Fana: At a Speed of Life!

ሰንደርላንድ እና ሊድስ ዩናይትድ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ37ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሰንደርላንድ እና ሊድስ ዩናይትድ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ የተካሄደው የሰንደርላንድ እና ኤቨርተን ጨዋታ በሰንደርላንድ 3 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል። በጨዋታው…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 0 በማሸነፍ የ2018 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆኗል። የ2018 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ ፍፃሜውን አግኝቷል። ኢትዮጵያ ንግድ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ኖቲንግሃም ፎረስትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ37ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ኖቲንግሃም ፎረስትን 3 ለ 2 አሸንፏል። ቀን 8:30 ላይ በኦልድ ትራፎርድ በተደረገው ጨዋታ የዩናይትድን ግቦች ሉክ ሻው፣ ማቲዎስ ኩንሃ እና ብራያን ምቤሞ አስቆጥረዋል።…

ከለውጡ በኋላ የአፋር ሕዝብ ከአጋርነት ወደ ባለቤትነት ተሸጋግሯል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ በኋላ የአፋር ሕዝብ ከአጋርነት ወደ ባለቤትነት ተሸጋግሯል አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ። በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ፣ በዱብቲና አካባቢው ለብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት…

24ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ በሚደረጉ ውድድሮች ፍፃሜውን ያገኛል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 24ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ በሚደረጉ ውድድሮች ይጠናቀቃል። በውድድሩ የመጨረሻ ቀን ላይ ኢትዮጵያን የወከሉ አትሌቶች የሚካፈሉባቸው 8 የፍፃሜ ውድድሮች ምሽት ላይ ይደረጋሉ። በዚህም አመሻሽ 12:30 ላይ በከፍታ ዝላይ አትሌት…

የሮቤ ከተማ የኮሪደር ልማት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሮቤ ከተማ አስተዳደር 12 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት በመጀመሪያው ዙር ሥራ ተከናውኗል፡፡ የከተማዋ ከንቲባ ዲኖ አሚን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት ÷ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኝዎችን የምታስተናግደው ሮቤ ከተማ በኮሪደር…

የጀርመን መራሔ መንግሥት ኢራን ወደ ድርድር እንድትመለስ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሬድሪክ ሜርዝ ኢራን በአፋጣኝ ወደ ድርድር ጠረጴዛ መምጣት አለባት አሉ። ፍሬድሪክ ሜርዝ ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር በስልክ መወያየታቸውን ገልጸው፥ በውይይታቸውም ኢራን ወደ ድርድር መመለስ እንዳለባት…

ተጨባጭ ውጤት የተመዘገበበት የትምባሆ ቁጥጥር …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ኢትዮጵያ በትምባሆ ቁጥጥር ተጨባጭ ውጤት አስመዝግባለች አለ። የዓለም ከትምባሆ ጭስ ነፃ ቀን በዓለም ለ39ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ34ኛ ጊዜ ''ለኒኮቲንና ለትምባሆ ሱሰኝነት አጋላጭ የሆኑ ስልቶችን…

የኢንስቲትዩቱ የትንበያ መረጃ ሊያጋጥሙ የሚችሉ አደጋዎችን ለመቋቋም አስችሏል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የሚሰጠው መረጃ ትክክለኛነት ሊያጋጥሙ የሚችሉ አደጋዎችን ለመቋቋም አስችሏል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። የበልግ ወቅት ትንበያ ግምገማ እንዲሁም የመጪው ክረምት ወቅት ትንበያ ይፋ…

አፍሪካ በዓለም አቀፍ ሥርዓት ውስጥ በቂ ውክልና ሊኖራት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ የወደፊት ዕጣ ፈንታዋን በሚወስኑ ዓለም አቀፍ ሥርዓት ውስጥ በቂ ውክልና ሊኖራት ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በተገኙበት ኢትዮጵያ…