በሰው ሰራሽ አስተውሎት ዙሪያ የወጣቶችን ሃሳብ በማገዝ ለሀገር ጥቅም ማዋል ይገባል – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018(ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቶች በሰው ሰራሽ አስተውሎት ላይ የሰሩትን እና ያሰቡትን በማገዝ ለሀገር ጥቅም እንዲውል መስራት ይገባል አሉ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)።
ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…