Fana: At a Speed of Life!

አፍሪካ በዓለም አቀፍ ሥርዓት ውስጥ በቂ ውክልና ሊኖራት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ የወደፊት ዕጣ ፈንታዋን በሚወስኑ ዓለም አቀፍ ሥርዓት ውስጥ በቂ ውክልና ሊኖራት ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በተገኙበት ኢትዮጵያ…

የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ዓመታዊ ጉባኤ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ዓመታዊ ጉባኤ 26 ነጥብ ያለው የጋራ አቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቅቋል። ጉባዔው የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ…

የመደመር መንግሥት መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በነገው ዕለት ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው ‘የመደመር መንግሥት’ መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በነገው ዕለት በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አቡዳቢ ይመረቃል። በሀገሪቱ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) እንዳሉት፤…

የአትሌት የብርጓል መለሰ ሥርዓተ ቀብር በነገው ዕለት ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፍ አትሌቲክስ መድረክ ኢትዮጵያን በክብር ያስጠራችው ጀግና አትሌት የብርጓል መለሰ ሥርዓተ ቀብር በነገው ዕለት ይፈጸማል። ሥርዓተ ቀብሩ ነገ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስተ ሥላሴ ካቴድራል…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ረጂዮን ጋር ተወያይተዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በስፖርት ስትራቴጂካዊ ዕድሎች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት…

በፀጥታው ምክር ቤት የአፍሪካ ቋሚ መቀመጫ ማጣት ኢፍትሐዊ ነው – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ መቀመጫ ማጣቷ የዓለም አቀፍ ተቋማትን ኢፍትሐዊነት የሚያንጸባርቅ ነው አሉ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ። የአፍሪካ ሕብረትና የተባበሩት መንግሥታት 10ኛ ዓመታዊ ኮንፍረንስ በአፍሪካ ሕብረት…

የዲጂታል አሰራርን ወደ ተግባር ለማስገባት የተከናወነው ስራ የምርጫ ሂደቱን ታማኝነት የበለጠ የሚያረጋግጥ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዲጂታል አሰራርን ወደ ተግባር ለማስገባት የተከናወነው ስራ የምርጫ ሂደቱን ታማኝነት የበለጠ የሚያረጋግጥ ነው አሉ የፖለቲካና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን። የፖለቲካና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ሙሉዓለም ኃይለማርያም…

ዜጎች በምርጫ የሚያደርጉት ንቁ ተሳትፎ ዴሞክራሲን ያጎለብታል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕግ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ዜጎች በምርጫ የሚያደርጉት ንቁ ተሳትፎ ዴሞክራሲን ያጎለብታል አሉ። የመንግሥት ምስረታ በምርጫ ሲሆን የሀገርን እድገት በሁለንተናዊ መልኩ ለማስጠበቅ ወሳኝ እንደሆነ አስገንዝበዋል። ሀገራት…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በሊሙ ገነት ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን ሊሙ ገነት ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀምሯል። አገልግሎቱ በተጀመረበት ወቅት በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ነመራ ቡሊ እንዳሉት ፥ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ወደ…

ተጠርጣሪዎች የተሰወረ ታክስን እንዲከፍሉ ማድረግ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታክስ የሰወሩ ተጠርጣሪዎችን በወንጀል ተጠያቂ ከማድረግ ባሻገር የተሰወረው ታክስ እንዲመለስ ማድረግ ተችሏል አሉ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሙሉቀን አማረ። ዋና ዳይሬክተሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት…