ምክክሩ ኢትዮጵያን ማጽናት የሚያስችል ትልቅ መሰረት እየጣለ ይገኛል – ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ኢትዮጵያን በጠንካራ የተግባቦት ዓለት ላይ ለማጽናት ትልቅ መሰረት እየጣለ ይገኛል አሉ ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ።
ለዘመናት በኢትዮጵያ የዘለቁ አለመግባባቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት፣ኢትዮጵያዊያን ካለፈው ኋላቀር…