Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማስፋትና ለማጠናከር ተስማምተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከፈረንሳይ የውጭ ንግድና ኢኮኖሚ ሚኒስትር ተወካይ ኒኮላስ ፎሪሲየር ጋር ባደረጉት ውይይት÷ የሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ትብብርን በይበልጥ…

ሀገራዊ ምክክር መቼ ሊካሄድ ይችላል?

በዓለማችን የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ሀገራዊ ምክክርን ለማካሄድ ሲወጥኑ የተለያዩ ውስጣዊ ችግሮቻቸውን ለመፍታት እንደሆነ እሙን ነው፡፡ ሂደቱ ላለመግባባት መንስኤ የሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ባለድርሻ አካላት ምክክር እንዲያደርጉ በመጋበዝ ሀገራዊ መግባባት እና ሰላም እንዲሰፍን አበክሮ ይሰራል፡፡…

ኢትዮጵያ ውክልና በሌለው አካል ያጣችውን የባሕር በር የመጠየቅ መብት አላት – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተንኮል እና ውክልና በሌለው አካል ያጣችውን የባህር በር የመጠየቅ ህጋዊም ሆነ ታሪካዊ መብት አላት አሉ የሕግ ምሁራን። ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉት ምሁራኑ፤ ወሰኗ ባሕር የነበረችው ኢትዮጵያ የግዙፍ ባሕር ኃይል…

የተቀናጀ የውኃ ሃብት አስተዳደርን ማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውኃ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ አካባቢያዊና ፖለቲካዊ ጉዳይ መሆኑን በመረዳት የተቀናጀ የውኃ ሃብት አስተዳደርን ማጠናከር ይገባል አለ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር። "ውሃና ንጹህ ኢነርጂ ለዘላቂ እድገት" በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ በሚገኘው…

በአሜሪካ ቪዛ የተሰረዘባቸው የኖቤል አሸናፊ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የናይጄሪያውን የኖቤል ሽልማት አሸናፊ ዎሌ ሾይንካ ቪዛ መሰረዟ ተሰምቷል። የ91 ዓመቱ ናይጄሪያዊ ደራሲ ዎሌ ሾይንካ የኖቤል ሽልማት አሸናፊ ሲሆኑ÷ ከአሜሪካ የተሰጣቸው ስደተኛ ያልሆኑ ቪዛ መሰረዙን እና እንደገና አሜሪካን ለመጎብኘት…

የባሕር በር ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየተደረገ ላለው እንቅስቃሴ ወሳኝ ነው – አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየተደረገ ላለው እንቅስቃሴ ወሳኝ ነው አሉ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)። አምባሳደር ጀማል (ዶ/ር) ለፋና ዲጅታል እንዳሉት÷ ከ30 ዓመት በፊት ኢትዮጵያን ለማዳከም በሚፈልጉ…

የየም ባህላዊ መድኃኒቶች ለቀማ “ሳሞ ኤታ”

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል እውቀቶችን በጥቅም ላይ ለማዋል እየተሰራ ነው አለ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የየም ብሔረሰብ ባህላዊ መድኃኒቶች ለቀማ "ሳሞ ኤታ" በቦር ተራራ ላይ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። የባህልና ስፖርት…

የነዳጅ ኩባንያዎችን ፍትሃዊ ሥርጭት የሚቆጣጠረው አሰራር…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነዳጅ ኩባንያዎች አቅርቦትና ሥርጭት ላይ አዲስ የገበያ ድርሻ አሰራር ተግባራዊ ተደርጓል አለ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ የነዳጅ ሥርጭትን ፍትሃዊ እና ለሀገር ልማት…

ሚኒስቴሩ በሐረር ከተማ በ20 ሚሊየን ብር ወጪ ለአቅመ ደካሞች ያስገነባቸውን ቤቶች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከሐረሪ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ጋር በመተባበር በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሐረር ከተማ በ20 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባቸውን ቤቶች ለተጠቃሚዎች አስረክቧል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ሐረር ከተማን ለነዋሪዎች ጽዱ፣ ውብና ምቹ የማድረግ ሥራ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአሁኑና ለመጪው ትውልድ ጽዱ፣ ውብ እና ምቹ ሐረርን ለማንበር ያለሙ ስምምነቶች ተፈርመው ስራዎች እየተሰሩ ነው አለ የሐርሪ ክልል ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት። ሐረር ከተማ ከፕላስቲክ ቆሻሻ ነፃ ለማድረግ የተጀመረው ኢንሼቲቭ እያስገኘ ያለውን ውጤት…