Fana: At a Speed of Life!

በሰው ሰራሽ አስተውሎት ዙሪያ የወጣቶችን ሃሳብ በማገዝ ለሀገር ጥቅም ማዋል ይገባል – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018(ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቶች በሰው ሰራሽ አስተውሎት ላይ የሰሩትን እና ያሰቡትን በማገዝ ለሀገር ጥቅም እንዲውል መስራት ይገባል አሉ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)። ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ኢትዮጵያ ለኢንተርፕርነርሽፕ ያላትን ምቹ ሁኔታ ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ኢንተርፕርነርሺፕ ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ከሕዳር 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆየውን መርሐ ግብር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር አዘጋጅተውታል፡፡ በመድረኩ…

አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለጅቡቲ ፕሬዚዳንት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሀገሪቱ ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ አቀረቡ። አምባሳደሩ በዚህ ወቅት÷ በሚኖራቸው የሥራ ጊዜ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ስትራቴጂያዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማሳደግ…

“ቦዮ ሐይቅ” የሀዲያ ዞን ተፈጥሯዊ ገጸ በረከት…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀዲያ ዞን ተፈጥሯዊ ገጸ በረከት የሆነውን "ቦዮ ሐይቅ" የማልማት ሥራ ትኩረት እንደሚያስፈልገው ተመላክቷል። 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን ለማስተናገድ የተዘጋጀው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለበዓሉ ያደረገውን ዝግጅት የሚዲያ…

የኮሪደር ልማት ቅርሶችን ጠብቆ ማቆየት አስችሏል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በክልሉ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ቅርሶችን ጠብቆ ማቆየት አስችሏል አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ የኮሪደር ልማት ስራዎች በተመዘገበው ውጤት አሻራቸውን ላኖሩ ተቋማት እና ማህበራት የእውቅና ሽልማት…

በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን እንዴት እንትለም?

ሀገራዊ ምክክር በአንድ ሀገር ውስጥ በሚገኙ ባለድርሻ አካላት መካከል ለተፈጠሩ አለመግባባቶች በመነጋገር መፍትሔ እንዲመጣ የሚያደርግ ዲሞክራሲያዊ ሂደት ነው፡፡ ሂደቱ ተከናውኖ አመርቂ ውጤት ባስመዘገበባቸው ሀገራት ባለድርሻ አካላት በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን በማበጀት አንኳር በሆኑ ሀገራዊ…

ኢንስቲትዩቱ ከሀገራዊ ሕልምና ራዕይ ጋር የተሰናሰሉ ጉዳዮች የታዩበት ነው – ጠቅላይ ሚኒስት ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከሀገራዊ ሕልም እና ራዕይ ጋር የተሰናሰሉ ጉዳዮች የታዩበት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ጽ/ቤትን…

የቼልሲ የልብ ምት ካይሴዶ …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በዚህ ወቅት አይነኬ ከሆኑ ተጫዋቾች መካከል ኢኳዶራዊው የመሐል ሜዳ ኮከብ ሞይሰስ ካይሴዶ አንዱ ነው፡፡ ሦስተኛ የውድድር ዓመቱን በቼልሲ እያሳለፈ የሚገኘው ካይሴዶ በክለቡ ጥሩ ጊዜ እያሳለፉ ከሚገኙ ተጫዋች መካከል…

የወጪ ንግድ እንዲሳለጥ የሚያደርግ ከባቢን መፍጠር…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወጪ ንግድ እንዲሳለጥ የሚያደርግ ከባቢን ለመፍጠር ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብር መስራት ይገባቸዋል። የምጣኔ ሃብት ባለሙያ ዮሐንስ በቀለ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ኢትዮጵያን ከዕዳ ጫና በዘላቂነት ለማላቀቅ የውጭ ምንዛሪ ክምችትን…

አየር መንገዱን የሚመጥን የአቪዬሽን ደኅንነት አገልግሎት ሰጪ ተቋም እየተገነባ ነው – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድን የሚመጥን የአቪዬሽን ደኅንነት አገልግሎት ሰጪ ተቋም እየተገነባ ነው አሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን። የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የሲቪል አቪዬሽን ደኅንነት…