Fana: At a Speed of Life!

በሜክሲኮ ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሜክሲኮ ጓዋዳላሀራ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በወንዶች ግማሽ ማራቶን አትሌት ገመቹ ዲዳ ርቀቱን 1 ሰዓት 3 ደቂቃ ከ38 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ቀዳሚ ሆኗል፡፡ በሴቶች ምድብ…

በዲፕሎማሲ የታየው ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ያላትን የተገቢነት ቦታ ዳግም ያረጋገጠ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲፕሎማሲ መስክ የታየው ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ያላትን የተገቢነት ቦታ ዳግም ያረጋገጠ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የኢትዮጵያ…

በመዲናዋ ቅዳሜና እሑድ ገበያዎች የምርት እጥረት እንዳያጋጥም…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ቅዳሜ እና እሑድ ገበያዎች የምርት እጥረት እንዳያጋጥም በቅንጅት እየተሰራ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሽታዬ መሀመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በከተማዋ የፍጆታ ምርቶች እጥረት…

መቐለ 70 እንደርታ ምድረ ገነት ሽረን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ ምድረ ገነት ሽረን 1 ለ 0 አሸንፏል። ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የመቐለ 70 እንደርታን ብቸኛ…

ሊቨርፑል ኖቲንግሃምን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታ ሊቨርፑል ኖቲንግሃም ፎረስትን አሸንፏል። አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ በተደረገው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ሊቨርፑል 1 ለ 0 ነው ያሸነፈው። የጨዋታው ሙሉ ጊዜ ተጠናቅቆ በተጨመረ የባከነ…

አርባምንጭ ከተማ እና ነጌሌ አርሲ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሐ ግብር አርባምንጭ ከተማ እና ነጌሌ አርሲ አቻ ተለያይተዋል። ቀን 9 ሰዓት ላይ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄደው የአርባምንጭ ከተማ እና ነጌሌ አርሲ ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት…

ሐዋሳ አፈጣጠሯ ውብ፣ ሰዎቹ ውበትን መስራትና መልሶ መጠበቅ የሚችሉ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐዋሳ አፈጣጠሯ ውብ፣ ሰዎቹ ውበትን መስራት እና መልሶ መጠበቅ የሚችሉ ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብላቴ ወንዝ ሰፋፊ የፍራፍሬ ልማት ስራን በተመለከቱበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት÷ በሐዋሳ…

ጥቅም ሳይሰጡ የቆዩ ቦታዎች ወደ ግብርና ልማት ማዕከልነት እየተቀየሩ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከዚህ ቀደም ጥቅም ሳይሰጡ የቆዩ በርካታ ቦታዎች አሁን ላይ በመስኖ ወደ ግብርና ልማት ማዕከልነት እየተቀየሩ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በግብርናው ዘርፍ…

የሶርጋ ኢኮ ሎጅ ፕሮጀክት ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶርጋ ኢኮ ሎጅ ፕሮጀክት ግንባታ ሥራ በቅርቡ ይጠናቀቃል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በሶርጋ ሐይቅ ላይ እየተገነባ የሚገኘውን ሶርጋ ኢኮ ሎጅ መጎብኘታቸውን…

በመዲናዋ ለተካሄዱ ጉባዔዎች የጸጥታና ደኅንነት ሥራ የተመራበት መንገድ አርአያ የሚሆን ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና የጣሊያን አፍሪካ ጉባዔ የጸጥታና ደኅንነት ሥራ የተመራበት መንገድ በምሳሌነት የሚወሰድ ነው አሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል። የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል 39ኛው…