Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ቡሩንዲ የተለያዩ የመግባቢያ ስምምነቶችን ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የቡሩንዲው ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንድያይሺሚዬ በሁለቱ ሀገራት መካከል የተለያዩ የመግባቢያ ስምምነቶች ልውውጥ ላይ ታድመዋል። ሁለቱ ሀገራት በመከላከያ፣ በጤና፣ በትምህርት፣ በውሃና ኢነርጂ፣ በግብርና፣…

ወላይታ ድቻ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ መሳይ ሰለሞን ባለቀ ሰዓት ባስቆጠረው ግብ ወላይታ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቡሩንዲው ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንድያይሺሚዬ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቡሩንዲው ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንድያይሺሚዬ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ ከቡሩንዲው ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንድያይሺሚዬ ጋር…

የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስት ንዴሺሚዬን በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡሩንዲ ፕሬዚዳንትና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ኢቫሪስት ንዴሺሚዬን በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ የቡሩንዲ…

ሀድያ ሆሳዕና አርባ ምንጭ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና አርባ ምንጭ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የሀድያ ሆሳዕናን የማሸነፊያ ግብ ሄኖክ አርፍጮ በፍጹም ቅጣት ምት…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አደጋ ስጋት አይበገሬነት እየሰራች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሽግግርን ከአካባቢ ጥበቃና አደጋ መከላከል አቅም ግንባታ ጋር አስማምታ በመተግበር ለአፍሪካ አደጋ ስጋት አይበገሬነት እየሰራች ነው አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በአዲስ…

ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት የተኩስ አቁም ስምምነቱን ትርጉም አልባ ያደርገዋል አለች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት ከአሜሪካ ጋር የተደረገውን የተኩስ አቁም ስምምነት ትርጉም አልባ እንደሚያደርገው አስጠንቅቃለች፡፡ የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን በሊባኖስ ላይ እየደረሰ ያለው የእስራኤል ጥቃት ከአሜሪካ ጋር…

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የአፍሪካ ኩራት ነው – ፕሬዚዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሀገሩን ሉዓላዊነት ከማስጠበቅ ባለፈ ለአፍሪካ ኩራት የሆነ ሠራዊት ነው አሉ የቡሩንዲ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ሕብረት የወቅቱ ሊቀ መንበር ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ። ለሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የሚገኙት ፕሬዚዳንት ኤቫሪስቴ…

የፀሎተ ሐሙስ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀሎተ ሐሙስ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቱን ተከትሎ እየተካሄደ ይገኛል። በቤተክርስቲያኗ ልደታ ማርያም ካቴድራል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየተከበረ በሚገኘው መርሐ ግብር የኢትዮጵያ ካቶሊክ…

ትሕትና፣ ፍቅር እና አገልግሎት የተገለጠባት ጸሎተ ሐሙስ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ተላልፎ በተሰጠበትና የሕማማት 4ኛ ቀን በሆነው "ጸሎተ ሐሙስ" የተከናወኑ ተግባራት በክርስትና ኃይማኖት ታሪክና እምነት ውስጥ ትልቅ ስፍራ አለው። ኢየሱስ ክርስቶስ በአይሁድ ከመያዙ በፊት ለደቀመዛሙርቱ ልዩ ልዩ ሚስጥራትን…