ብልፅግና አዲስ ምዕራፍ ይከፍታል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ትብብር ለዘላቂ ሰላምና ብልፅግና አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡…

የኢትዮጵያ የተስፋ ዓመታት

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 30፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ያለፉት አምስት ዓመታት ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ዓመታት ነበሩ። በተለይም በኢንዱስትሪው ዘርፍ የታየው ለውጥ አበረታች እና ይበል የሚያሰኝ ነው፡፡ ኢትዮጵያም ያለፉትን 5 ዓመታት የሰራቻቸው በቁጥር የተመዘገቡ ስኬቶች ለቀጣዮቹ 5 ዓመታት የሚሆኗትን ስንቆች…

የሕብረተሰብን ጤና መጠበቅ ለዘላቂ ሀገራዊ ብልጽግና መሠረት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረተሰብን ጤና መጠበቅ ለዘላቂ ሀገራዊ ብልጽግና መሠረት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸው ወቅት እንዳሉት፤…

የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎትን የሚያሳልጥ ዲጂታል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ደንበኞች ባሉበት ሆነው የተቋሙን አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት ማግኘት የሚያስችል አዲስ ዲጂታል መተግበሪያ ይፋ አድርጓል። የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አብዱልበር ሸምሱ (ኢ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥…

በመዲናዋ በመስከረም ወር ለሚከበሩ በዓላት በቂ ምርት በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት፣ መስቀል እና ኢሬቻ በዓላት በቂ የፍጆታ ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ ለከተማዋ ነዋሪዎች እየቀረቡ ነው አለ የአዲስ አበባ ኀብረት ሥራ ኮሚሽን፡፡ ዋና ኮሚሽነሯ ሽታዬ መሀመድ በሰጡት መግለጫ፤ የገበያ ጥናትን መሠረት…

የእምነት ተቋማት የጋራ ጉዞ ለሰላም፣ ለማህበራዊ ውህደትና ለሀገራዊ ልማት ትልቅ ሚና ይጫወታል – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ለ15 ዓመታት ያካሄደው የጋራ ጉዞ በእምነት ተቋማት ትብብርን በማጠናከር፣ ሰላምንና ማህበራዊ ውህደትን በማሳደግ ለሀገራዊ እድገትና ልማት ወሳኝ ሚና ተጫውቷል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። የኢትዮጵያ ሀይማኖት…

ቼልሲ ብራይተንን 4 ለ 3 በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን ሁለተኛ ድል አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት የጨዋታ መርሐ ግብር ጨዋታ ቼልሲ ብራይተንን 4 ለ 3 አሸንፏል። በሜዳው ስታምፎርድ ብሪጅ ብራይተንን ያስተናገደው የአሰልጣኝ ዛቢ አሎንሶ ቡድን ጨዋታውን በማሸነፍ በሊጉ ሁለተኛ ድሉን አስመዝግቧል።…