የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ኡሁሩ ኬንያታ ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር አምባሳደር ሰልማ ማሊካ ሀዳዲ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱ በኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ እና በአጠቃላይ የአፍሪካ…