Fana: At a Speed of Life!

ቼልሲ ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ ክሪስታል ፓላስን 3 ለ 1 አሸንፏል። አመሻሽ 11፡30 ላይ በክሪስታል ፓላስ ሜዳ በተደረገው ጨዋታ የቼልሲን ግቦች ኤስቴቫኦ፣ ጆአ ፔድሮ እና፣ ኤንዞ ፈርናንዴዝ (በፍጹም ቅጣት ምት)…

ፋሲል ከነማ አርባ ምንጭ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ፋሲል ከነማ አርባ ምንጭ ከተማን 3 ለ 2 አሸነፈ። በጨዋታው የፋሲል ከነማን ግቦች ቃልኪዳን ዘላለም (2) እና ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ ሲያስቆጥሩ÷ የአርባምንጭ ከተማን ግቦች ታምራት…

አዳማ ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አዳማ ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ 0 ለ 0 ተለያይተዋል። ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄደው ጨዋታ ያለ ምንም ግብ ነው የተጠናቀቀው።…

የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት አመራሮችና አባላት በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አመራሮችና አባላት በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል ሲካሄድ የነበረው የድርድር ሒደት ተቋጭቶ በቅርቡ…

አዲስ አበባን የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል ለማድረግ የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እንዲሁም የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል ለማድረግ የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በአዘርባጃን ባኩ ከተማ በሚካሄደው የዓለም…

ኢትዮጵያ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ያላትን ተሳትፎ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ያላትን ተሳትፎ በማጠናከር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴዋን አጠናክራ ትቀጥላለች አሉ በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ተመራማሪ የሆኑት ሃይማኖት እሸቱ (ዶ/ር)። ተመራማሪዋ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት…

ሀዋሳ ከተማ ነገሌ አርሲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ ነገሌ አርሲን 2 ለ 0 አሸንፏል። አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የሀዋሳ ከተማን ግቦች ሽመልስ በቀለ እና ተባረክ…

ኢትዮጵያ የጀመረችው ዲጂታል ግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የበኩሉን ሚና ይጫወታል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ግብርና በዘርፉ ምርታማነትን ለማሳደግ፣ የአቅርቦት እጥረትን ለመቅረፍና የልማት ግቦችን በማሳካት ረገድ የበኩሉን ሚና ይጫወታል አሉ የዘርፉ ምሁራን። በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የግብርና እሴት ሰንሰለት ሥራ አመራር…

አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 ሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 3 ለ 2 አሸንፏል። በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የአዳማ ከተማን ግቦች አህመድ ሁሴን…

ኮሚሽኑ ከጥምረት ለሴቶች ድምፅ አጀንዳዎችን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጥምረት ለሴቶች ድምፅ ያሰባሰባቸውን አጀንዳዎች በዛሬው ዕለት ተረክቧል፡፡ በርክክቡ ወቅት የተገኙት ዋና ኮሚሽነር መሥፍን አርአያ (ፕ/ር) ሀገራዊ ምክክሩ የደረሰበት ደረጃና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን በተመለከተ…