Fana: At a Speed of Life!

አቢሲኒያ ባንክና ቪዛ ዲጂታል ክፍያዎችን ማፋጠን የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቢሲኒያ ባንክ እና ቪዛ በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያዎችን ማፋጠን የሚያስችል የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ የአጋርነት ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል። ስምምነቱ የፋይናንስ አካታችነትን እና ደኅንነቱ የተጠበቀ የኤሌክትሮኒክ ክፍያ ተደራሽነትን…

ቦርዱ ምርጫ የሚደረግባቸው አካባቢዎችን የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚደረግባቸው አካባቢዎችን የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያይቷል። በውይይቱ ወቅት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ እንዳሉት፤ ቦርዱ በራሱ የደረሰባቸውንና የእርምት ዕርምጃ…

ፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ የወንጀል መከላከል ስራዎችን አቅልሏል – ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ ወደ ስራ መግባት የፖሊስ ወንጀል ምርመራ፣ ወንጀል መከላከል እና የትራፊክ ስራዎችን አቅልሏል አሉ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል። የሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ምክትል ፖሊስ…

ኢትዮ ቴሌኮም ግዙፍ የኔትወርክ ማስፋፊያ ለማከናወን ከዜድ ቲ ኢ ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ግዙፍ የኔትወርክ ማስፋፊያዎችን ለማከናወንና ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት ከዜድ ቲ ኢ ጋር ተፈራርሟል፡፡ ስምመነቱን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ከዜድ ቲ ኢ ኮርፖሬሽን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር…

ቅሬታ የሚነሱባቸው የመንገድ ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነዋሪዎች ቅሬታ ይነሳባቸው የነበሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ የኮልፌ 18 ማዞሪያ አውቶቡስ ተራ መሳለሚያ እና አየር ጤና ካራ ወለቴ መንገድ…

የረመዳን ወር ድሆችን፣ ችግረኞችንና ስደተኞችን በመደገፍ ማሳለፍ ይገባል – ሼኽ ሐጅ ኢብራሂም ቱፋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የረመዳን ወርን ከድሆች፣ ችግረኞች እና ስደተኞች ጋር በጋራ በመብላት፣ በመጠጣትና በመደገፍ ማሳለፍ ይገባል አሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሐጅ ኢብራሂም ቱፋ። 6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ ግብር…

6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ መካሄድ ጀምሯል። የረመዳን ወርን አስመልክቶ "ነጃሺ ለሀገር" በሚል መሪ ሐሳብ በተዘጋጀው የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ ለመሳተፍ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በቦታው…

አዲስ አበባ የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባዔን ልታስተናግድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤን ልታስተናግድ ነው። ጉባኤውን በጋራ የሚያዘጋጁት ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ እና ኤ.ጂ.ኤ ቴክ ኢንተርፕራይዝ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ÷ ጉባኤው በፈረንጆቹ ግንቦት…

“ዓድዋ ‎የኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ ድልና የወል ትውስታ” የተሰኘ መጽሐፍ ተመረቀ

"ዓድዋ ‎የኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ ድልና የወል ትውስታ" የተሰኘ መጽሐፍ ተመረቀ አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "‎ዓድዋ ‎የኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ ድልና የወል ትውስታ" የተሰኘ መጽሐፍ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በዛሬው ዕለት ተመርቋል። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል። ተቋማቱ ባደረጉት ትብብር መሰረት አንድ ሚሊየን ብር ሽልማት የሚያስገኝ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሙዚቃ ውድድር ያካሂዳሉ። በዚህም…