በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን መሪነትና ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት ለመፍጠር ሙሉ ቁርጠኞች ነን አሉ አምስቱ ዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ ተቋማት።
የአፍሪካ ሕብረት፣ ኢጋድ፣ የዓረብ ሊግ፣ የአውሮፓ ሕብረት እና የተባበሩት…