Fana: At a Speed of Life!

ቻይና የሰጠችው እውቅና

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ባለፈጣን አዳጊ ኢኮኖሚ ሀገራት መካከል ናት አሉ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ። የኢትዮጵያና የቻይናን ዘላቂና ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ወደ ላቀ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር የሚያሸጋግረው “ወደ ቻይና…

4 ሺህ 233 አምራች ኢንዱስትሪዎች በ2018 በጀት ዓመት ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት 4 ሺህ 233 አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ ገብተዋል አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ ግምገማ እያካሄደ ይገኛል።…

የወላይታ ሕዝብ ለዓለም ያበረከተው ድንቅ ስጦታ “ጊፋታ”

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በማይዳሰሱ ቅርሶች ካስመዘገበቻቸው አንዱ የወላይታ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የሆነው “ጊፋታ” ነው። ጊፋታ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ስነ ልቦናዊ እሴቶችን…

ምክክሩ ኢትዮጵያን ማጽናት የሚያስችል ትልቅ መሰረት እየጣለ ይገኛል – ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ኢትዮጵያን በጠንካራ የተግባቦት ዓለት ላይ ለማጽናት ትልቅ መሰረት እየጣለ ይገኛል አሉ ተመካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ። ለዘመናት በኢትዮጵያ የዘለቁ አለመግባባቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት፣ኢትዮጵያዊያን ካለፈው ኋላቀር…

ፖል ፖግባ ከሞናኮ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሞናኮ ከፈረንሳዊው ተጫዋች ፖል ፖግባ ጋር መለያየቱን ይፋ አድርጓል፡፡ ፖግባ ከአበረታች ንጥረ ነገር ጋር በተያያዘ ለ19 ወራት ከእግር ኳስ ታግዶ ከቆየ በኋላ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሞናኮ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡ ፈረንሳዊው አማካይ ፖል…

ምክክሩ በሰላማዊ መንገድ የተሻለች ሀገር የመገንባት ዓላማን ያነገበ ነው – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ በሰላማዊ መንገድ የተሻለች ሀገር የመገንባት ዓላማን ያነገበ ሂደት ነው አሉ ተመካካሪዎች፡፡ በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ እየተሳተፉ የሚገኙ ተመካካሪዎች በሀገሪቱ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በመግባባት ለመፍታት እየተካሄደ ያለው ሂደት…

የሙስና ወንጀልን ለመከላከልና ተጠያቂነትን ለማስፈን ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል – ፍትሕ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሙስና ወንጀልን በዘላቂነት ለመከላከልና ተጠያቂነትን ለማስፈን ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል አለ ፍትሕ ሚኒስቴር። በሚኒስቴሩ የሙስና ወንጀሎች ዳይሬክተር ምስክር ታሪኩ እንዳሉት ÷ በ2018 በጀት ዓመት ከ1 ሺህ 600 በላይ የሙስና…

የኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል ልማት እመርታዊ ጉዞ

የዓለም አቀፍ የውሃና የኃይል ገበያ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታን ታሳቢ በማድረግም ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጸጋዎቿን በማልማት ከሀገር ውስጥ የኃይል ፍላጎት ባሻገር ቀጣናዊ ትስስርን እያሰፋች ነው፡፡ የኢትዮጵያ የውሃ፣ የፀሐይ፣ የነፋስና የጂኦተርማል ብዝኅ የኃይል ፀጋዎች ልማት የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት…

የመከላከያ ሠራዊትን በሰው ሰራሽ አስተውሎት የማዘመን ሥራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም የቴክኖሎጂ ምጥቀት እየተፋጠነ በመጣበት ዘመን የሀገራት የደህንነትና የመከላከያ አቅም ከባሕላዊ የወታደራዊ አሰራር ባለፈ በዕውቀት፣ በመረጃ እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እየተወሰነ ይገኛል። በተለይም ሰው ሰራሽ አስተውሎት በውሳኔ አሰጣጥ፣ በመረጃ…

ምክክሩ ለዘመናት የቆዩ ልዩነቶችን በመፍታት የትውልዱን ተስፋ የሚያለመልም ነው – ተመካካሪ የሐይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክሩ ከተለያዩ ግጭቶችና ዘርፈ ብዙ ችግሮች የሚያሻግር አቅጣጫ በመፍጠር የትውልዱን ተስፋ የሚያለመልም ነው አሉ የሀገራዊ ምክክር ጉባዔው ተሳታፊ የሐይማኖት አባቶች። የምክክር ጉባዔው ተሳታፊ ብጹዕ አቡነ ፊሊጶስ እንዳሉት ÷ ምክክር የሰው…