Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኳታር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኳታር የቀድሞ አሚር ሼይኽ ሀማድ ቢን ካሊፋ አልታኒ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ለመግለጽ ኳታር ገብተዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዞ በኢትዮጵያ እና ኳታር መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ጠንካራ ወዳጅነት…

ለክረምት ዝናብ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለክረምት ዝናብ መፈጠር ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በሚቀጥሉት ቀናት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ። ኢንስቲትዩቱ እንደገለጸው ÷ እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም የሚኖረው የአየር ሁኔታ ለክረምት…

የአዲስ አበባ የ2019 በጀት 502 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ባካሄደው 3ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔ በሁለተኛ ቀን ውሎው የአዲስ አበባ ከተማ የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቷል፡፡ በዚህም ም/ቤቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2019…

በአማራ ክልል የደን ሽፋንን እያሳደገ የሚገኘው አረንጓዴ ዐሻራ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የደን ሽፋን ከነበረበት 14 ነጥብ 6 በመቶ ወደ 18 ነጥብ 9 በመቶ ማሳደግ ተችሏል አሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ደረጀ ማንደፍሮ። በምስራቅ ጎጃም ዞን የዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር…

ማህበራዊ አብሮነትን የሚያጠናክረው ጤናማ የአከራይ ተከራይ ግንኙነት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመሰረታዊ ፍላጎቶች አንዱ የሆነው መጠለያ በዚህ ወቅት የሰው ልጆች ሁሉ አንገብጋቢ ጥያቄ ነው፡፡ የሰዎች ፍልሰት እና የንግድ እንቅስቃሴ በሚበዛባቸው አካባቢዎች በኪራይ የሚቀርቡ የመኖሪያም ሆነ የንግድ ቤቶች ኪራይ ዋጋ ውድነትና ያልተገባ ጭማሪ…

የኢትዮጵያና ቤኒን የአጋርነት ጉዞ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቤኒን በዲፕሎማሲ፣ በንግድ፣ በባህልና ሌሎች ዘርፎች ላይ መሰረቱን ያደረገ የሁለትዮሽ ግንኙነት አላቸው፡፡ ቤኒን በፈረንጆቹ 2005 በአዲስ አበባ ኤምባሲዋን መክፈቷን ተከትሎ የሁለቱ ሀገራት የፖለቲካ እና የዲፕሎማሲ ትስስር ይበልጥ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቤኒን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቤኒን ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የቤኒን ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒን ተቀብዬ በወል ጉዳዮች ዙሪያ መክረናል ብለዋል።…

የኒውክሌር ኃይል ለኢትዮጵያ ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኒውክሌር ኃይል የኢትዮጵያን ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ እድገት ለማረጋገጥ መሠረት ነው አሉ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ኢንጂነር አብዱራዛቅ ዑመር። የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኢነርጂ ኮሚሽን ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ…

ብልፅግና የማረጋገጥ ጥረትን በማጠናከር ሀገራችንን በፅኑ መሠረት ላይ ማቆም አለብን – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጀመረውን ብልፅግና የማረጋገጥ ጥረት በማጠናከር ሀገራችንን በፅኑ መሠረት ላይ ማቆም አለብን አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ። የኦሮሚያ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀምሯል፡፡…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ለቤኒን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለቤኒን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒ አቀባበል አድርገዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የቤኒን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሮሙዋልድ ዋዳግኒ ወደ ምድረ ቀደምቷ…