የኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነትና አቅም ግንባታ ስኬት ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ነው – ቤኒን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሳይበር ደህንነት እና አቅም ግንባታ ያስመዘገበችው ስኬት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ ነው አሉ የቤኒን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ኢኖቬሽን ሚኒስትር ማሁና አክፕሎጋን (ዶ/ር)።
በሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ኢትዮጵያ…