የዚምባብዌው ዛኑ-ፒኤፍ ፓርቲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዚምባብዌው ገዥ ፓርቲ ዛኑ-ፒኤፍ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ለብልጽግና ፓርቲ እና ለኢትዮጵያ ሕዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
የኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ ከእህት የፖለቲካ…