Fana: At a Speed of Life!

‘ባቪ’ የተሰኘው ዝናብ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ 900 ሺህ ሰዎች አፈናቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና እና ጃፓን የተከሰተው ‘ባቪ’ የተሰኘ ዝናብ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ የታይዋን እና ጃፓን ደሴቶችን በመምታቱ ከ900 ሺህ በላይ ሰዎች ቤታቸውን ለቀው እየሸሹ ነው ተባለ፡፡ አውሎ ንፋሱ በምስራቅ እስያ አንዳንድ አካባቢዎች ጉዳት ያስከተለ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖርት ሉዊስ የቀጥታ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደሴቲቷ ሀገር ሞሪሺየስ ዋና ከተማ ፖርት ሉዊስ ከነገ ጠዋት ጀምሮ የቀጥታ በረራ ማድረግ ይጀምራል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው እንዳሉት፤ የቀጥታ…

የሳይበር ደህንነትን የሚያስጠብቅ የቴክኖሎጂ አቅም ተገንብቷል – አስተዳደሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነትን ማስጠበቅ የሚያስችል የሕግ፣ የአሰራርና የቴክኖሎጂ አቅም ገንብታለች አለ ኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር። ከትናንት ሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው ዓለም አቀፉ…

አፈርሳታ እውነት አደባባይ የምትወጣበት …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጥንታዊት ኢትዮጵያ በባህላዊ መንገድ ወንጀሎችን ለማጣራት ጥቅም ላይ የሚውል ነባር ሀገር በቀል እውቀት ነው አፈርሳታ። በአንዳንድ አካባቢዎች አውጫጪኝ በሚል ስያሜ የሚታወቀው ይህ የምርመራ ስርዓት ጥፋተኞችን ለማውጣጣት ነዋሪዎች በዛፍ ጥላ ስር…

ኢትዮጵያ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ያጋራችው ትልቅ ተሞክሮ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለማችን የአየር ንብረት ለውጥ ፈጣን እና አሳሳቢ መዘዞችን እያመጣ ባለበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ ታሪካዊ የሆነውን የደን መመናመን ለመቀልበስ ግዙፍ አረንጓዴ ምዕራፍ ከፍታለች። የ"አረንጓዴ ዐሻራ" መርሐ ግብር ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በየዓመቱ…

ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ። ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት…

የሠራዊታችንን አኩሪ ተጋድሎ መሰነድና መዘገብ ይገባል – ሜ/ጄ እንዳልካቸው ወልደኪዳን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሠራዊታችንን አኩሪ ተጋድሎ መሰነድና መዘገብ ይገባል አሉ የመከላከያ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ማዕከል ኃላፊ ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን። ከዕዝና ከተለያዩ ክፍሎች ለተውጣጡ የሚዲያ ሙያተኞች በመከላከያ ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ማዕከል አማካኝነት…

አረንጓዴ ዐሻራ ለስነ ምህዳር መታደስ ጉልህ አስተዋፆኦ እያደረገ ነው – ለሊሴ ነሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተራቆቱ አካባቢዎችን መልሶ በማልማት የአፈር መሸርሸርን በመቀነስ ዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ እንዲፈጠር አስችሏል አሉ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ለሊሴ ነሜ (ዶ/ር)፡፡ ለሊሴ ነሜ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ…

እንግሊዝ ከኖርዌይ፤ አርጀንቲና ከስዊዘርላንድ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ቀጥለው ይካሄዳሉ። ወደ መጠናቀቁ እየተቃረበ በሚገኘው 23ኛው የዓለም ዋንጫ ሁለት የግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚዎች ለመለየት…

የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋትና የሴቶች አመራርነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋትና የሴቶችን የአመራርነትን ውክልና ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ የብሔራዊ ባንኩ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአመራርና መሠረታዊ የፋይናንስ ትምህርት የሰለጠኑ 1…