Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ አረንጓዴ ዐሻራ 120 ሚሊየን የሻይ ቅጠል ችግኝ ይተከላል

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 120 ሚሊየን የሻይ ቅጠል ችግኝ ይተከላል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ እየተከናወነ የሚገኘውን የሻይ ቅጠል ልማት…

ሱዳንን ከኢትዮጵያ ጋር የማጋጨት ሙከራ የሱዳናውያን ሳይሆን የውጭ ኃይሎች ፍላጎት ነው – ሱዳናዊቷ ጋዜጠኛ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞኑን የተስተዋለው ሱዳንን ከኢትዮጵያ ጋር የማጋጨት ሙከራ የሱዳናውያን ሳይሆን የውጭ ኃይሎች ፍላጎት ነው አለች ሱዳናዊቷ ጋዜጠኛ ራሻ አዋድ፡፡ ጋዜጠኛዋ ከፋና አረብኛ ፖድካስት ጋር ባደረገችው ቆይታ፥ በኢትዮጵያ እና ሱዳን መካከል ያለው…

ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የዳታ ሉዓላዊነት ወሳኝ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት እና የፖሊሲ ነጻነትን ለማረጋገጥ የዳታ ሉዓላዊነት ቁልፍ እና መሰረታዊ ጉዳይ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ‎''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት''…

የዜጎችን ንቁ ተሳትፎ የሚጠይቀው ምርጫ …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለንተናዊ የልማት አቅጣጫ በሚበየንበት ጠቅላላ ምርጫ ላይ ካርድ የወሰዱ ዜጎች በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ። ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገሪቱን ቀጣይ እጣ ፈንታና ሁለንተናዊ የልማት አቅጣጫ የሚበይን…

በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና ደህንነት ላይ ያተኮረ ቀጣናዊ ፎረም በጅግጅጋ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና ደህንነት ላይ ያተኮረ ፎረም በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ “በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ቀጣናዊ ትስስርን ማጠናከር” በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር…

የመደመር እሳቤን መሰረት ያደረገ የመረጃ ተኮር ፖሊሲ አመራርና ውሳኔ ሰጪነትን ማረጋገጥ ተችሏል – ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር እሳቤን መሰረት ያደረገ የመረጃ ተኮር ፖሊሲ አመራር እና ውሳኔ ሰጪነትን ማረጋገጥ ተችሏል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት'' በሚል መሪ ቃል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

የዓለም የሙዚየም ቀን በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የሙዚየም ቀን "ሙዚየሞች የተከፋፈለውን ዓለም ያስተሳስራሉ" በሚል መሪ ቃል በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ነው። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ49ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ24ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን የዓለም ሙዚየም ቀን የኢትዮጵያ…

በዓለም የኤምኤምኤ ከባድ ሚዛን ውድድር ካሜሩናዊው ፍራንሲስ ንጋኑ በዝረራ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ካሊፎርኒያ በተካሄደው በዓለም የድብልቅ ማርሻል አርት (ኤምኤምኤ) ከባድ ሚዛን ውድድር ካሜሩናዊው ፍራንሲስ ንጋኑ ብራዚላዊውን ፍሊፕ ሊንስ በመጀመሪያው ዙር ግጥሚያ በዝረራ አሸንፏል፡፡ ትናንት ምሽት በተካሄደው ውድድር ንጋኑ…

የመዲናችን የብልጽግና ጉዞ የሚለካው ያልተጠቀምንባቸውን ሀብቶች የልማት ማዕከል በማድረግ ጭምር ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመዲናችን የብልጽግና ጉዞ የሚለካው ያልተጠቀምንባቸውን ሀብቶች የልማት ማዕከል በማድረግ ጭምር ነው አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ‘ገላን ጉራ የብልጽግና አሻራ!’ በሚል…

ትኩረቱን በሀገራዊ የመረጃ ሉዓላዊነት ላይ ያደረገው ብሔራዊ ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትኩረቱን በሀገራዊ የስታትስቲክስ ሉዓላዊነት እና የተቀናጀ የልማት አስተዳደር ላይ ያደረገ ብሔራዊ ጉባኤ እና ኤግዚቢሽን ይካሄዳል፡፡ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ጉባኤው "የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት" በሚል መሪ ሀሳብ…