Fana: At a Speed of Life!

የሚዲያ ነጻነት ከጋዜጠኝነት ሙያ ሥነ ምግባር ጋር ተጣጥሞ ሊተገበር ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያ ነጻነት ልቅነት ሳይሆን ከጋዜጠኝነት የሙያ ሥነ ምግባር ጋር ተጣጥሞ የሚተገበር ነው አሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሙኒኬሽን መምህር መኩሪያ መካሻ ። መምህር መኩሪያ መካሻ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ የሚዲያ…

ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከኮፕ 30 ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ የኮፕ32 ፕሬዚዳንት ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከኮፕ 30 ፕሬዚዳንት አምባሳደር አንድሬ አራንሃ ኮሪያ ዶ ላጎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (ኮፕ…

የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከላት፣ የማኅበራዊ ፍትሕና የሰው ተኮር ልማት ማሳያዎች…

የአንድ ከተማ ዕድገትና ሥልጣኔ የሚለካው በረጃጅም ሕንጻዎቿና በዘመናዊ መንገዶቿ ውበት ብቻ ሳይሆን፣ እጅግ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙና ረዳት የሌላቸውን ዜጎቿን በምን መልኩ እንደምትደግፍ ጭምር አስባ በመተግበሯ ነው። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መዲናዋን የፈጠራ፣ የእውቀት እና…

የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት ተፈጽሟል። በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ እና በባሕላዊ ስራዎቿ የምትታወቀው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።…

በአውሮፓ ወደ ተለያዩ ሀገራት እየተዛመተ የሚገኘው ሰደድ እሳት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ የተከሰተውን ከፍተኛ መጠን ያለው ሙቀት ተከትሎ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ወደተለያዩ ሀገራት እየተዛመተ ይገኛል፡፡ እስካሁን በስፔን፣ ፖርቹጋል፣ ፈረንሳይ እና ግሪክ በአጠቃላይ 190 ስኩዌር ኪ.ሜ የሚሸፍን ቦታ በእሳት መያያዙ የተገለጸ…

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተለያዩ ዙሮች በስኬት እየተካሄደ ነው – አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተለያዩ ዙሮች በስኬት እየተካሄደ ይገኛል አለ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት። አገልግሎቱ የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በሁሉም ክልሎችና ከተማ…

ጆርዳን ሄንደርሰን ከዓለም ዋንጫ ውጪ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው ተጫዋች ጆርዳን ሄንደርሰን ከ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ውድድር ውጪ ሆኗል፡፡ የብሬንትፎርዱ አማካኝ ትላንት ምሽት እንግሊዝ ሜክሲኮን 3 ለ 2 ባሸነፈችበት ጨዋታ የማስታወቂያ ቦርድ ለመዝለል ሲሞክር ወድቆ መጎዳቱ ተመላክቷል፡፡ በዚህም…

ሶፍ ኡመር… አስደናቂው ምስጢራዊ ዋሻ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥንታዊ የሰው ዘር መገኛ የሆነችው ኢትዮጵያ የበርካታ ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ባለቤት ናት፡፡ ቀደም ሲል ከቱሪዝሙ ዘርፍ በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ ለመሆን የነበራት እድል ሰፊ ቢሆንም፤ ዘርፉ ከተሰጠው ያነሰ ትኩረት አንጻር…

438 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ438 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸውን የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተይዘዋል አለ ጉምሩክ ኮሚሽን። ኮሚሽኑ ከሰኔ 19 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 422 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገቢና 16 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር…

የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር ነገ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ እና በባሕላዊ ስራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። በኪነ ጥበብ ህይወቷ በርካታ የማይረሱ ድንቅ ስራዎችን ለህዝብ…