Fana: At a Speed of Life!

መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ዲጂታል ለልህቀት በሚል መሪ ሃሳብ በተዘጋጀው ጉባዔ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት የሞባይል መተግበሪያን…

ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ለቴክኖሎጂና ፈጠራ ሥራ ትኩረት መስጠት ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ ለቴክኖሎጂና ፈጠራ ሥራ ትኩረት መስጠት ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ በመጀመሪያ፣ 2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ1 ሺህ 300 በላይ…

የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ…

👉ፕሮጀክቱ በግንባታው ወቅት በሺህ የሚቆጠሩ መሃንዲሶችንና ሰራተኞችን ቀጥሮ እያሰራ ያለ ሲሆን÷ ሥራ ሲጀምር ደግሞ በአየር መንገዱ፣ በሆቴሎችና በሎጂስቲክስ ዘርፍ ለበርካታ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይፈጥራል። 👉ይህ ሜጋ ፕሮጀክት በአጠቃላይ 12 ነጥብ 5 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ የሚደረግበት…

ታዋቂው የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ እውቅናን ያገኘው እውቁ የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ባደረበት ሕመም በአሜሪካ ሀገር በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ አቶ አዲሱ ገሰሰ ወደ ሙዚቃ ማናጀርነት ከማምራቱ በፊት በዲሲፕሊን አንፆኛል በሚሉት ዝነኛው…

ሁለንተናዊ ሚናዋን እያሳደገች ያለች ሀገር…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በትውፊትና በዲፕሎማሲያዊ ታሪኳ የበርካታ ታዋቂ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት መስራች አባል በመሆን ቀዳሚና ታሪካዊ ሀገር ናት። የረጅም ዘመናት ነፃነቷ በአፍሪካና በዓለም መድረክ የጥቁር ሕዝቦች ድምፅ እንድትሆን አስችሏታል። በዓለም አቀፍና አህጉራዊ ተቋማት…

መከባበርና የጋራ ጥቅምን መርህ ያደረገው የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የነጻነት፣ የሉዓላዊነት እና የፓን-አፍሪካኒዝም ተምሳሌት በመሆን የጀመረችውን ታሪካዊ ሚና፣ ዛሬ ላይ ተለዋዋጭ እና ሁሉን አቀፍ በሆነ የትብብር ዲፕሎማሲ በማበልጸግ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና ተደማጭነት ይበልጥ…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2026/27 የውድድር ዘመን የጨዋታ መርሐ ግብር ይፋ ተደርጓል፡፡ ሻምፒዮኑ አርሰናል በሜዳው ኢምሬትስ ከአዲስ አዳጊው ኮቬንትሪ ሲቲ ጋር የሊጉን የመክፈቻ ጨዋታውን ያደርጋል። በአዲሱ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ የሚመራው…

ዓለም አቀፋዊ ትስስርን በማሳለጥ የኢትዮጵያን የልማት መናኸሪያነት የሚያረጋግጠው አውሮፕላን ማረፊያ…

👉 የቢሾፍቱ አቡሴራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ቢሾፍቱን፣ ሞጆን፣ ዱከምንና አዲስ አበባን የሚያስተሳስር አዲስ የኢኮኖሚ ኮሪደር ይፈጥራል።ይህ ከተሞች፣ የንፁህ ውሃ አቅርቦት፣ የኃይል እና የመገናኛ መሠረተ ልማቶችን በጥራት እንዲያድጉ ያደርጋል። 👉 አውሮፕላን ማረፊያው የዓለም አቀፍ…

በክልሉ ከ730 ሺህ በላይ ወጣቶች በክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል 730 ሺህ 310 ወጣቶች በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የወጣቶች ዘርፍ ኃላፊ አያሌው ከይሳ እንዳሉት÷ ከዚህ በፊት በክልሉ…