Fana: At a Speed of Life!

የጣሊያን አፍሪካ የጋራ ተጠቃሚነት ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ሀገራቸው ከአፍሪካ ጋር ያላት በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። 2ኛው የጣሊያን-አፍሪካ ጉባዔ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው ላይ…

ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተለያዩ መርሐ ግብሮችን በስኬት እየተገበረች ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተለያዩ መርሐ ግብሮችን በስኬት እየተገበረች ትገኛለች አሉ። የአፍሪካ…

በአፍሪካና በአውሮፓ መካከል ያለው አጋርነት በጋራ መበልጸግ ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ እና በአውሮፓ መካከል ያለው አጋርነት በጋራ መበልጸግ ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ2ኛው የጣሊያን-አፍሪካ ጉባዔ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ በትብብር አዲስ የአፍሪካ…

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የአፍሪካ የአቻ ግምገማ ስርዓት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አስፈላጊ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ የአቻ ግምገማ ስርዓት መድረክ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አስፈላጊ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። የአፍሪካ የአቻ ግምገማ ስርዓት (APRM) መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ የተለያዩ አፍሪካ ሀገራት መሪዎች እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች…

ጨፌ ኦሮሚያ በነገው ዕለት መካሄድ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ በነገው ዕለት በአዳማ ጨፌ አዳራሽ መካሄድ ይጀምራል። የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱራህማን ጉባኤውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ ጨፌው በአባላቱ እና ቋሚ ኮሚቴዎች የተደረጉ…

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል አሉ የተባበሩት መንግስታት እና የአፍሪካ ህብረት መሪዎች። በ39ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ትናንት አዲስ አበባ የገቡት የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሐፊ…

ከ163 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጥሯል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በክልሉ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከ163 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጥሯል አሉ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ…

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ከ743 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ ከክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ የቀረበለትን ከ743 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጽድቋል። የክልሉ ምክር ቤት ያጸደቀው በጀት መደበኛ እና የካፒታል ፕሮጀክቶችን…

ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አምራች ፋብሪካዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደብረብርሃን ከተማ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አራት አምራች ፋብሪካዎች ተመርቀዋል፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪ አህመዲን መሐመድን (ዶ/ር) ጨምሮ…