የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወጣቶች የፈጠራ ብቃታቸውን እንዲያወጡ ሰፊ ስራ ይጠበቅባቸዋል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወጣቶች የፈጠራ ብቃታቸውን እንዲያወጡ በማድረግ ረገድ ሰፊ ስራ ይጠበቅባቸዋል አሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)።
ወሎ ዩኒቨርሲቲ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በሳይንስና…