Fana: At a Speed of Life!

ወደ መደበኛው የነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት እስክንመለስ ድረስ ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወደ መደበኛው የነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት እስክንመለስ ድረስ ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም ይኖርብናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ እንዳሉት ÷በአሁኑ ወቅት በመካከለኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት ሀገራችንን ጨምሮ…

የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ የሀገር ውስጥ አልሚዎችን ተወዳዳሪነት ያሳድጋል – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይናንስ ተቋማት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ እንዲሳተፉ የሚፈቅደው አዋጅ የሀገር ውስጥ አልሚዎችን ተወዳዳሪነት ያሳድጋል አለ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን። የፋይናንስ ተቋማት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚኖራቸውን ተሳትፎ ለማጠናከር…

የነዳጅ ብክነት እንዳይኖር ሁሉም ዜጋ ኃላፊነቱን መወጣት አለበት – የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነዳጅ ምርት ብክነት እንዳይኖር ሁሉም ዜጋ ኃላፊነቱን መወጣት አለበት አሉ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር)። ዳይሬክተሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ በመካከለኛው ምስራቅ…

የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት፡-

👉ኢራን ከፍተኛ የደህንነት ባለስልጣኗ አሊ ላሪጃኒ በጥቃቱ መሞቱን አረጋግጣለች፡፡ 👉የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታኒያሆ ከመከላከያ እና ከደህንነት አመራሮቻቸው ጋር የታዩ ሲሆን፣ አልሞትኩም አለሁ፤ የጠላቶቻችንን መሪዎች አንድ በአንድ እየቀጠፍን ነው፤ ወታደራዊ የበላይነትም አለን የሚል…

ኢትዮጵያና ጣሊያን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በመፈራረም ያላቸውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት አጠናክረዋል። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ እና የጣሊያን የኢኮኖሚና ፋይናንስ ሚኒስትር ጂያንካርሎ ጆርጌቲ ተፈራርመዋል። የዕዳ ሽግሽግ…

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ሊቀመንበሩ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት ÷ለኢፌዲሪ…

የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንቱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ…

በመዲናዋ የአካባቢ ጥበቃን ከቱሪዝም ጋር በማስተሳሰር የተከናወነው ሥራ አርዓያ የሚሆን ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት የአካባቢ ጥበቃን ከቱሪዝም ጋር በማስተሳሰር በኩል ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት በአርዓያነት የሚወስዱት ነው አሉ የዛምቤዚ ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን አባላት ሀገራት ተወካዮች። ተወካዮቹ ይህንን ያሉት የአዲስ አበባ የወንዝ…

የኩዌት መንግሥት በጋሞ ዞን በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማውን ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኩዌት መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማውን ሐዘን ገልጿል፡፡ የኩዌት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለኢትዮጵያ መንግሥት ባስተላለፈው የሐዘን መግለጫ መልዕክት÷ ለኢፌዲሪ…

የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ሥራዎች ለዕይታ የሚቀርቡበት 61ኛው የቬኒስ ቢየናሌ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጣሊያን ቬኒስ ከተማ በሚካሄው 61ኛው የቬኒስ ቢየናሌ ላይ "የዝምታ ቅርጾች" የተሰኘ የኪነ ጥበብ ዓውደ ርዕይ ለዕይታ ታቀርባለች፡፡ በሰዓሊ ተገኔ ቁንቢ አማካይነት በሚቀርበው የኢትዮጵያን ፓቪሊዮን "የዝምታ ቅርጾች" የተሰኘ ዓውደ…