Fana: At a Speed of Life!

ለምስራቅ አፍሪካ ሰላም በጎ ተጽዕኖ የሚፈጥረው የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ በሀገሪቱ ታሪክ አዲስ የሰላም ምዕራፍ የሚከፍት ታላቅ እድል ነው። በሀገር ውስጥ ያለውን ልዩነት በምክክር ለመፍታት አልሞ የተነሳው ይህ ታሪካዊ ጉባኤ ከኢትዮጵያ አልፎ ለመላው የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሚተርፍ በጎ…

በትግራይ ክልል ያለውን አፈና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን አፈና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ይካሄዳል፡፡ የሰላማዊ ሰልፉ አዘጋጅ የትግራይ ሰላምና ለውጥ ምክር ቤት የሚዲያ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ…

የሀገር ሉዓላዊነትና ብሔራዊ ደህንነት በዜጎች ጤና መጠበቅ ላይ የተመሰረተ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9 ቀን 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን ጤና መጠበቅ የሀገር ልማት፣ የኢኮኖሚ እድገት እና የብሔራዊ ደህንነት ዋነኛ መሰረት ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው፡፡…

ለሸኔ የሽብር ቡድን ሊተላለፉ የነበሩ የመገናኛ ሬዲዮዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞያሌ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በመተላለፍ ለሸኔ የሽብር ቡድን ተደራሽ ሊሆኑ የነበሩ በርካታ የመገናኛ ሬዲዮዎች ተይዘዋል አለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ባደረገው የመረጃ ስምሪት ሕገ ወጥ እንቅስቃሴውን ከመነሻው ጀምሮ…

በጠብመንጃ ሳይሆን፣ በሰለጠነ የፖለቲካ ባህልና በሕዝብ ፍላጎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታሪክ ማህደር ውስጥ በጉልበትና በጠብመንጃ አፈሙዝ ስልጣን መያዝ የብዙ ሀገራት መገለጫ ሆኖ ቆይቷል። ነገር ግን የሰው ልጅ ስልጣኔና የፖለቲካ ንቃተ ህሊና እያደገ ሲሄድ፣ የሀገር መረጋጋትና እድገት የሚረጋገጠው በሃይል ሳይሆን በሕዝብ ፍላጎት…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እያከናወነችው ያለው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ለዘመናት የቆዩ ልዩነቶችን በውይይት በመፍታት የሀገርን ሰላም፣ አንድነት እና የጋራ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ትልቅ አስተዋጽኦ አለው፡፡ ለሦስት ሳምንታት የሚቆየው የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር…

በአማራ ክልል ከቡናና ቅባት እህሎች ወጪ ንግድ ከ726 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከጥራጥሬና ቅባት እህሎች እንዲሁም ከቡና ወጪ ንግድ 726 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው የሰብልና የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ዳይሬክተር አቶ ልንገረው ሀበሻ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

👉 ቀይ ባህርን ያጣንበት አጋጣሚ የእኩይ ታሪካዊ ክስተት አንዱ መገለጫ ነው። 👉 ኢትዮጵያ ለሺ ዘመናት ያስተዳደረችውን በባለቤትነት የያዘችውን ለራሷም ለከባቢውም መጠቀሚያ ያኖረችውን ቀይ ባህር ያልተመረጠና ያልተወያየ መንግሥት በሸፍጥ ኢትዮጵያን የጂኦግራፊ እስረኛ እንዲያደርግ ያደረገበት ዋና…

ለቀጣዩ ትውልድ የሚተርፍ መልካም ዘሮች የሚዘሩበት ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ አዲስ ምዕራፍ ለመክፈትና ለዘመናት የዘለቁ ውስብስብ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የማህበራዊ ትስስር ክፍተቶችን በውይይት ለመፍታት ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከመላው የሀገሪቱ ክፍሎችና በውጭ የሚኖሩ…

ምክክሩን በኃላፊነት ስሜት የምናካሂድ ከሆነ ለልጆቻችን የጸናች ኢትዮጵያን ማስረከብ እንችላለን- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገራዊ ምክክር ጉባዔውን በኃላፊነት ስሜት የምናካሂድ ከሆነ ለልጆቻችን የበለጸገች እና የጸናች ኢትዮጵያን ማስረከብ እንችላለን አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ…