Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

👉 ቀይ ባህርን ያጣንበት አጋጣሚ የእኩይ ታሪካዊ ክስተት አንዱ መገለጫ ነው። 👉 ኢትዮጵያ ለሺ ዘመናት ያስተዳደረችውን በባለቤትነት የያዘችውን ለራሷም ለከባቢውም መጠቀሚያ ያኖረችውን ቀይ ባህር ያልተመረጠና ያልተወያየ መንግሥት በሸፍጥ ኢትዮጵያን የጂኦግራፊ እስረኛ እንዲያደርግ ያደረገበት ዋና…

ለቀጣዩ ትውልድ የሚተርፍ መልካም ዘሮች የሚዘሩበት ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ አዲስ ምዕራፍ ለመክፈትና ለዘመናት የዘለቁ ውስብስብ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የማህበራዊ ትስስር ክፍተቶችን በውይይት ለመፍታት ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከመላው የሀገሪቱ ክፍሎችና በውጭ የሚኖሩ…

ምክክሩን በኃላፊነት ስሜት የምናካሂድ ከሆነ ለልጆቻችን የጸናች ኢትዮጵያን ማስረከብ እንችላለን- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገራዊ ምክክር ጉባዔውን በኃላፊነት ስሜት የምናካሂድ ከሆነ ለልጆቻችን የበለጸገች እና የጸናች ኢትዮጵያን ማስረከብ እንችላለን አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ…

ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀይ ባሕርን ያጣነው እኛ ስንጨቃጨቅ ጊዜ ጠብቀው ጣልቃ በመግባት መሻታችንን እንዳንከውን ባደረጉ ሃይሎች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

የምክክር ጉባኤው ቀጣናውን ወደ ብሩህ ተስፋ የሚመራ ነው – ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የምክክር ጉባኤ ስኬት መላውን የአፍሪካ ቀንድ ወደ ብሩህ ተስፋ የሚመራ እርምጃ ነው አሉ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና ፀሀፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በይፋ መካሄድ ጀምሯል። ይህ ታሪካዊ መድረክ ኢትዮጵያ በሕዝቦቿ መካከል በሚፈጠር ዘላቂ መግባባት እና በጋራ ብሔራዊ ትርክት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኳታር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኳታር የቀድሞ አሚር ሼይኽ ሀማድ ቢን ካሊፋ አልታኒ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ለመግለጽ ኳታር ገብተዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዞ በኢትዮጵያ እና ኳታር መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ጠንካራ ወዳጅነት…

ለክረምት ዝናብ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለክረምት ዝናብ መፈጠር ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በሚቀጥሉት ቀናት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ። ኢንስቲትዩቱ እንደገለጸው ÷ እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም የሚኖረው የአየር ሁኔታ ለክረምት…

የአዲስ አበባ የ2019 በጀት 502 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ባካሄደው 3ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔ በሁለተኛ ቀን ውሎው የአዲስ አበባ ከተማ የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቷል፡፡ በዚህም ም/ቤቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2019…

በአማራ ክልል የደን ሽፋንን እያሳደገ የሚገኘው አረንጓዴ ዐሻራ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የደን ሽፋን ከነበረበት 14 ነጥብ 6 በመቶ ወደ 18 ነጥብ 9 በመቶ ማሳደግ ተችሏል አሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ደረጀ ማንደፍሮ። በምስራቅ ጎጃም ዞን የዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር…