Fana: At a Speed of Life!

የአረንጓዴ ዐሻራ አበርክቶ ለአፋር ክልል ሥነ ምሕዳር መታደስ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለአፋር ክልል ሥነ ምሕዳር መታደስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ። ቢሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በአፋር ክልል ከማህበራዊ እንቅስቃሴ ባለፈ ለክልሉ ነባራዊ ሁኔታዎች ምላሽ የሚሰጥ…

በአማራ ክልል ከ180 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የፈጠረው የኮሪደር ልማት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል እየተከናወነ በሚገኛው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት እስካሁን ባለው ጊዜ ውስጥ ከ180 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል። በ2018 በጀት ዓመት ክልሉን ዘመናዊና ለኑሮ ተስማሚ ለማድረግ የታቀዱ የኮሪደር ልማት ሥራዎች በ7…

በትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከወላይታ ሶዶ ወደ ገሳ ከተማ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከሪካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት አልፏል። አደጋው ልዩ ስሙ “ዛሮ ቁልቁለት” ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከሪካሪው በመገልበጡ ነው…

የአረንጓዴ ዐሻራ ብሔራዊ ሥራችን ከተፈጥሮ የመታረቅና በልማት የመላቅ አዲስ ጎዳና ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ ብሔራዊ ሥራችን ከተፈጥሮ የመታረቅ እና በልማት የመላቅ አዲስ ጎዳና ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በይፋ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በይፋ አስጀምረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት እንዳሉት÷ የዚህን ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በይፋ…

በፈረንሳይ የነበሩ ከ100 በላይ የቅሪተ አካላት ናሙናዎች ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ የነበሩ ከ100 በላይ የቅሪተ አካላት ናሙናዎች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል አለ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን፡፡ ባለስልጣኑ በፈረንሳይ የሳይንሳዊ ጥናት ማዕከል ለዓመታት ተጠብቀው የቆዩ የቅሪተ አካላት ናሙናዎችን ተረክቧል። በኢትዮጵያ…

በሩዝ ልማት የተመዘገበውን አስደናቂ ለውጥ ለማስቀጠል በቅንጅት መስራት ይገባል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሩዝ ልማት የተመዘገበውን አስደናቂ ለውጥ ለማስቀጠል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰራ ይገባል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ የሩዝ ልማት በብሔራዊ ፍላግሺፕ ፕሮግራም ደረጃ ከተያዘ ጀምሮ ያለውን የ2 ዓመት ተኩል የሩዝ ዕቅድ አፈፃፀም…

በመዲናዋ የጤና ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጤና ተቋማትን አቅም በማሳደግ እና በዘመናዊ የሕክምና ግብዓት በማሟላት እንዲሁም በቴክኖሎጂ በማደራጀት ባለፉት ጥቂት ዓመታት እጅግ ተስፋ ሰጪ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል። በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ጥቂት ዓመታት በመንግሥት…

የሰላም ስምምነቱ መቃረብና በሆርሙዝ የቀጠለው ወታደራዊ ውጥረት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ኢራን የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸው በሚነገርበት በዚህ ወቅት በሆርሙዝ ወሽመጥ አቅራቢያ ወታደራዊ ጥቃት መፈጸሙ ተመላክቷል፡፡ በዚህም የአሜሪካ ጦር ወደ ሆርሙዝ ወሽመጥ በማምራት ላይ የነበሩ በርካታ የኢራን አጥፎቶ ጠፊ…

ለዓለም አቀፍና አኅጉራዊ ስፖርት ውድድሮች ተመራጭ የሆነችው አዲስ አበባ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስፖርቱ ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረትና ባከናወናቸው ግዙፍ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ምክንያት መዲናዋ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ውድድሮች በስፋት የሚስተናገዱባት ቀዳሚ ተመራጭ የስፖርት ማዕከል መሆን ችላለች፡፡ ባለፉት…