Fana: At a Speed of Life!

የአረንጓዴ ዐሻራ ብሔራዊ ሥራችን ከተፈጥሮ የመታረቅና በልማት የመላቅ አዲስ ጎዳና ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ ብሔራዊ ሥራችን ከተፈጥሮ የመታረቅ እና በልማት የመላቅ አዲስ ጎዳና ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በይፋ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በይፋ አስጀምረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት÷ የዚህን ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በይፋ…

በፈረንሳይ የነበሩ ከ100 በላይ የቅሪተ አካላት ናሙናዎች ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ የነበሩ ከ100 በላይ የቅሪተ አካላት ናሙናዎች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል አለ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን፡፡ ባለስልጣኑ በፈረንሳይ የሳይንሳዊ ጥናት ማዕከል ለዓመታት ተጠብቀው የቆዩ የቅሪተ አካላት ናሙናዎችን ተረክቧል። በኢትዮጵያ…

በሩዝ ልማት የተመዘገበውን አስደናቂ ለውጥ ለማስቀጠል በቅንጅት መስራት ይገባል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሩዝ ልማት የተመዘገበውን አስደናቂ ለውጥ ለማስቀጠል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰራ ይገባል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ የሩዝ ልማት በብሔራዊ ፍላግሺፕ ፕሮግራም ደረጃ ከተያዘ ጀምሮ ያለውን የ2 ዓመት ተኩል የሩዝ ዕቅድ አፈፃፀም…

በመዲናዋ የጤና ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጤና ተቋማትን አቅም በማሳደግ እና በዘመናዊ የሕክምና ግብዓት በማሟላት እንዲሁም በቴክኖሎጂ በማደራጀት ባለፉት ጥቂት ዓመታት እጅግ ተስፋ ሰጪ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል። በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ጥቂት ዓመታት በመንግሥት…

የሰላም ስምምነቱ መቃረብና በሆርሙዝ የቀጠለው ወታደራዊ ውጥረት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ኢራን የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸው በሚነገርበት በዚህ ወቅት በሆርሙዝ ወሽመጥ አቅራቢያ ወታደራዊ ጥቃት መፈጸሙ ተመላክቷል፡፡ በዚህም የአሜሪካ ጦር ወደ ሆርሙዝ ወሽመጥ በማምራት ላይ የነበሩ በርካታ የኢራን አጥፎቶ ጠፊ…

ለዓለም አቀፍና አኅጉራዊ ስፖርት ውድድሮች ተመራጭ የሆነችው አዲስ አበባ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስፖርቱ ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረትና ባከናወናቸው ግዙፍ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ምክንያት መዲናዋ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ውድድሮች በስፋት የሚስተናገዱባት ቀዳሚ ተመራጭ የስፖርት ማዕከል መሆን ችላለች፡፡ ባለፉት…

የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጥራቱ በየነ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡…

መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ የመራጩን ሕዝብ ፍላጎት ለመመለስ መስራት አለበት – የመዲናዋ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫውን በማሸነፍ መንግሥት የሚመሰርተው የፖለቲካ ፓርቲ የመራጩን ሕዝብ ፍላጎት ለመመለስ መስራት አለበት አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች። ነዋሪዎቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ አሸናፊው ፓርቲ የተጀመሩ ትላልቅ የልማት ፕሮጀክቶችን…

ሕዝቡ ለጫናዎች ሳይበገር በድምጹ ዴሞክራሲን ለማጽናት ቁርጠኛነቱን አሳይቷል – አቶ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ ለጫናዎች ሳይበገር በድምጹ ዴሞክራሲን ለማጽናት ያለውን ፍላጎት አሳይቷል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፡፡ ‎በክልሉ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አፈጻጸም እና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ…