በምርጫ ካርዳችን ለሀገርና ሕዝብ የሚበጀውን ፓርቲ ለመምረጥ በጉጉት እየጠበቅን ነው – የባቱና አሰላ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወክለንን ፓርቲ ለመምረጥ የምርጫ ቀኑን በጉጉት እየጠበቅን ነው አሉ የባቱ እና አሰላ ከተማ ነዋሪዎች።
ነዋሪዎቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገሪቱን ነፃነትና መልካም ስም ከማስፈን…