የተፈጥሮ ማዳበሪያን በመጠቀም ከ32 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ማልማት ተችሏል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ዓመታት ከ32 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በተፈጥሮ ማዳበሪያ ማልማት ተችሏል አለ የግብርና ሚኒስቴር።
በግብርና ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ይመር ዳውድ እንዳሉት÷ ባለፉት ዓመታት ሰፊ መሬት በተፈጥሮ ማዳበሪያ እንዲለማ…