አረንጓዴ ዐሻራ ትውልድን በፀና መሰረት ላይ ለማቆም ያስችላል – አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ላለፉት 7 ዓመታት ስትተገብር የቆየችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር መጪውን ትውልድ በፀና መሰረት ላይ ለማቆም የሚያስችል ነው አሉ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰዓዳ አብዱረህማን።
የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኦሮሚያ ክልል…