Fana: At a Speed of Life!

አልጄሪያ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አልጄሪያ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን 1 ለ 0 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ላይ የተካሄደው ጨዋታ ሙሉ ክፍለ ጊዜ ያለምንም ግብ ተጠናቅቆ ወደ ጭማሪ ደቂቃ አምርተው…

ፕሬዚዳንት ታዬ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፋት መልዕክት÷ እንኳን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ ብለዋል::…

3ኛው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ 3ኛው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር በመስቀል አደባባይ በድምቀት ተከናውኗል። ዛሬ ቀን 10፡00 ላይ መካሄድ የጀመረው የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር በታላቅ ድምቀት ተካሂዷል።…

የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ከተማችንን በጣም ያደመቀ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ከተማችንን በጣም ያደመቀ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ የትስስት ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ…

ላሊበላ የኢትዮጵያውያንን የቆየ የምህንድስና ጥበብ የሚያሳይ ነው – ጎብኚዎች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላሊበላ ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት ኪነ ሕንጻ የኢትዮጵያውያንን የቆየ የምህንድስና ጥበብ የሚያሳይ ነው አሉ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ ጎብኚዎች። የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ለማክበር የተለያዩ ሀገራት ዜጎች በላሊበላ በመገኘት የገና ክብረ…

‘በገና ጨዋታ አይቆጡም ጌታ’ የገና ባህላዊ ጨዋታ …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህላዊ እና ሀይማኖታዊ ይዘት ያለው የገና ጨዋታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በሁዋላ የሚዘወተር ትውፊታዊ ክዋኔ እንደሆነ ታሪክ ያስረዳል። ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉት መመህር ዘበነ ለማ÷ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደትን ምክንያት በማድረግ…

ለሀገር እድገት የመንግሥት እና ምሁራን መቀናጀት …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን በሀገር ውስጥ እድገት እና ለውጥ ለማምጣት መንግሥት እና ምሁራን ጋር በመቀናጀት ሊሰሩ ይገባል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “የምሁራን ሚና…

በዓለም ላይ የገና በዓል የሚከበርባቸው ዕለታት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ የዓለም ሀገራት በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በዋናነት ይጠቀሳል። ታሕሣሥ 16 ቀን በርካታ ሀገራት የገናን በዓል ያከበሩ ሲሆን÷ ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ደግሞ ታሕሣሥ 29 ያከብሩታል።…

ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስትያን ሊቀጳጳሳት ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የልደት በዓል…

ምርጫ ቦርድ ዲጂታል የመራጮችና ዕጩዎች ምዝገባ ሥርዓትን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዲጂታል የመራጮችና ዕጩዎች ምዝገባ ሥርዓትን አስጀምሯል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ዲጂታል የመራጮችና ዕጩዎች ምዝገባ ሥርዓቱን ወደ ሥራ ለማስገባት አንድ…