ለቀጣናዊ የመንገድ ኮሪደር ግንባታ የሚደረገው ድጋፍ ሊጠናከር ይገባል – አቶ አሕመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ የመንገድ ኮሪደር ግንባታ የሚውል የገንዘብ ድጋፍ ሊፋጠን ይገባል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ።
ኢትዮጵያ ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) የፀደይ ስብሰባ ጎን ለጎን በተካሄደው 28ኛው…