Fana: At a Speed of Life!

የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር ነገ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ እና በባሕላዊ ስራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። በኪነ ጥበብ ህይወቷ በርካታ የማይረሱ ድንቅ ስራዎችን ለህዝብ…

የሀብት ማከፋፈያ ቀመሮች በአግባቡ መተግበራቸውን በቅርበት መከታተል ተችሏል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የሀብት ማከፋፈያ ቀመሮች በአግባቡ መተግበራቸውን በቅርበት መከታተል ተችሏል አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የድጎማ በጀትና የጋራ ገቢዎች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሽመልስ አብዲሳ። አቶ ሽመልስ አብዲሳ እንዳሉት፤ በ2018 በጀት ዓመት…

የአረንጓዴ ዐሻራ ትሩፋት …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለማችንን በአሁኑ ወቅት እየፈተኑ ከሚገኙ ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተላቸው ጫናዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። ኢትዮጵያ ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሃብት የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ምላሽ ለመስጠት ተግባራዊ ርምጃ በመውሰድ የተለያዩ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፓርክ በዩኔስኮ የዓለም አቀፍ ጂኦ ፓርክነት እንዲመዘገብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ጂኦ ፓርክን የዓለም አቀፍ የጂኦ ፓርኮች መረብ አካል ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ። አካባቢው በዓለም አቀፍ የጂኦ ፓርኮች መረብ አካልነት እንዲመዘገብ የተለያዩ ጥረቶች…

ችግሮችን በመተጋገዝ የማለፍ ባህላችንን አጠናክረን መቀጠል አለብን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ችግሮችን በመተጋገዝ የማለፍ ባህላችንን አጠናክረን መቀጠል አለብን አሉ። ከንቲባዋ በአዲስ አበባ ከተማ 30ኛው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በለሚ ኩራ ክ/ከተማ በይፋ መርቀው አገልግሎት…

በክረምት ወራት የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና ኢኒሼቲቭ ሥራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የክረምት ወራትን የዝግጅት ምዕራፍ ሳይሆን የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና ኢኒሼቲቭ ሥራዎችን ያለማቋረጥ በመፈጸም በትኩረት እየተሠራ ነው አሉ የአማራ ክልል የከተማ ክላስተር አስተባባሪ አህመድ መሀመድ (ዶ/ር)። አስተባባሪው…

አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች የላሊበላ ቅርሶች ዘላቂ ልማት ፕሮጀክትን ይጎበኛሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች የላሊበላ ቅርሶች ዘላቂ ልማት ፕሮጀክትን ይጎበኛሉ። በቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ የተመራ ቡድን ላሊበላ ከተማ የገባ ሲሆን፤ ተቀጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና…

የዚምባብዌው ዛኑ-ፒኤፍ ፓርቲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዚምባብዌው ገዥ ፓርቲ ዛኑ-ፒኤፍ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ለብልጽግና ፓርቲ እና ለኢትዮጵያ ሕዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ ከእህት የፖለቲካ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገጠር ኮሪደር ልማት አካል የሆነውን ሀማሳ ሞዴል መንደር መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገጠር ኮሪደር ልማት አካል የሆነውን ዘመናዊው የሀማሳ ሞዴል መንደር በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀዋል። ‎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በ79 ነጥብ 4 ሄክታር መሬት ላይ…

የተፈጥሮ ጥብቅ ቦታዎችን በዲጂታል መጠበቅ የሚያስችል ድረ ገጽ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የተፈጥሮ ጥብቅ ቦታዎችን በዲጂታል መጠበቅ የሚያስችል ድረ ገጽ ይፋ አድርገዋል፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ ስለሺ ግርማ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ በቱሪዝም…