Fana: At a Speed of Life!

ጃይካ በኢትዮጵያ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን የልማት አጀንዳዎችን እንዲደግፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የጃፓን ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) የልማት አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል። በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ካለው የ2026 የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም…

ድርጅቱ የከተማ አውቶቡሶችን የክፍያ ስርዓት በዲጂታል ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት የክፍያ ስርዓቱን ሙሉ በሙሉ በዲጂታል ሊያደርግ ነው አሉ የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አካሉ አሰፋ። ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ የከተማ አውቶቡስ የስምሪት እና ቁጥጥር…

የሽብርና ፅንፈኛ ኃይሎችን ተልዕኮ ለማስፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 138 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፍላጎታቸውን በኃይል ለማስፈፀም ታጥቀው በጫካ ከሚንቀሳቀሱ የሽብር እና ፅንፈኛ ኃይሎች ጋር ግንኙነት በመፍጠር የሀገሪቱን ሰላምና ደኅንነት ለማወክ እንዲሁም መጪውን ሀገራዊ ምርጫ ለማደናቀፍ ስምሪት ወስደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 138 ተጠርጣሪዎች በሕግ…

የአምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ሥርዓተ ቀብር ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት በእንጦጦ ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል። በሥርዓተ ቀብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሳሕለ ወርቅ ዘውዴን ጨምሮ አምባሳደሮች እና ከፍተኛ የመንግስት…

ለቀጣናዊ የመንገድ ኮሪደር ግንባታ የሚደረገው ድጋፍ ሊጠናከር ይገባል – አቶ አሕመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ የመንገድ ኮሪደር ግንባታ የሚውል የገንዘብ ድጋፍ ሊፋጠን ይገባል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ። ኢትዮጵያ ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) የፀደይ ስብሰባ ጎን ለጎን በተካሄደው 28ኛው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በኮፕ32 ብሔራዊ ኮሚቴ የተከናወኑ ሥራዎችን ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጉባዔ (ኮፕ32) ለማስተናገድ ዝግጅቷን ቀደም ብላ ጀምራለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የኮፕ32…

ፍላጎታችን ኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል ማድረግ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፍላጎታችን ኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል ማድረግ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሉዓላዊነት ልብ" በሚል መሪ ሐሳብ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ የሚያሳድግ…

ኢንዱስትሪ ፓርኮች ከብዛት ይልቅ ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ተደርጓል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢንዱስትሪ ፓርኮች ከብዛት ይልቅ ጥራታቸውን ጠብቀው እንዲገነቡ ተደርጓል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የሉዓላዊነት ልብ" በሚል መሪ ሐሳብ ከኢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለኢኮኖሚ እድገት…

ለዋናው ሀገራዊ ምክክር አጀንዳ የመለየት ስራው እየተጠናቀቀ ነው – ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዋናው ሀገራዊ ምክክር አጀንዳ የመለየት ስራው እየተጠናቀቀ ይገኛል አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር መላኩ ወልደማርያም። ኮሚሽነር መላኩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ለዋናው ጉባኤ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ አቀባበል አደረጉ

‎አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ አቀባበል አድርገዋል። የላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ…