የቺሊ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸኃፊነት ውድደር ራሳቸውን አገለሉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የቺሊ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሚቼል ባችሌት ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸኃፊ ዕጩ ተወዳዳሪነት ራሳቸውን አግልለዋል፡፡
የመጀመሪያዋ የተባበሩት መንግስታት ሴት ዋና ጸኃፊ ለመሆን የሚያስችላቸውን ውድድር ያቋረጡት ከጸጥታው ምክር ቤት የጠበቁትን ያህል…