Fana: At a Speed of Life!

በምርጫው ሂደት የታዩ አዎንታዊ ጅምሮችን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርጫው ሂደት የታዩ አዎንታዊ ጅምሮችን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል አለ የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። የጋራ ምክር ቤቱ ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጋር በተያያዘ በሰጠው መግለጫ÷ በምርጫው ሂደት የታዩ አዎንታዊ ጅምሮችን ይበልጥ…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊ እና መሠረታዊ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ያልተፈጸመበት ሆኖ አልፏል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ መስጫ ቀን ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊ እንና መሠረታዊ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ያልተፈጸመበት ሆኖ ማለፉን አረጋገጠ። ኮሚሽኑ የመጀመሪያ ደረጃ የግኝት ሪፖርቱን ይፋ ባደረገበት ወቅት…

በበጀት ዓመቱ የታቀደውን የኢኮኖሚ እድገት ለማሳካት የሚባክን ጊዜ የለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የታቀደውን የ10 ነጥብ 2 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ለማሳካት አመራሩ የሚባክን ጊዜ ሊኖረው አይገባም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ…

በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት እየተለጠፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት እየተለጠፈ ሲሆን መራጮችም ውጤቱን እየተመለከቱ ነው፡፡ በዚህም በባህርዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ታቦር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ቡሬ፣ ሐይቅ፣ ከሚሴ፣ ኮምቦልቻ እና ቻግኒ ከተሞች በሚገኙ የምርጫ…

የእንጦጦ ቀጨኔ የወንዝ ዳርቻ ልማት እና የአገልግሎት መስጫዎች ፕሮጀክት በውስጡ ምን ምን ይዟል፦

👉 597 ሄክታር ቦታ የሚሸፍን የወንዝ ዳርቻ ልማት፤ 👉 15 ሄክታር መሬትን በማልማት በአረንጓዴ ተሸፍኗል፤ 👉 የ210 ቀፎ ዘመናዊ የንብ እርባታ፤ 👉 የአበባ እና የእጽዋት ጋርደኖች ልማት፤ 👉 የአካባቢውን ማህበረሰብ የስራ ባህል የሚዘክሩ ሃውልቶችና ቅርሶች ግንባታ፤ 👉 22…

የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የፋና 80 አማካሪ ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባጋጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። አርቲስት ኪዳኔ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን÷…

በአረካ ከተማ ማልደው ድምፅ የሰጡ አዛውንቶች …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረካ ከተማ አዛውንቶች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዕድሜና የእርጅና ሕመም ሳይበግራቸው በማለዳ በመገኘት ድምፃቸውን በመስጠት አርአያ የሚሆን ተግባር አሳይተዋል። በአረካ ከተማ ነዋሪና የዕድሜ ዘመን የልብ ጓደኛማቾች የሆኑት አዛውንቶቹ አቶ ሰለሞን…

እየመረጠች እያለ ምጧ የመጣው እናት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ በመሳተፍ ላይ ሳለች በምጥ የተያዘችው ነፍሰ ጡር ድምጿን ሰጥታ ወደ ሆስፒታል አምርታለች። የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ በነቂስ ወጥተው በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። በከተማዋ ሜሪጆይ ህዳሴ ምርጫ…

ምርጫ ዴሞክራሲን ለማጽናትና ቅቡልነት ያለውን መንግሥት ለመመስረት ወሳኝ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫ ዴሞክራሲን ለማጽናትና ቅቡልነት ያለውን መንግሥት ለመመስረት ወሳኝ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በባሕርዳር ምርጫ ክልል ህዳሴ ምርጫ ጣቢያ (02-1) ተገኝተው ድምፃቸውን በሰጡበት ወቅት÷…

የኢትዮጵያን ሕዝብ በትናንሽ ፕሮፓጋንዳ ሸብረክ ማድረግ አይቻልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ሥርዓትና መንግሥት የምታውቅ ጥንታዊ ሀገር ሕዝብን በትናንሽ ፕሮፓጋንዳ ሸብረክ ማድረግ አይቻልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ በሰጡበት ወቅት እንዳሉት÷ የሀገሪቱ ሕዝብ…