Fana: At a Speed of Life!

አረንጓዴ አሻራ ለንብ ሀብት ልማት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአስርት ዓመታት በፊት ከ40 በመቶ በላይ የነበረው ጠቅላላ የኢትዮጵያ የደን ሽፋን ከጊዜ ወደጊዜ ጥበቃን ካለማግኘት ከ 3 በመቶ በታች አሽቆልቁሎ ነበረ፡፡ ከደን ሽፋን ማሽቆልቆል ጋረ ተያይዞ የውሀ አካላት መቀነስ፤ የአየር ንብረት መዛባት፤…

ከግማሽ ሚሊየን በላይ የትግራይ ወጣት ወደ መሀል ሀገር ሸሽቷል – ጋዜጠኛ ዳሞራ ያህያ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን በመላው የትግራይ ክልል የግዳጅ ወታደራዊ አፈሳ እያካሄደ መሆኑን ተከትሎ ከግማሽ ሚሊየን በላይ ወጣቶች ወደ መሀል ሀገር ሸሽተዋል፡፡ ሕገወጡ ቡድን በክልሉ ውስጥ በርካታ አፋኝ እና ሰብዓዊ መብቶችን የሚጥሱ ሕጎችን አውጥቶ…

ሁለቱ ውኃዎች፣ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም

የኢትዮጵያ የቀጣናው የጂኦ-ፖለቲካ ማዕከልነት፣ ከዓባይ ወንዝ እና ከቀይ ባሕር ጋር ከፍተኛ ቁርኝት አለው፡፡ እነዚህ ሁለት አበይት የውኃ አካላት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ልማት፣ የደኅንነት ዋስትና እና የሀገር ሉዓላዊነት መሠረቶች ናቸው፡፡ የዓባይ ወንዝ ለኢትዮጵያ የልማት፣ የሀብት እና የህልውና…

የገበታ ለትውልድ ፍሬ የሆነው የሸበሌ ሪዞርት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸበሌ ሪዞርት የተፈጥሮ ውበትንና ባህላዊ እሴትን ከዘመናዊው አገልግሎት ጋር ያቀናጀ አዲስ የአፍሪካ የቱሪስት መስህብ ሆኗል። የሸበሌ ሪዞርት መገንባት ለሶማሌ ክልል ብሎም ለምሥራቅ አፍሪካ የቱሪዝም ኢንዱስትሪ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል፡፡…

የለውጥ ንፋስ እና የትግራይ ህዝብ የነጻነት ጉዞ

የትግራይ ክልል ህዝብ የህገ ወጡ ሕወሓት የፖለቲካ መያዣ ሆነን አንቀርም እያለ ነው። ህዝቡ ረጅም ታሪክ፣ ጠንካራ ባህል እና ለኢትዮጵያ አንድነት ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈለ ኩሩ ህዝብ ነው። ህገ ወጡ የሕወሓት ቡድን ከ50 ዓመት በላይ፣ ጫካ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ በትግራይ ህዝብ ነግዷል።…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ የምክር ቤት ዓባላት፣ የክልሉ አመራሮችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ በጉባዔው…

10 አባላት ያሏቸው ቡድኖች በሚያጠናቅሩት ሪፖርት ላይ ከነገ ጀምሮ ምክክር ይደረጋል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስር አባላት ያሏቸው ቡድኖች ሲያካሂዱት በነበረው ምክክር በተጠናቀሩ ሪፖርቶች ላይ ከነገ ጀምሮ ወደ 50 በመሰባሰብ ምክክር ይጀምራሉ አለ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ…

የአፍሪካና ባሕረ ሰላጤውን ሀገራት ስትራቴጂክ የኢኮኖሚ አጋርነት ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካና የባሕረ ሰላጤውን ሀገራት ስትራቴጂክ የኢኮኖሚ አጋርነት ለማጠናከር በቁርጠኝነት እየሰራች ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የአፍሪካና የባሕረ ሰላጤው ሀገራትን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር መድረክ በአዲስ…

የእንቁላል ምርት አብዮትና የሀገራዊ ብልጽግና ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት እየተተገበረ ካለው የመደመር እሳቤ ውስጥ የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር አንዱ ነው፡፡ የሌማት ትሩፋት የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ በመቀየር የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት…

ምክክሩ የተረጋጋችና አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር መገንባት ያስችላል – ምሁራን

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ አለመግባባቶችን በመፍታት የተረጋጋችና አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር መገንባት ያስችላል አሉ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን። በዩኒቨርሲቲው የአመራር እና ፖሊሲ ጥናት መምህር ፍሬው አምሳሉ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ የሀገር ግንባታ ሂደት…