Fana: At a Speed of Life!

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የኢትዮጵያን የብልፅግና ስኬት አይቀሬነት ያረጋገጠ ነው

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የኢትዮጵያን የብልፅግና ስኬት አይቀሬነት ያረጋገጠ ነው አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መገንባት የኢትዮጵያን የብልፅግና ስኬት አይቀሬነት ያረጋገጠ ነው አሉ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዲላ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቁን አስመልክቶ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተካሄዱ የድጋፍና ደስታ መግለጫ ሰልፎች ላይ የተላለፉ…

👉 ‎የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የማንሰራራት ምልክት፤ ‎በትክክለኛ ጊዜ የተገነባ ዘመን ተሻጋሪ ቅርስ ነው፣ 👉 ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሕብረ ብሔራዊነታችን እና የአንድነታችን መሠረት ፣ የውጭ ተጽዕኖ ያልበገረው ኢትዮጵያዊ አንድነት ላይ የቆመ ግድብነው፣ 👉 የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ…

አርሰናል አትሌቲክ ቢልባኦን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል በሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ አትሌቲክ ቢልባኦን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ አርሰናል አትሌቲክ ቢልባኦን በሜዳው እና በደጋፊዎቹ ፊት ነው 2 ለ 0 ያሸነፈው፡፡ በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ…

የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጽሐፋቸውን ምረቃ…

ሕዝባችን ሰላም ወዳድና ልማት ፈላጊ መሆኑን በተግባር አሳይቷል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝባችን ትናንትም ሆነ ዛሬ ሰላም ወዳድ እና ልማት ፈላጊ መሆኑን በተግባር አሳይቷል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ በአማራ…

በክልሉ የወባ በሽታን መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂዎች እየተተገበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂዎችን እየተገበርኩ ነው አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ ለወባ መራቢያ ምቹ ሁኔታ ያለባቸውን…

በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ መንትዮች…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንትዮቹ ተማሪዎች ያብጸጋ አስቻለው እና ያብተስፋ አስቻለው ይባላሉ፡፡ ተማሪዎቹ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን የሚገኘው ሶዶ ቡኢ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ናቸው፡፡ መንትዮቹ ከልጅነታቸው ጀምሮ ተለያይተው የማያውቁ…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የተጻፈው ‘የመደመር መንግሥት’ የተሰኘው መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡- YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation…

የዓባይን ውሃ ለብቻቸው ሲጠቀሙ የነበሩ አካላት የቅኝ ግዛት ስምምነቶች እንዲቀጥሉ ይፈልጋሉ – ጌዲዮን አስፋው (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓባይን ውሃ ለብቻቸው ሲጠቀሙ የነበሩ አካላት የቅኝ ግዛት ስምምነቶች እንዲቀጥሉ ይፈልጋሉ አሉ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ጌዲዮን አስፋው (ኢ/ር)። በዓባይ ወንዝ ላይ ግብጽ እና ሱዳን በቅኝ ግዛት ወቅት የነበሩ ስምምነቶች…

ሕዳሴ ግድብ የመቻላችን ልኬት፤ የአንድነታችን ማሕተም ነው – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመቻላችን ልኬት፤ የአንድነታችን ማሕተም ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ። የሕዳሴ ግድብ በስኬት ተጠናቅቆ መመረቁን በማስመልከት በአሰላ ከተማ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።…