Fana: At a Speed of Life!

5ኛው የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ሰልጣኞች ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር 5ኛውን የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ሰልጣኞች ምዝገባ መርሐ ግብር አስጀምሯል፡፡ በአስተዳደሩ የሳይበር ልሕቀት ማዕከል ዳይሬክተር ቢሻው በየነ በሰጡት መግለጫ÷ ስልጠናው ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030…

ሀገር አቀፍ የጸሎት መርሐ ግብር የፊታችን ግንቦት 16 ቀን ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የጸሎት መርሐ ግብር ይካሄዳል አለ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሀፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ በሀገር ጉዳይ…

አሳሳቢው የመድሐኒቶች በጀርሞች መለመድ ችግር…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀረ-ተህዋስያን መድሐኒቶች በጀርሞች መለመድ ችግር ከፍተኛ ትኩረት የሚያስፈልገው ጉዳይ ነው አለ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት። በኢንስቲትዩቱ የአቅም ግንባታ ላቦራቶሪ ዳይሬክተር ዳንኤል መለሰ እንዳሉት÷ በዓለም ላይ ከሚከሰተው ሞት…

በምርጫ ሂደት ላይ የሚነሱ ቅሬታዎች በውይይትና በማስረጃ እየተፈቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በምርጫ ሂደት ላይ የሚነሱ ቅሬታዎችን በውይይት እና በማስረጃ እየፈታሁ ነው አለ። ዘንድሮ በሚካሄደው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ እየተሳተፉ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ምዝገባ ሂደት ላይ አጋጥመውናል ያሏቸውን…

በሀዋሳ ከተማ የመካንነት ምርመራና ህክምና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀዋሳ ከተማ የመካንነት ምርመራና ህክምና አገልግሎት መሰጠት ተጀመረ፡፡ አገልግሎቱ የጀመረው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሆስፒታል እና በሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ትብብር ነው። በሀገር ደረጃ የመካንነት ህክምና የሚሰጠው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም…

በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ውስጥ የፖለቲካ ፓርቲዎች ያላቸው ድርሻ …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በሀገር እና በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ውስጥ ያላቸው ድርሻ ከፍተኛ ነው አለ በኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። የጋራ ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደትን አስመልክቶ 14ኛውን መደበኛ…

በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ አረንጓዴ ዐሻራ 120 ሚሊየን የሻይ ቅጠል ችግኝ ይተከላል

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 120 ሚሊየን የሻይ ቅጠል ችግኝ ይተከላል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ እየተከናወነ የሚገኘውን የሻይ ቅጠል ልማት…

ሱዳንን ከኢትዮጵያ ጋር የማጋጨት ሙከራ የሱዳናውያን ሳይሆን የውጭ ኃይሎች ፍላጎት ነው – ሱዳናዊቷ ጋዜጠኛ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞኑን የተስተዋለው ሱዳንን ከኢትዮጵያ ጋር የማጋጨት ሙከራ የሱዳናውያን ሳይሆን የውጭ ኃይሎች ፍላጎት ነው አለች ሱዳናዊቷ ጋዜጠኛ ራሻ አዋድ፡፡ ጋዜጠኛዋ ከፋና አረብኛ ፖድካስት ጋር ባደረገችው ቆይታ፥ በኢትዮጵያ እና ሱዳን መካከል ያለው…

ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የዳታ ሉዓላዊነት ወሳኝ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት እና የፖሊሲ ነጻነትን ለማረጋገጥ የዳታ ሉዓላዊነት ቁልፍ እና መሰረታዊ ጉዳይ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ‎''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት''…

የዜጎችን ንቁ ተሳትፎ የሚጠይቀው ምርጫ …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለንተናዊ የልማት አቅጣጫ በሚበየንበት ጠቅላላ ምርጫ ላይ ካርድ የወሰዱ ዜጎች በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ። ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገሪቱን ቀጣይ እጣ ፈንታና ሁለንተናዊ የልማት አቅጣጫ የሚበይን…