የእምነት ተቋማት የጋራ ጉዞ ለሰላም፣ ለማህበራዊ ውህደትና ለሀገራዊ ልማት ትልቅ ሚና ይጫወታል – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ለ15 ዓመታት ያካሄደው የጋራ ጉዞ በእምነት ተቋማት ትብብርን በማጠናከር፣ ሰላምንና ማህበራዊ ውህደትን በማሳደግ ለሀገራዊ እድገትና ልማት ወሳኝ ሚና ተጫውቷል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ።
የኢትዮጵያ ሀይማኖት…