Fana: At a Speed of Life!

የዘውዲቱ ሆስፒታል እና የኩላሊት እጥበት አገልግሎት …

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ የኩላሊት እጥበት አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል። ሆስፒታሉ በኩላሊት እጥበት ክፍሉ በቋሚነት ለ30 ሰዎች የኩላሊት እጥበት አገልግሎት እየሰጠ እንደሆነ የክፍሉ ባልደረባ ዶ/ር አማኑኤል…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለሥራ ጉብኝት ኮምቦልቻ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለሥራ ጉብኝት ኮምቦልቻ ከተማ ገብተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷የደጋጎቹና የትጉሃኑ ከተማ እንዲሁም የሀገራችን የኢንዱስትሪ ማዕከል የሆነችው ወሎ ኮምቦልቻ…

ኢትዮጵያ የስታርት አፕ እና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ማዕከል እየሆነች ነው – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመንግስት እና የግሉ ዘርፍ ትብብር የስታርት አፕ እና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ማዕከል እየሆነች ነው ሲሉ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ። የትምህርት ሚኒስቴር፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እንዲሁም የሥራና…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የበልግ ወቅት አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በባስኬቶ ዞን ክልላዊ የበልግ ወቅት አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። "በአንድነት ችግኝን በመትከል የተራቆቱ አካባቢዎችን እናለማለን" በሚል መሪ ሀሳብ የሚከናወነውን የበልግ…

የትምህርት ማስረጃን የማጣራት አገልግሎት የሚያቀርቡ መተግበሪያዎች ወደ ስራ መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ማስረጃን የማጣራት አገልግሎት የሚያቀርቡ መተግበሪያዎች ወደ ስራ መግባታቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገለጸ። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ላበለጸጋቸው አዳዲስ ሶፍትዌሮች እውቅና የመስጠትና…

በጅቡቲ በህገወጥ መንገድ ለሚኖሩ ዜጎች ወደ ሀገር ቤት የሚመለሱበት ሰነድ ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሀገሪቱ በህገወጥ መንገድ ለሚኖሩ ዜጎች ወደ ሀገር ቤት የሚመለሱበትን ሰነድ ሊሰጥ መሆኑን አስታወቀ። የጅቡቲ መንግስት በህገወጥ መንገድ በሀገሪቷ ውስጥ በመኖር ላይ የሚገኙ የውጭ ሀገር ዜጎች ለቀው አንዲወጡ መመሪያ…

በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በጀርመን በተካሄደው የአዲዳስ አዲዜሮ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅተዋል። በ5 ኪሎ ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ ስታሸንፍ÷ በወንዶቹ ዮሚፍ ቀጀልቻ በቀዳሚነት አጠናቀዋል። ከፍተኛ ፉክክር በተደረገበት…

በአማራ ክልል ከ139 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት 9 ወራት ከ139 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ መገኘቱን የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቋል። የቢሮው ምክትል ቢሮ ኃላፊ ዮሐንስ አማረ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ269 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ…

ፈጠራ እና ሀብትን በማቀናጀት የወባ ስርጭትን ለመግታት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዳዲስ ፈጠራ እና ፍጥነት እንዲሁም ሀብትን በማቀናጀት የወባ ስርጭትን ለመግታት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገለጹ። ዓለም አቀፍ የወባ ቀን ለ18ኛ ጊዜ "አዳዲስ ፈጠራዎችን እና ሀብትን በማቀናጀት በሁሉ አቀፍ…

በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚክ ዞን በተመረተ የህክምና ተኪ ምርት 14 ሚሊየን ዶላር ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቂሊንጦ ፋርማሲዩቲካል ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በተመረተ የህክምና ተኪ ምርት ከውጭ ለግዥ የሚወጣውን 14 ሚሊየን ዶላር ማዳን መቻሉ ተገለጸ። በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ዋና ሥራ አስኪያጅ ቶሎሳ በዳዳ በልዩ የኢኮኖሚክ ዞን 23 ኩባንያዎች የለማ መሬት…