Fana: At a Speed of Life!

በአረካ ከተማ ማልደው ድምፅ የሰጡ አዛውንቶች …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረካ ከተማ አዛውንቶች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዕድሜና የእርጅና ሕመም ሳይበግራቸው በማለዳ በመገኘት ድምፃቸውን በመስጠት አርአያ የሚሆን ተግባር አሳይተዋል። በአረካ ከተማ ነዋሪና የዕድሜ ዘመን የልብ ጓደኛማቾች የሆኑት አዛውንቶቹ አቶ ሰለሞን…

እየመረጠች እያለ ምጧ የመጣው እናት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ በመሳተፍ ላይ ሳለች በምጥ የተያዘችው ነፍሰ ጡር ድምጿን ሰጥታ ወደ ሆስፒታል አምርታለች። የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ በነቂስ ወጥተው በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። በከተማዋ ሜሪጆይ ህዳሴ ምርጫ…

ምርጫ ዴሞክራሲን ለማጽናትና ቅቡልነት ያለውን መንግሥት ለመመስረት ወሳኝ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫ ዴሞክራሲን ለማጽናትና ቅቡልነት ያለውን መንግሥት ለመመስረት ወሳኝ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በባሕርዳር ምርጫ ክልል ህዳሴ ምርጫ ጣቢያ (02-1) ተገኝተው ድምፃቸውን በሰጡበት ወቅት÷…

የኢትዮጵያን ሕዝብ በትናንሽ ፕሮፓጋንዳ ሸብረክ ማድረግ አይቻልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ሥርዓትና መንግሥት የምታውቅ ጥንታዊ ሀገር ሕዝብን በትናንሽ ፕሮፓጋንዳ ሸብረክ ማድረግ አይቻልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ በሰጡበት ወቅት እንዳሉት÷ የሀገሪቱ ሕዝብ…

በማለዳ ወጥቼ ድምጽ የሰጠሁት ለሀገሬና ለመጪው ትውልድ የተሻለ ነገር ስለምመኝ ነው – የ80 ዓመቱ አዛውንት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "በማለዳ ወጥቼ ድምጽ የሰጠሁት ለሀገሬና ለመጪው ትውልድ የተሻለ ነገር ስለምመኝ ነው" አሉ የ80 ዓመቱ አዛውንት አቶ ፍቃዱ መኮንን። በማለዳ በሄርማታ መዋዕለ ሕፃናት ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምፃቸውን የሰጡት የ80 ዓመቱ አዛውንት አቶ ፍቃዱ፤…

የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ኡሁሩ ኬንያታ ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር አምባሳደር ሰልማ ማሊካ ሀዳዲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ በኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ እና በአጠቃላይ የአፍሪካ…

በምርጫ ካርዳችን ለሀገርና ሕዝብ የሚበጀውን ፓርቲ ለመምረጥ በጉጉት እየጠበቅን ነው – የባቱና አሰላ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ‎የሚወክለንን ፓርቲ ለመምረጥ የምርጫ ቀኑን በጉጉት እየጠበቅን ነው አሉ የባቱ እና አሰላ ከተማ ነዋሪዎች። ‎ ነዋሪዎቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ‎7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገሪቱን ነፃነትና መልካም ስም ከማስፈን…

መቐለ 70 እንደርታ እና ባሕር ዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛው ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ባሕር ዳር ከተማ ያለ ምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። ቀን 10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተደረገው የመቐለ 70 እንደርታ እና የባሕር ዳር ከተማ…

የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚዎቹ አሰላለፍ ይፋ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚዎች ፒኤስጂ እና አርሰናል አሰላለፋቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡ በዚህም አርሰናል ራያ፣ ማጋሌስ፣ ሳሊባ፣ ሂንካፔ፣ ሞስኬራ፣ ራይስ፣ ሊዊስ ስኬሊ፣ ኦዴጋርድ፣ ሳካ፣ ሃቨርትዝ እና ትሮሳርድን ቋሚ በማድረግ…

በድምጻችን በቀጣይ የሚወክለንን ፓርቲ ለመምረጥ ዝግጁ ነን – የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሚበጃቸው ፓርቲ ድምጽ ለመስጠት ዝግጁ ነን አሉ። ነዋሪዎቹ የምርጫ ካርድ ማውጣት በተጀመረበት የመጀመሪያ ቀናት ወደ ምርጫ ጣቢያዎቻቸው በማቅናት…