Fana: At a Speed of Life!

ብሩኖ ፈርናንዴዝ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው የማንቼስተር ዩናይትድ አምበል ብሩኖ ፈርናንዴዝ የ2025/26 የውድድር ዘመን ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡ ብሩኖ ፈርናንዴዝ በውድድር ዓመቱ በ34 ጨዋታዎች 8 ግቦችን ሲያስቆጥር ÷ 20 ለግብ የሚሆኑ የመጨረሻ ኳሶችን ደግሞ…

በወላይታ ዞን ዲንቱ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወላይታ ዞን ዲንቱ ከተማ አስተዳደር በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ አደጋው ከዲላ ወደ ሶዶ ሲጓዝ የነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ከወላይታ ሶዶ ወደ ሀዋሳ ሲጓዝ ከነበረ አነስተኛ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ…

ቦይንግ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ያለውን ትብብር እንደሚያጠናክር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለማችን ግዙፍ አውሮፕላን አምራች የሆነው ቦይንግ ኩባንያ ከፍተኛ አመራሮች ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የ80 ዓመታት ስኬታማ ጉዞ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በቦይንግ ኩባንያ የኮሜርሻል አውሮፕላኖች ፕሬዚዳንትና ዋና ሥራ…

ባለፉት ዓመታት የተከወኑ ሥራዎች የኢትዮጵያን ብልጽግና አይቀሬነት ይመሰክራሉ – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የተከናወኑ የልማት አሻራዎች የኢትዮጵያን ብልጽግና አይቀሬነት ይመሰክራሉ አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ “ወጣት ይምረጥ ኢትዮጵያ ትጽና” በሚል መሪ ሃሳብ በገላን ጉራ ኢንዱስትሪ…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እና የወጣቶች ተሳትፎ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተደረጉ ዝግጅቶች በተለይም የዲጂታል አማራጮች ጥቅም ላይ መዋላቸው የወጣቶችን ተሳትፎ አሳድጓል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አሰግደው ኃ/ጊዮርጊስ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ…

5ኛው የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ሰልጣኞች ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር 5ኛውን የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ሰልጣኞች ምዝገባ መርሐ ግብር አስጀምሯል፡፡ በአስተዳደሩ የሳይበር ልሕቀት ማዕከል ዳይሬክተር ቢሻው በየነ በሰጡት መግለጫ÷ ስልጠናው ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030…

ሀገር አቀፍ የጸሎት መርሐ ግብር የፊታችን ግንቦት 16 ቀን ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የጸሎት መርሐ ግብር ይካሄዳል አለ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሀፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ በሀገር ጉዳይ…

አሳሳቢው የመድሐኒቶች በጀርሞች መለመድ ችግር…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀረ-ተህዋስያን መድሐኒቶች በጀርሞች መለመድ ችግር ከፍተኛ ትኩረት የሚያስፈልገው ጉዳይ ነው አለ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት። በኢንስቲትዩቱ የአቅም ግንባታ ላቦራቶሪ ዳይሬክተር ዳንኤል መለሰ እንዳሉት÷ በዓለም ላይ ከሚከሰተው ሞት…

በምርጫ ሂደት ላይ የሚነሱ ቅሬታዎች በውይይትና በማስረጃ እየተፈቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በምርጫ ሂደት ላይ የሚነሱ ቅሬታዎችን በውይይት እና በማስረጃ እየፈታሁ ነው አለ። ዘንድሮ በሚካሄደው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ እየተሳተፉ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ምዝገባ ሂደት ላይ አጋጥመውናል ያሏቸውን…

በሀዋሳ ከተማ የመካንነት ምርመራና ህክምና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀዋሳ ከተማ የመካንነት ምርመራና ህክምና አገልግሎት መሰጠት ተጀመረ፡፡ አገልግሎቱ የጀመረው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሆስፒታል እና በሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ትብብር ነው። በሀገር ደረጃ የመካንነት ህክምና የሚሰጠው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም…