Fana: At a Speed of Life!

በፀጥታው ምክር ቤት የአፍሪካ ቋሚ መቀመጫ ማጣት ኢፍትሐዊ ነው – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ መቀመጫ ማጣቷ የዓለም አቀፍ ተቋማትን ኢፍትሐዊነት የሚያንጸባርቅ ነው አሉ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ። የአፍሪካ ሕብረትና የተባበሩት መንግሥታት 10ኛ ዓመታዊ ኮንፍረንስ በአፍሪካ ሕብረት…

የዲጂታል አሰራርን ወደ ተግባር ለማስገባት የተከናወነው ስራ የምርጫ ሂደቱን ታማኝነት የበለጠ የሚያረጋግጥ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዲጂታል አሰራርን ወደ ተግባር ለማስገባት የተከናወነው ስራ የምርጫ ሂደቱን ታማኝነት የበለጠ የሚያረጋግጥ ነው አሉ የፖለቲካና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን። የፖለቲካና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ሙሉዓለም ኃይለማርያም…

ዜጎች በምርጫ የሚያደርጉት ንቁ ተሳትፎ ዴሞክራሲን ያጎለብታል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕግ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ዜጎች በምርጫ የሚያደርጉት ንቁ ተሳትፎ ዴሞክራሲን ያጎለብታል አሉ። የመንግሥት ምስረታ በምርጫ ሲሆን የሀገርን እድገት በሁለንተናዊ መልኩ ለማስጠበቅ ወሳኝ እንደሆነ አስገንዝበዋል። ሀገራት…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በሊሙ ገነት ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን ሊሙ ገነት ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀምሯል። አገልግሎቱ በተጀመረበት ወቅት በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ነመራ ቡሊ እንዳሉት ፥ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ወደ…

ተጠርጣሪዎች የተሰወረ ታክስን እንዲከፍሉ ማድረግ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታክስ የሰወሩ ተጠርጣሪዎችን በወንጀል ተጠያቂ ከማድረግ ባሻገር የተሰወረው ታክስ እንዲመለስ ማድረግ ተችሏል አሉ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሙሉቀን አማረ። ዋና ዳይሬክተሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት…

በኢትዮጵያ የተመዘገቡ ስኬቶች የመንግሥትና የሕዝብ የጋራ ቁርጠኝነት ውጤቶች ናቸው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተመዘገቡ ስኬቶች የመንግሥትና የሕዝብ የጋራ ቁርጠኝነት ውጤቶች ናቸው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ‘ቃል በተግባር! ኢትዮጵያ እያከናወነች ነው!’ በሚል መሪ ሀሳብ ባወጣው መግለጫ፤ የተመዘገቡት ስኬቶች ኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ምላሽ – አረንጓዴ ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለማችንን በአሁኑ ወቅት እየፈተኑ ከሚገኙ ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተላቸው ጫናዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ ምላሽ ሰጪ ርምጃ ጀምራ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች። ከእነዚህ ተግባራት…

በኦሮሚያ ክልል የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ በርካታ ፕሮጀክቶች ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ነመራ ቡሊ በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ዓመታት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ በርካታ ፕሮጀክቶች ወደ ስራ ገብተዋል አሉ፡፡ በጅማ ከተማ በ3 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ወጪ…

ሥነ ምግራባዊ የሆነ ትግበራ የሚፈልገው ሰው ሰራሽ አስተውሎት …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ሥነ ምግባራዊ በሆነ መንገድ መደገፍ እና መመራት አለበት። የመጀመሪያው የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS-2026) በዓድዋ ድል መታሰቢያ "ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ለተሻለች አፍሪካ" በሚል…

አዲሱ የተፅዕኖ ድምፅ የሆነው ማህበራዊ ሚዲያ የአፍሪካውያንን ተስፋ እንዲያሳይ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ አህጉራዊ አንድነትን ለመገንባት የሚወሰድ ስትራቴጂካዊ እርምጃ ነው አሉ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሰይፈ ደርቤ፡፡ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ (Pulse of Africa) ከኤ.ጂ.ኤ…