በክረምት ወራት የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና ኢኒሼቲቭ ሥራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የክረምት ወራትን የዝግጅት ምዕራፍ ሳይሆን የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና ኢኒሼቲቭ ሥራዎችን ያለማቋረጥ በመፈጸም በትኩረት እየተሠራ ነው አሉ የአማራ ክልል የከተማ ክላስተር አስተባባሪ አህመድ መሀመድ (ዶ/ር)።
አስተባባሪው…