Fana: At a Speed of Life!

24ኛው ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ የቁንጅና ውድድር በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አዘጋጅነት የሚካሄደው የቁንጅና ውድድር ለ24ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ቁንጅና እና ውበት በሰብዓዊም ሆነ በመልክዓምድራዊ ገጽታ ኢትዮጵያን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎትና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ ሆነው ተሹመዋል፡፡ ሹመቱ የተሰጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዘርፉ ላሳዩት አመራር እና ኢትዮጵያ በአህጉሩ የሰው ሰራሽ…

የአገልግሎት ዘርፉ ከፍተኛ የባሕል ለውጥ ያስፈልገዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ ሀገር የአገልግሎት ዘርፉ ከፍተኛ የባሕል ለውጥ ያስፈልገዋል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የመሶብ አንድ ማዕከል ተንቀሳቃሽ አውቶቡስ አገልግሎትን በይፋ በመረቁበት ወቅት እንዳሉት፤…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። የምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ ጎበዜ አበራ እንዳሉት÷ በክልሉ ካሉ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በመቀናጀት ሰላማዊ፣…

መገናኛ ብዙኃን የወል ትርክት ግንባታ ላይ በትኩረት እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን መገናኛ ብዙኃን የሀገር ግንባታ ሂደትን ለማጠናከርና የወል ትርክትን ለመገንባት በትኩረት እንዲሰሩ ጥሪ አቅርቧል። ባለስልጣኑ ከሚዲያ ተቋማት ከተውጣጡ ተወካዮች ጋር "መገናኛ ብዙኃን ለሀገር ግንባታ እና…

በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበው የዲጂታል ኢትዮጵያ ኢኒሼቲቭ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲጂታል ኢትዮጵያ ኢኒሼቲቭ በርካታ ስኬቶች ተመዝግበዋል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)። ሚኒስትሯ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የ100 ቀናት ግምገማ እና የበጀት ዓመቱ የ9 ወራት የሥራ አፈጻጸም…

ጃይካ በኢትዮጵያ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን የልማት አጀንዳዎችን እንዲደግፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የጃፓን ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) የልማት አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል። በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ካለው የ2026 የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም…

ድርጅቱ የከተማ አውቶቡሶችን የክፍያ ስርዓት በዲጂታል ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት የክፍያ ስርዓቱን ሙሉ በሙሉ በዲጂታል ሊያደርግ ነው አሉ የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አካሉ አሰፋ። ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ የከተማ አውቶቡስ የስምሪት እና ቁጥጥር…

የሽብርና ፅንፈኛ ኃይሎችን ተልዕኮ ለማስፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 138 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፍላጎታቸውን በኃይል ለማስፈፀም ታጥቀው በጫካ ከሚንቀሳቀሱ የሽብር እና ፅንፈኛ ኃይሎች ጋር ግንኙነት በመፍጠር የሀገሪቱን ሰላምና ደኅንነት ለማወክ እንዲሁም መጪውን ሀገራዊ ምርጫ ለማደናቀፍ ስምሪት ወስደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 138 ተጠርጣሪዎች በሕግ…

የአምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ሥርዓተ ቀብር ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት በእንጦጦ ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል። በሥርዓተ ቀብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሳሕለ ወርቅ ዘውዴን ጨምሮ አምባሳደሮች እና ከፍተኛ የመንግስት…