Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ጉዟችን ከሁሉም በሁሉም ለሁሉም እንዲሆን ይሰራል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና የኢኮኖሚ አቅጣጫ ጉዞ ከሁሉም፣ በሁሉም፣ ለሁሉም እንዲሆን የማድረግ ስራ ይሰራል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም…

አልጄሪያ እና ቡርኪና ፋሶ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ አልጄሪያ እና ቡርኪና ፋሶ አሸንፈዋል። በምድብ አምስት ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ በአልጀሪያ ኢኳቶሪያል ጊኒን 3 ለ 1 አሸንፋለች።…

በጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያ የሚከናወነው የኮሪደር ልማት ትውልዱ በታሪክ እንዲወሳ ያስችላል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ትውልዱ በታሪክ እንዲወሳ ያስችላል አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። ርዕሰ መስተዳድሩ በሀረር ከተማ እየተሰሩ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ተዘዋውረው…

ሲንቄ ኢንቨስትመንት ባንክ ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የስራ ፈቃድ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲንቄ ኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ዘርፍ የራሱን ሚና ለመጫወት ፈቃድ ተቀብሎ በይፋ ስራ ጀምሯል። በስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢንቨስትመንት ባንኩ ስራ አስፈፃሚ ግርማ ሙለታ እንዳሉት፤ ለባንኩ የተሰጠው ፈቃድ ታሪካዊ…

ደቡብ አፍሪካ ዚምባቡዌን በማሸነፍ ጥሎ ማለፉን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ ዚምባቡዌን 3 ለ 2 አሸንፋለች፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ የደቡብ አፍሪካን የማሸነፊያ ግቦች ሞሬሚ፣ ፎስተር እና አፖሊስ ከመረብ…

መቐለ 70 እንደርታና ቅዱስ ጊዮርጊስ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ተመስገን…

ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የፋሲል ከነማን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ አንዋር ሙራድ አስቆጥሯል፡፡…

በአማራ ክልል መሰረተ ልማቶችን በጥራት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል መሰረተ ልማቶችን በጥራት በማጠናቀቅ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)። የክልሉ የመሰረተ ልማት ዘርፍ የ5 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል።…

ሱዳን ኢኳቶሪያል ጊኒን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር ጨዋታ ሱዳን ኢኳቶሪያል ጊኒን 1 ለ 0 አሸንፋለች። በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ምሽት 12፡00 ላይ በተደረገው ጨዋታ የሱዳንን የማሸነፊያ ግብ ሳውል ኮኮ በራሱ…