Fana: At a Speed of Life!

የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመፍታት አዲስ የፈጠራ መፍትሄዎችን በጋራ መተግበር ይገባል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመፍታት ተግባራዊና አዲስ የፈጠራ መፍትሄዎችን በጋራ መተግበር ይገባል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኮፕ32 ፕሬዚዳንት ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ በለንደን የአየር ንብረት የድርጊት ሳምንት ማስጀመሪያ…

ሜሲ የዓለም ዋንጫ የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ክብረ ወሰንን ሰበረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእግር ኳስ ጥበበኛው ሊዮኔል ሜሲ በዓለም ዋንጫ ታሪክ ውስጥ የማይረሳ አዲስ ታሪክ በመጻፍ የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ክብረ ወሰንን መስበር ችሏል፡፡ ምሽት 2 ሰዓት ላይ መካሄድ በጀመረው እጅግ አስደናቂ ጨዋታ ላይ ሜሲ ክብረ ወሰን…

በክልሉ በበጎ ፈቃድ ከ984 ሺህ በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የሕብረተሰቡን ችግሮች ከመፍታት ባለፈ የመደጋገፍ ማህበራዊ እሴቶችን እያሳደገ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን። ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት÷ በክልሉ የበጎ ፍቃድ ተግባራት በየጊዜው…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያውን ዲኤችሲ- 6 ትዊን ኦተር ክላሲክ 300 -ጂ አውሮፕላን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳው አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ‘ዴ ሃቪላንድ ካናዳ’ ለመረከብ ካቀዳቸው ሁለት የ ’ዲኤችሲ- 6 ትዊን ኦተር ክላሲክ 300 -ጂ’አውሮፕላኖች መካከል የመጀመሪያውን በዛሬው ዕለት ተረክቧል፡፡ አዲስና ልዩ የሆኑት…

አርባምንጭ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወረደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርባምንጭ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ መውረዱ ተረጋግጧል፡፡ በ36ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ፋሲል ከነማ አርባምንጭ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ…

የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ለብልፅግና ፓርቲ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ብልፅግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፉ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፓርቲያቸው…

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ከሌሎች የምክክር ሂደቶች በምን ይለያል?

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሀገራዊ ምክክሩን ለማስተባበር ሥራውን ሲጀምር በስትራቴጂያዊ ዕቅዱ ካስቀመጣቸው ምሰሶዎች አንዱና ዋነኛው አጀንዳ የማሰባሰብ፣ የመለየት ብሎም የመቅረፅ ተግባር እንደነበር ይታወቃል፡፡ በተጨማሪም ኮሚሽኑ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን እና ኃላፊነት መሰረት አጀንዳን…

በምርጫ ሒደቱ ሴቶች በነፃነት እንዲመርጡ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል – የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሴቶች በነፃነት እንዲመርጡ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል አለ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ የማህበሩ ዋና…

መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ዲጂታል ለልህቀት በሚል መሪ ሃሳብ በተዘጋጀው ጉባዔ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት የሞባይል መተግበሪያን…