Fana: At a Speed of Life!

አመካካሪዎቻችን የተሰጣቸውን ሚና በትክክል እየተወጡ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) አመካካሪዎቻችን የተሰጣቸውን ሚና በትክክል እየተወጡ ነው አሉ፡፡ መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን ሂደት አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፤ የስልታዊ ቡድን…

ግብፅ፣ በዓመት ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሙሌት ከሚውለው ውኃ የበለጠ በሰሃራ ታባክናለች

ግብፅ በዚህ በሰለጠነው ዓለም የቅኝ ዘመን የውኃዎች የፖለቲካ የበላይነት እንዲነካባት አትፈልግም፡፡ በተቃራኒው ደግሞ ኢትዮጵያ ከምድሯ እንኳን የሚፈልቁ የውኃ ሃብቶቿን አይደለም አልምታ መጠቀም በትኩረት እንኳን እንድታይ አትሻም፡፡ ሀገሪቷ ቀድሞ ኢትዮጵያ ሰላም አግኝታ የውኃ ሃብቶቿን አቅዳ…

የቡና ምርት እመርታ በአረንጓዴ ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፍተኛ ህዝባዊ ተሳትፎ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ እየተተገበረ የሚገኘው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኢኮኖሚ ረገድ ዘርፈ ብዙ ውጤቶችን እያስመዘገበ ነው፡፡ በጠቅላይ ሚኒስርት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት 2011 ዓ.ም የተጀመረው ይህ…

ፋይዳ ቨርስ ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዲጅታል ዘርፍ የመንግሥት አገልግሎቶችን፣ ኢኮኖሚውን እና የዜጎችን ተሳትፎ በዲጂታል ቴክኖሎጂ በማዘመን ጉልህ የዲጂታል ሽግግር እያስመዘገበች ነው፡፡ የዲጂታል መሠረተ ልማትን፣ ዲጂታል ኢኮኖሚን እና የዜጎችን ዲጂታል ክህሎት በማጠናከር…

ከ21 ሚሊየን በላይ ዜጎች በ8 ሰዓታት ውስጥ 650 ሚሊየን ገደማ ችግኞችን ተክለዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በመጀመሪያዎቹ 8 ሰዓታት ውስጥ ከ21 ሚሊየን በላይ ዜጎች 650 ሚሊየን ገደማ ችግኞችን ተክለዋል አሉ። መርሐ ግብሩ የሕዝቡ ከፍተኛ ተሳትፎና የተግባር ቁርጠኝነት…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች የአየር ንብረት መፍትሄ የምታቀርብ ሀገር በመሆን እውቅና አግኝታለች – የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች የአየር ንብረት መፍትሄ የምታቀርብ ሀገር በመሆን እውቅና አግኝታለች አሉ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍረስ ወርቁ (ዶ/ር)። አደፍረስ ወርቁ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷…

የአረንጓዴ ዐሻራ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለመገንባት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ሚዛንን ከመጠበቅ ባሻገር ለኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ። ርዕሰ መስተዳደሯ በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ለአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ውብሸት ዘነበ እንዳሉት፥ በመርሐ ግብሩ በክልሉ 25 ሚሊየን የተለያዩ…

በድሬዳዋ አስተዳደር ከ800 ሺህ በላይ ችግኞችን በአንድ ጀንበር ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር ከ800 ሺህ በላይ ችግኞችን በአንድ ጀንበር ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል አለ በአስተዳደሩ የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን። በባለስልጣኑ የደን ልማት ዳይሬክተር ማስረሻ ይመር እንዳሉት፥ በነገው ዕለት ተስፋን…

አቶ ኦርዲን በድሪ የክልሉ ሕዝብ በአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የክልሉ ሕዝብ በአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ላይ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በነገው ዕለት ለሚካሄደው የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ ባስተላለፉት መልዕክት፥…