Fana: At a Speed of Life!

ነፍጥ ያልነካው መፍትሔ፤ ንግግር የፈነጠቀው ተስፋ

ኢትዮጵያ ታሪካዊና ዘላቂ ሀገራዊ መፍትሔ ለማምጣት የታለመውን ሀገራዊ የምክክር ሒደት በማካሄድ ላይ ትገኛለች። ባለፉት አራት ዓመታት አጀንዳዎችን በማሰባሰብና ዝግጅት በማድረግ የቆየው ይህ ታላቅ ጉባዔ፣ በአሁኑ ወቅት የበርካታ ወገኖችን ተሳትፎ እያስተናገደ በውይይት ምዕራፍ ላይ ይገኛል።…

ሀገራዊ ራዕይን የሚያሰናክለው ሌብነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ እድገት ጉዞ ውስጥ ሙስናና ሌብነት የተደመሩ አቅሞችን የሚያባክኑ፣ ክፍተቶችን የሚያሰፉና ሀገራዊ ራዕይን የሚያሰናክሉ አጥፊ ተግባሮች ናቸው፡፡ መልካም አስተዳደር በሕዝብና በመንግሥት መካከል በሚሰፍን እምነት የሚወሰን ሲሆን÷ ሙስናና…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) የምክክር ጉባዔውን አሁናዊ ሒደት አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በምክክር ሂደቱ መጀመሪያ ላይ ሀሳቦች በሚበታተኑበት ምዕራፍ ጭቅጭቆች እና አለመግባባቶች መፈጠራቸው ተፈጥሮአዊ እና አግባብ ነው። 👉 ተመካካሪዎች ተጨቃጭቀው ወደ መሰባሰብ ምዕራፍ ሲደርሱ የግል ሀሳቦቻቸውን በመተው ሀገርን ያማከሉ የጋራ ሀሳቦችን እያደራጁ ይሄዳሉ። 👉 በጣም ያጨቃጭቃሉ…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) የምክክር ጉባዔውን አሁናዊ ሒደት አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 በሀገራዊ ምክክር ሒደቱ ከስልታዊ ቡድኖች የቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ተቀናጅተው 500 አባላት ላሏቸው 8 የስራ ቡድኖች መቅረብ ጀምረዋል። 👉 የ250 አባላት ያሏቸው ሁለት ስልታዊ ቡድኖች በአንድ አጀንዳ ላይ የተነጋገሩበትን ሀሳቦች በማጠናቀር እና በመሰነድ ለ500 አባላት ላሏቸው ቡድኖች…

አዲሱ የቁልፍ መሠረተ ልማቶች ደህንነት አዋጅ የሳይበር ምህዳሩን ለማጠናከር ወሳኝ ማዕቀፍ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የቁልፍ መሠረተ ልማቶች ደህንነት አዋጅ የሳይበር ምህዳሩን ለማጠናከር ወሳኝ ማዕቀፍ ነው አሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሃሚድ። ዋና ዳይሬክተሯ የአዋጁን መፅደቅ አስመልክተው በዛሬው ዕለት ለመገናኛ…

የኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነትና አቅም ግንባታ ስኬት ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ነው – ቤኒን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሳይበር ደህንነት እና አቅም ግንባታ ያስመዘገበችው ስኬት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ ነው አሉ የቤኒን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ኢኖቬሽን ሚኒስትር ማሁና አክፕሎጋን (ዶ/ር)። በሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ኢትዮጵያ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ160 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ኩንታል ምርት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት በሁሉም የምርት ወቅቶች ከተለያዩ ሰብሎች 160 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ኩንታል ምርት ተገኝቷል፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ…

አመካካሪዎቻችን የተሰጣቸውን ሚና በትክክል እየተወጡ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) አመካካሪዎቻችን የተሰጣቸውን ሚና በትክክል እየተወጡ ነው አሉ፡፡ መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን ሂደት አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፤ የስልታዊ ቡድን…

ግብፅ፣ በዓመት ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሙሌት ከሚውለው ውኃ የበለጠ በሰሃራ ታባክናለች

ግብፅ በዚህ በሰለጠነው ዓለም የቅኝ ዘመን የውኃዎች የፖለቲካ የበላይነት እንዲነካባት አትፈልግም፡፡ በተቃራኒው ደግሞ ኢትዮጵያ ከምድሯ እንኳን የሚፈልቁ የውኃ ሃብቶቿን አይደለም አልምታ መጠቀም በትኩረት እንኳን እንድታይ አትሻም፡፡ ሀገሪቷ ቀድሞ ኢትዮጵያ ሰላም አግኝታ የውኃ ሃብቶቿን አቅዳ…

የቡና ምርት እመርታ በአረንጓዴ ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፍተኛ ህዝባዊ ተሳትፎ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ እየተተገበረ የሚገኘው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኢኮኖሚ ረገድ ዘርፈ ብዙ ውጤቶችን እያስመዘገበ ነው፡፡ በጠቅላይ ሚኒስርት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት 2011 ዓ.ም የተጀመረው ይህ…