Fana: At a Speed of Life!

ብልጽግና ፓርቲ ለሕዝብ የገባውን ቃል ለመፈጸም ቁርጠኛ ነው – አቶ ፍቃዱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ተቋማት ብልጽግና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሥራዎች ማጠቃለያ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ እንዳሉት÷ በምርጫው ፓርቲው ያስቀመጣቸውን…

በሲዳማ ክልል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሀዋሳ ከተማ አስጀምረዋል ። አቶ ደስታ ሌዳሞ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ÷ በአረንጓዴ ዐሻራ የለሙ አካባቢዎች ለብዙዎች የሃብት ምንጭ መሆን…

ኢትዮጵያና ኒውዚላንድ የሁለትዮሽ የገበያ ዕድል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከኒውዚላንድ ጋር የሁለትዮሽ የገበያ ዕድል ፕሮቶኮል ከኒውዚላንድ ጋር ተፈራርማለች። በጄኔቫ በሚገኘው የዓለም የንግድ ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤት በተካሄደው በዚህ የፊርማ ሥነ ሥርዓት ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ የዘንድሮውን አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀምረዋል። በክልሉ በ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ500 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው…

ኢትዮጵያ ማከናወን ትችላለች…

ኢትዮጵያ ያጋጠሟትን ውስብስብ ፈተናዎች በራሷ አቅምና በሀገር በቀል ዕውቀት በመፍታት፣ ወደ ላቀ የብልጽግና ማማ መሻገር እንደምትችል በየጊዜው ለዓለም እያሳየች ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ ማከናወን እንደምትችል ባለፉት ዓመታት የጀመረቻቸውን መዋቅራዊና ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ወደ ተጨባጭና ዘላቂ…

የሚዛን አማን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የሚዛን አማን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ስራ አስጀምረዋል። በክልሉ ሚዛን አማን ከተማ የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ በዛሬው ዕለት ተመርቆ…

ኢትዮጵያና ቡሩንዲ ለአፍሪካ ሰላምና ብልጽግና በጋራ ለመሥራት የተሳሰሩ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቡሩንዲ ለአፍሪካ ሰላም እና ብልጽግና በጋራ ለመሥራት የተሳሰሩ ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ የቡሩንዲ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ህብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀምረዋል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት፤ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ530 ሚሊየን…

የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመፍታት አዲስ የፈጠራ መፍትሄዎችን በጋራ መተግበር ይገባል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመፍታት ተግባራዊና አዲስ የፈጠራ መፍትሄዎችን በጋራ መተግበር ይገባል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኮፕ32 ፕሬዚዳንት ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ በለንደን የአየር ንብረት የድርጊት ሳምንት ማስጀመሪያ…

ሜሲ የዓለም ዋንጫ የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ክብረ ወሰንን ሰበረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእግር ኳስ ጥበበኛው ሊዮኔል ሜሲ በዓለም ዋንጫ ታሪክ ውስጥ የማይረሳ አዲስ ታሪክ በመጻፍ የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ክብረ ወሰንን መስበር ችሏል፡፡ ምሽት 2 ሰዓት ላይ መካሄድ በጀመረው እጅግ አስደናቂ ጨዋታ ላይ ሜሲ ክብረ ወሰን…