Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ባለፉት 5 አመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 አመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት…

ደስታ ሙሉ የሚሆነው ሌሎችን መርዳት ሲቻል ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዒድ አል ዓድሃ በዓል በሙስሊሙ ማኅበረሰብ ዘንድ ሐይማኖታዊ ትዕዛዛትን በማከናወን በደመቀ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ ዒድ አል አድሃ ወይም የዕርድ ቀን (በዓረብኛ የሙን ነኽር) ተብሎ እንደሚጠራ የእስልምና መምህራን ይናገራሉ፡፡…

የፖሊስ ሠራዊት በሰው ኃይል ብቁ የሆነና በአሰራር እየዘመነ እንዲሄድ ውጤታማ ስራ እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖሊስ ሠራዊት በሰው ኃይል አቋም ብቁ የሆነ እና በአሰራርም ከዘመኑ ጋር የዘመነ እየሆነ እንዲሄድ ውጤታማ ስራ እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

በላኦስ በጎርፍ ምክንያት በተዘጋ ዋሻ ውስጥ የቆዩ 5 ሰዎች ከሳምንት በኋላ በህይወት ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምስራቅ እስያዊቷ ሀገር ላኦስ በጎርፍ ምክንያት በተዘጋ ዋሻ ውስጥ ለአንድ ሳምንት ያህል ተቀብረው የቆዩ 5 ሰዎች በህይወት ተገኝተዋል። ባለፈው ሳምንት በላኦስ ዛይሶምቡን ግዛት በሚገኝ ዋሻ ውስጥ በአካባቢው በባህላዊ መንገድ የወርቅ…

የቦረና ሕዝብ የገዳ ሥርዓት እንዳይጠፋ ጠብቆ ያቆየ ማሕበረሰብ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቦረና ሕዝብ ባህሉን፣ ቋንቋውን እንዲሁም የገዳ ሥርዓትን እንዳይጠፋ ለትውልድ ጠብቆ ያቆየ የተከበረ ማሕበረሰብ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፊና ኦሮሚያ የመስኖ ፕሮጀክቶች አማካኝነት የተገነባውን…

የአውሮፕላን ማረፊያው መንግሥት ለአርብቶ አደሩ የሰጠውን ትኩረት በተግባር ያረጋገጠ ነው – የምስራቅ ቦረና ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነገሌ ቦረና ገዳ የአውሮፕላን ማረፊያው መንግሥት ለአርብቶ አደሩ የሰጠውን ትኩረት በተግባር ያረጋገጠ ነው አሉ የምስራቅ ቦረና ዞን ነዋሪዎች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 24ኛ የሀገር ውስጥ መዳረሻ…

የከተማችን ነዋሪዎች በአብሮነት ሀገርን የማፅናት መልዕክት አስተላልፈዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው ዕለት የተካሄደው የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ሀገርን የማፅናት መልዕክት የተላለፈበት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ የምርጫ ቅስቀሳ መርሐ ግብሩ…

የአረንጓዴ ኢኮኖሚ እድገትን የሚደግፍ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመገንባት እየተሰራ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ የኢኮኖሚ እድገትን የሚደግፍ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)። የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለማስፋፋትና የትራንስፖርት ዘርፉን ለማዘመን የተዘጋጀ…

ብሩኖ ፈርናንዴዝ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው የማንቼስተር ዩናይትድ አምበል ብሩኖ ፈርናንዴዝ የ2025/26 የውድድር ዘመን ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡ ብሩኖ ፈርናንዴዝ በውድድር ዓመቱ በ34 ጨዋታዎች 8 ግቦችን ሲያስቆጥር ÷ 20 ለግብ የሚሆኑ የመጨረሻ ኳሶችን ደግሞ…