Fana: At a Speed of Life!

በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን መሪነትና ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት ለመፍጠር ሙሉ ቁርጠኞች ነን አሉ አምስቱ ዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ ተቋማት። የአፍሪካ ሕብረት፣ ኢጋድ፣ የዓረብ ሊግ፣ የአውሮፓ ሕብረት እና የተባበሩት…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የእኩልነት፣ ዝግጁነትና ክራይስስ ማኔጅመንት ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የእኩልነት፣ ዝግጁነት እና ክራይስስ ማኔጅመንት ኮሚሽነር ሀጃ ላህቢብ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ በውይይቱ ወቅት÷ አውሮፓ ሕብረት ከዓለም አቀፍ የጤና እክሎች ጋር በተያያዘ በተለይም…

“ኢቲቱ” የተሰኘ ወተትን ማርጋት የሚያስችል የፕሮ ባዮቲክ እርሾ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በባዮ ቴክኖሎጂ ምርምር "ኢቲቱ" የተሰኘና ወተትን ለማርጋት የሚያስችል የፕሮ ባዮቲክ እርሾ ይፋ አድርጓል። ኢንስቲትዩቱ አዲሱን የምርምር ውጤት ይፋ ያደረገው የዓለም የወተት ቀንን አስመልክቶ ዛሬ በተዘጋጀ…

በክልሉ ለዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዘንድሮው ክረምት 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ወጣቶችን በበጎ ፈቃድ ሥራ ለማሳተፍ ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የክልሉ የወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ እንዳሉት ÷ የወጣቶች በጎ…

የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከሰባት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ፒዮንግያንግ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ወደ ፒዮንግያንግ ያቀኑት የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን በቤጂንግ…

የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የትኛውንም መሥዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን – ተመራቂ ወታደራዊ መኮንኖች

በአዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀሰሙት ዘመናዊ ወታደራዊ ሙያና ጥበብ በመታገዝ የሀገርን ሉዓላዊነትና ክብር ለማስከበር የትኛውንም ዓይነት መሥዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነን አሉ የሁርሶ ዕጩ መኮንን ማሰልጠኛ ት/ቤት ተመራቂ ወታደራዊ መኮንኖች። የሁርሶ ዕጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ…

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሴቶች ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው በንቃት ተሳትፈዋል

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሴቶች ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው በንቃት የተሳተፉበት ነጻና ፍትሐዊ ምርጫ ነበር አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ማህበር ፕሬዚዳንት እናታለም እንዳለ ፡፡ ኢትዮጵያ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ያካሄደችውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የአፍሪካ ሕብረት፣ ኢጋድና የተለያዩ…

በአማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን እየፈታ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በበጀት ዓመቱ 158 መካከለኛ እና ከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች በአዲስ መልክ ምርት ማምረት ጀምረዋል አለ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣…

የአባቱን ፈለግ የተከተለው የዲያጎ ሲሞኔ ልጅ ጁሊያኖ ሲሞኒ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአትሌቲኮ ማድሪዱ ስኬታማ አሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኔ በተጫዋችነት ዘመኑ ለሀገሩ አርጀንቲና ትልቅ ክብርና ስኬትን ካስመዘገቡ ታላላቅ ኮከቦች ተርታ ይመደባል። ለሀገሩ ብሔራዊ ቡድን ከ100 በላይ ጨዋታዎችን ያደረገው ሲሞኔ÷ አልቢሴሌስቴዎቹ በ1991…

በኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ጌታቸውና አትሌት መሰለች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ እንዲሁም በሴቶች አትሌት መሰለች አለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሸንፈዋል፡፡ በወንዶች ምድብ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ…