Fana: At a Speed of Life!

መንግሥት ባለፉት ዓመታት አስደማሚ ውጤቶችን አስመዝግቧል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ባለፉት ጥቂት የለውጥ ዓመታት አስደማሚ ውጤቶችን አስመዝግቧል አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። ‎"የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ…

ሕዝቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች መንግሥት በተግባር ይመልሳል – ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝቡ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች መንግሥት በቃል ብቻ ሳይሆን በተግባር ይመልሳል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር)። “የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች'' በሚል መሪ ሃሳብ ከሻሸመኔ ከተማ እና ምዕራብ አርሲ ዞን…

ከሕዝብ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ መንግሥት በቁርጠኛነት ይሰራል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሕዝብ የሚነሱ ጥያቄዎች ተገቢውን ምላሽ እንዲያገኙ ለማስቻል መንግሥት በቁርጠኛነት ይሰራል አሉ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ። "የጉባ ብስራቶች ፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁ የምስራቅ አፍሪካ ጂኦ ፖለቲካን ቀይሯል – ከንቲባ ከድር ጁሃር

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር "የጉባ ብስራቶች ፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ ላይ ከንቲባ  ከድር ጁሃር፣ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የከተማ አስተዳደሩ…

ሀገርን ወደ ከፍታ ለማሸጋገር ከሕዝብ ጋር በቅንጅት መስራት ወሳኝ ነው – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገርን ወደ ከፍታ ለማሸጋገር ከሕዝብ ጋር በቅንጅት መስራት ወሳኝ ነው ነው አሉ የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡ በአማራ ክልል ደሴ ከተማ "የጉባ ብስራቶች ፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ ሕዝባዊ ውይይት ተካሂዷል።…

በተለያዩ ዘርፎች በተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት እየተመዘገበ ነው – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በለተለዩ ዘርፎች በተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት እየተመዘገበ ነው አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ  "የጉባ ብስራቶች ፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ ሕዝባዊ ውይይት ተካሂዷል፡፡…

የሚነሱ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሕዝብ የሚያነሳቸውን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመፍታት ቀን ከሌት እየሠራ ነው አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ በአማራ ክልል ባሕርዳር ከተማ "የጉባ ብስራቶች ፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል…

ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ላለው ሁሉን አቀፍ ልማት የዜጎቿ ተሳትፎ ከፍተኛ ነው – አቶ አሕመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ላለው ሁሉን አቀፍ ልማት የዜጎቿ ተሳትፎ ከፍተኛ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ፡፡ በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ "የጉባ ብስራቶች ፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ ሕዝባዊ ውይይት ተካሂዷል።…

የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖሊዮ መከላከያ ክትባት በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች በዛሬው ዕለት መሰጠት ጀምሯል፡፡ ክትባቱ በማዕከላዊ ኢትዮጵያና አፋር ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነው በዘመቻ መልክ እየተሰጠ የሚገኘው፡፡ የአፋር ክልል…

የኢትዮጵያ ባህልና እሴት የተንጸባረቀበት መድረክ በሳዑዲ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሪያድ ሲዝን 2025 መርሐ ግብር ላይ ተሳትፋለች፡፡ በመርሐ ግብሩ የተገኙት በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) እንዳሉት÷የሪያድ ሲዝን 2025 ዓለም አቀፍ ዝግጅት ለኢትዮጵያ በርካታ…