ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ክልል ተተኪ ትውልድን ሆን ብሎ እያመከነ ነው – ኬርያ ኢብራሂም
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የትግራይ ክልል ተተኪ ትውልድን ሆን ብሎ በመዋቅራዊ አሰራር እያጠፋና እያመከነ ነው አሉ የስምረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የምክር ቤት አባል ኬርያ ኢብራሂም።
ኬርያ ኢብራሂም እንዳሉት ÷ ሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን "ፅምዶ" በሚል…