ተፎካካሪ ፓርቲዎች የምርጫውን ውጤት በጸጋ ለመቀበል ዝግጁ መሆን አለባቸው – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ባህል መዳበር በከፍተኛ ደረጃ የታየበት እና ለአፍሪካ ሀገራት ጭምር አርአያ የሚሆን ነው አሉ ምሁራን።
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ዲን ወንደሰን ጀረኒ (ዶ/ር) ÷ ምርጫ…