Fana: At a Speed of Life!

የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የትኛውንም መሥዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን – ተመራቂ ወታደራዊ መኮንኖች

በአዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀሰሙት ዘመናዊ ወታደራዊ ሙያና ጥበብ በመታገዝ የሀገርን ሉዓላዊነትና ክብር ለማስከበር የትኛውንም ዓይነት መሥዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን አሉ የሁርሶ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ ት/ቤት ተመራቂ ወታደራዊ መኮንኖች። የሁርሶ ዕጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ…

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሴቶች ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው በንቃት ተሳትፈዋል

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሴቶች ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው በንቃት የተሳተፉበት ነጻና ፍትሐዊ ምርጫ ነበር አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ማህበር ፕሬዚዳንት እናታለም እንዳለ ፡፡ ኢትዮጵያ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ያካሄደችውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የአፍሪካ ሕብረት፣ ኢጋድና የተለያዩ…

በአማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን እየፈታ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በበጀት ዓመቱ 158 መካከለኛ እና ከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች በአዲስ መልክ ምርት ማምረት ጀምረዋል አለ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣…

የአባቱን ፈለግ የተከተለው የዲያጎ ሲሞኔ ልጅ ጁሊያኖ ሲሞኒ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአትሌቲኮ ማድሪዱ ስኬታማ አሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኔ በተጫዋችነት ዘመኑ ለሀገሩ አርጀንቲና ትልቅ ክብርና ስኬትን ካስመዘገቡ ታላላቅ ኮከቦች ተርታ ይመደባል። ለሀገሩ ብሔራዊ ቡድን ከ100 በላይ ጨዋታዎችን ያደረገው ሲሞኔ÷ አልቢሴሌስቴዎቹ በ1991…

በኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ጌታቸውና አትሌት መሰለች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ እንዲሁም በሴቶች አትሌት መሰለች አለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሸንፈዋል፡፡ በወንዶች ምድብ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ…

ተፎካካሪ ፓርቲዎች የምርጫውን ውጤት በጸጋ ለመቀበል ዝግጁ መሆን አለባቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ባህል መዳበር በከፍተኛ ደረጃ የታየበት እና ለአፍሪካ ሀገራት ጭምር አርአያ የሚሆን ነው አሉ ምሁራን። የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ዲን ወንደሰን ጀረኒ (ዶ/ር) ÷ ምርጫ…

የመዲናዋ የወንዞች ዳርቻ ልማት፤ የወንዝ ዳርቻዎችን ከማስዋብ ያለፈ ፋይዳን የያዘ ፕሮጀክት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ የወንዞች ዳርቻ ልማት፤ የወንዝ ዳርቻዎችን ከማስዋብ ያለፈ ፋይዳን የያዘ ፕሮጀክት ነው አሉ፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ‎የፕሮጀክቱን አስፈላጊነት…

በአንድ ጀምበር የተጻፈ የኢትዮጵያውያን የዴሞክራሲ ታሪክ አሻራ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ በአንድ ጀምበር በሚሊየኖች የሚቆጠሩ መራጮችን አስተናግዶ ምርጫን በስኬት ማጠናቀቅ እጅግ ፈታኝና ጠንካራ ተቋማዊ አቅምን የሚጠይቅ ግዙፍ ክዋኔ ነው። በዓለም ላይ በአንድ ቀን ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ ድምጽ…

ወላይታ ድቻ እና ነገሌ አርሲ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ እና ነገሌ አርሲ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡…

የምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ እና ግልጽ በሆነ መልኩ ተካሂዷል – የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ እና ግልጽ በሆነ መንገድ ተካሂዷል አለ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር። ማሕበሩ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሴቶችን የፖለቲካ ተሳትፎና ደኅንነት ለመገምገም ያከናወነውን የምልከታ ሥራ መሠረት ያደረገ የመጀመሪያ ደረጃ…