Fana: At a Speed of Life!

ለአፍሪካ አዲስ የሰላም ምዕራፍ – የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመናትን የተሻገሩ የውስጥ ቁርሾዎችንና ሀገርን ዋጋ ያስከፈሉ ውስብስብ አገራዊ ፈተናዎችን በሰለጠነ ውይይት የመፍታት ጥበብ የኢትዮጵያ አዲሱ የከፍታ መገለጫ ሆኖ ተመዝግቧል። ላለፉት አርባ ቀናት ሲካሄድ የቆየውና በትናንትናው ዕለት በስኬት…

አዲስ የፖለቲካ ባህል – መመካር ቤት ያጠነክር

ለ40 ቀናት ያህል ከአራቱም ማዕዘናት የተሰባሰቡ ልጆቿ በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ መክረውና ዘክረው አዲስ ታሪክ ጻፉ፡፡ ስለጋራ ቤታችን ስለ ኢትዮጵያ መጻኢ ጊዜ እና ስለ አንድነታችን ሲሉ ተወያዩ፣ ተደማመጡ፣ ሐሳብ አዋጡ፡፡ ይህ በሀገራችን ታሪክ ተደርጎ የማያውቅ እና አዲስ የፖለቲካ ምዕራፍን የከፈተ…

ማንቼስተር ሲቲ እና ሊቨርፑል በአዲስ አሰልጣኝ የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲና ሊቨርፑል በአዲስ አሰልጣኞች ዛሬ የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። ማንቼስተር ሲቲ በቀድሞ የቼልሲ አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ እየተመራ ቀን 10 ሰዓት ላይ ከበርንማውዝ ይጫወታል። ቡድኑ ከ10 ዓመት በኋላ ያለ አሰልጣኝ…

የትግራይ ሕዝብ የሕገወጡ ህወሓትን ግፍ ለማስቆም ትግሉን ማጠናከር አለበት – ትንሳኤ ሰባ እንደርታ ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ሕዝብ ሕገወጡ የህወሓት ቡድን በክልሉ እያደረሰ ያለውን ግፍና መከራ ለማስቆም እያደረገ ያለውን ትግል ማጠናከር አለበት አሉ የትንሳኤ ሰባ እንደርታ ፓርቲ ሊቀ መንበር ከበደ አሰፋ። ሕገወጡ ቡድን ከታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር…

ቻይና የሰጠችው እውቅና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ባለፈጣን አዳጊ ኢኮኖሚ ሀገራት መካከል ናት አሉ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ። የኢትዮጵያና የቻይናን ዘላቂና ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ወደ ላቀ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር የሚያሸጋግረው “ወደ ቻይና…

4 ሺህ 233 አምራች ኢንዱስትሪዎች በ2018 በጀት ዓመት ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት 4 ሺህ 233 አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ ገብተዋል አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ ግምገማ እያካሄደ ይገኛል።…

የወላይታ ሕዝብ ለዓለም ያበረከተው ድንቅ ስጦታ “ጊፋታ”

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በማይዳሰሱ ቅርሶች ካስመዘገበቻቸው አንዱ የወላይታ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የሆነው “ጊፋታ” ነው። ጊፋታ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ስነ ልቦናዊ እሴቶችን…

ምክክሩ ኢትዮጵያን ማጽናት የሚያስችል ትልቅ መሰረት እየጣለ ይገኛል – ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ኢትዮጵያን በጠንካራ የተግባቦት ዓለት ላይ ለማጽናት ትልቅ መሰረት እየጣለ ይገኛል አሉ ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ። ለዘመናት በኢትዮጵያ የዘለቁ አለመግባባቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት፣ኢትዮጵያዊያን ካለፈው ኋላቀር…

ፖል ፖግባ ከሞናኮ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሞናኮ ከፈረንሳዊው ተጫዋች ፖል ፖግባ ጋር መለያየቱን ይፋ አድርጓል፡፡ ፖግባ ከአበረታች ንጥረ ነገር ጋር በተያያዘ ለ19 ወራት ከእግር ኳስ ታግዶ ከቆየ በኋላ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሞናኮ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡ ፈረንሳዊው አማካይ ፖል…

ምክክሩ በሰላማዊ መንገድ የተሻለች ሀገር የመገንባት ዓላማን ያነገበ ነው – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ በሰላማዊ መንገድ የተሻለች ሀገር የመገንባት ዓላማን ያነገበ ሂደት ነው አሉ ተመካካሪዎች፡፡ በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ እየተሳተፉ የሚገኙ ተመካካሪዎች በሀገሪቱ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በመግባባት ለመፍታት እየተካሄደ ያለው ሂደት…