Fana: At a Speed of Life!

የመዲናዋ የወንዞች ዳርቻ ልማት፤ የወንዝ ዳርቻዎችን ከማስዋብ ያለፈ ፋይዳን የያዘ ፕሮጀክት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ አበባ የወንዞች ዳርቻ ልማት፤ የወንዝ ዳርቻዎችን ከማስዋብ ያለፈ ፋይዳን የያዘ ፕሮጀክት ነው አሉ፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ‎የፕሮጀክቱን አስፈላጊነት…

በአንድ ጀምበር የተጻፈ የኢትዮጵያውያን የዴሞክራሲ ታሪክ አሻራ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ በአንድ ጀምበር በሚሊየኖች የሚቆጠሩ መራጮችን አስተናግዶ ምርጫን በስኬት ማጠናቀቅ እጅግ ፈታኝና ጠንካራ ተቋማዊ አቅምን የሚጠይቅ ግዙፍ ክዋኔ ነው። በዓለም ላይ በአንድ ቀን ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ ድምጽ…

ወላይታ ድቻ እና ነገሌ አርሲ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ እና ነገሌ አርሲ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡…

የምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ እና ግልጽ በሆነ መልኩ ተካሂዷል – የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ እና ግልጽ በሆነ መንገድ ተካሂዷል አለ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር። ማሕበሩ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሴቶችን የፖለቲካ ተሳትፎና ደኅንነት ለመገምገም ያከናወነውን የምልከታ ሥራ መሠረት ያደረገ የመጀመሪያ ደረጃ…

የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ ፖለቲካ ሃይሎች ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የሶማሊያ ፖለቲካ ሃይሎች በሀገሪቱ የተፈጠረውን ግጭት የሚያባብሱ ድርጊቶችን ከመፈጸም እንዲቆጠቡ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በሞቃዲሹ በመንግሥት ወታደሮችና በተቃዋሚ ታጣቂዎች መካከል በምርጫ መዘግየት ምክንያት የተፈጠረው ውጥረት…

በምርጫው ሂደት የታዩ አዎንታዊ ጅምሮችን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርጫው ሂደት የታዩ አዎንታዊ ጅምሮችን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል አለ የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። የጋራ ምክር ቤቱ ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጋር በተያያዘ በሰጠው መግለጫ÷ በምርጫው ሂደት የታዩ አዎንታዊ ጅምሮችን ይበልጥ…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊ እና መሠረታዊ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ያልተፈጸመበት ሆኖ አልፏል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ መስጫ ቀን ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊ እንና መሠረታዊ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ያልተፈጸመበት ሆኖ ማለፉን አረጋገጠ። ኮሚሽኑ የመጀመሪያ ደረጃ የግኝት ሪፖርቱን ይፋ ባደረገበት ወቅት…

በበጀት ዓመቱ የታቀደውን የኢኮኖሚ እድገት ለማሳካት የሚባክን ጊዜ የለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የታቀደውን የ10 ነጥብ 2 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ለማሳካት አመራሩ የሚባክን ጊዜ ሊኖረው አይገባም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ…

በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት እየተለጠፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት እየተለጠፈ ሲሆን መራጮችም ውጤቱን እየተመለከቱ ነው፡፡ በዚህም በባህርዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ታቦር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ቡሬ፣ ሐይቅ፣ ከሚሴ፣ ኮምቦልቻ እና ቻግኒ ከተሞች በሚገኙ የምርጫ…

የእንጦጦ ቀጨኔ የወንዝ ዳርቻ ልማት እና የአገልግሎት መስጫዎች ፕሮጀክት በውስጡ ምን ምን ይዟል፦

👉 597 ሄክታር ቦታ የሚሸፍን የወንዝ ዳርቻ ልማት፤ 👉 15 ሄክታር መሬትን በማልማት በአረንጓዴ ተሸፍኗል፤ 👉 የ210 ቀፎ ዘመናዊ የንብ እርባታ፤ 👉 የአበባ እና የእጽዋት ጋርደኖች ልማት፤ 👉 የአካባቢውን ማህበረሰብ የስራ ባህል የሚዘክሩ ሃውልቶችና ቅርሶች ግንባታ፤ 👉 22…