የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የትኛውንም መሥዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን – ተመራቂ ወታደራዊ መኮንኖች
በአዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀሰሙት ዘመናዊ ወታደራዊ ሙያና ጥበብ በመታገዝ የሀገርን ሉዓላዊነትና ክብር ለማስከበር የትኛውንም ዓይነት መሥዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን አሉ የሁርሶ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ ት/ቤት ተመራቂ ወታደራዊ መኮንኖች።
የሁርሶ ዕጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ…