Fana: At a Speed of Life!

የሮቤ ከተማ የኮሪደር ልማት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሮቤ ከተማ አስተዳደር 12 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት በመጀመሪያው ዙር ሥራ ተከናውኗል፡፡ የከተማዋ ከንቲባ ዲኖ አሚን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት ÷ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኝዎችን የምታስተናግደው ሮቤ ከተማ በኮሪደር…

የጀርመን መራሔ መንግሥት ኢራን ወደ ድርድር እንድትመለስ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሬድሪክ ሜርዝ ኢራን በአፋጣኝ ወደ ድርድር ጠረጴዛ መምጣት አለባት አሉ። ፍሬድሪክ ሜርዝ ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር በስልክ መወያየታቸውን ገልጸው፥ በውይይታቸውም ኢራን ወደ ድርድር መመለስ እንዳለባት…

ተጨባጭ ውጤት የተመዘገበበት የትምባሆ ቁጥጥር …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ኢትዮጵያ በትምባሆ ቁጥጥር ተጨባጭ ውጤት አስመዝግባለች አለ። የዓለም ከትምባሆ ጭስ ነፃ ቀን በዓለም ለ39ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ34ኛ ጊዜ ''ለኒኮቲንና ለትምባሆ ሱሰኝነት አጋላጭ የሆኑ ስልቶችን…

የኢንስቲትዩቱ የትንበያ መረጃ ሊያጋጥሙ የሚችሉ አደጋዎችን ለመቋቋም አስችሏል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የሚሰጠው መረጃ ትክክለኛነት ሊያጋጥሙ የሚችሉ አደጋዎችን ለመቋቋም አስችሏል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። የበልግ ወቅት ትንበያ ግምገማ እንዲሁም የመጪው ክረምት ወቅት ትንበያ ይፋ…

አፍሪካ በዓለም አቀፍ ሥርዓት ውስጥ በቂ ውክልና ሊኖራት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ የወደፊት ዕጣ ፈንታዋን በሚወስኑ ዓለም አቀፍ ሥርዓት ውስጥ በቂ ውክልና ሊኖራት ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በተገኙበት ኢትዮጵያ…

የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ዓመታዊ ጉባኤ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ዓመታዊ ጉባኤ 26 ነጥብ ያለው የጋራ አቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቅቋል። ጉባዔው የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ…

የመደመር መንግሥት መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በነገው ዕለት ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው ‘የመደመር መንግሥት’ መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በነገው ዕለት በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አቡዳቢ ይመረቃል። በሀገሪቱ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) እንዳሉት፤…

የአትሌት የብርጓል መለሰ ሥርዓተ ቀብር በነገው ዕለት ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፍ አትሌቲክስ መድረክ ኢትዮጵያን በክብር ያስጠራችው ጀግና አትሌት የብርጓል መለሰ ሥርዓተ ቀብር በነገው ዕለት ይፈጸማል። ሥርዓተ ቀብሩ ነገ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስተ ሥላሴ ካቴድራል…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ረጂዮን ጋር ተወያይተዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በስፖርት ስትራቴጂካዊ ዕድሎች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት…

በፀጥታው ምክር ቤት የአፍሪካ ቋሚ መቀመጫ ማጣት ኢፍትሐዊ ነው – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ መቀመጫ ማጣቷ የዓለም አቀፍ ተቋማትን ኢፍትሐዊነት የሚያንጸባርቅ ነው አሉ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ። የአፍሪካ ሕብረትና የተባበሩት መንግሥታት 10ኛ ዓመታዊ ኮንፍረንስ በአፍሪካ ሕብረት…