Fana: At a Speed of Life!

ጠንካራ አመራር ያላቸው ተቋማት ተወዳዳሪነትን ይገነባሉ – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) 

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ጠንካራ አስተዳደር እና አመራር ያላቸው ተቋማት ስጋትን አስወግደው ተወዳዳሪነትን ይገነባሉ አሉ። ካፒታል የፋይናንስ ልህቀት ማዕከል አ.ማ ያዘጋጀው የኮርፖሬት አስተዳደር እና አመራር ዙሪያ…

በአፍሪካ ዳያስፖራዎች በሀገራቸው ያላቸውን ተሳትፎ ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ዜጎቿን እንደ ስትራቴጂካዊ አጋር በመጠቀም ራሷን ማጠናከር ይኖርባታል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አዳም ተስፋዬ። የአፍሪካ ዳያስፖራ ባለድርሻ አካላት መድረክ “የዳያስፖራ አቅም ለአህጉራዊ እድገት…

በአማራ ክልል ኢንዱስትሪዎች የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በተቀናጀ ጥረት እየተፈቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በክልሉ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በተቀናጀ ጥረት እየተፈቱ ነው አሉ። ‘ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት’ በሚል መሪ ሀሳብ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና…

በቀጣዮቹ 10 ቀናት ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስዋጽኦ የሚያደርጉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት፡፡ የኢንስቲትዩቱ የትንበያ መረጃ እንደሚያመላክተው÷ በግንቦት አጋማሽ…

የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ሙዚዬምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞዛምቢክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ሙዚዬምን ጎብኝተዋል፡ ጉብኝቱ ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያ እያደረጉት ያለው ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አካል መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ አመልክቷል።…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ከኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ጋር በሴንት ፒተርስበርግ ተወያይተዋል። የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ለመነጋገር ዛሬ ጠዋት ሩሲያ መግባታቸው ይታወቃል። የኢራን ከፍተኛ…

የታዳሽ ኃይል እድገት በኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጸጋዎቿን ወደ ኃይል ለመቀየር በርካታ ስራዎችን እየሰራች ትገኛለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የማኑፋክቸሪንግ ማዕከል እንድትሆን በንጹህና ታዳሽ ኃይል ላይ እየተሰራ እንደሚገኝና በበቂ ደረጃ ኃይል…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በካርጎ ላንድ ኤክሰለንስ ሽልማት የሁለት ዘርፍ ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ ላንድ ኤክሰለንስ ሽልማት ላይ በሁለት ዘርፎች ተሸላሚ ሆኗል። አየር መንገዱ በቤልጂየም ሊዥ ከተማ በተካሄደው የሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ የካርጎ ዊንግስ ተሸላሚ መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም አየር መንገዱ…

በማረሚያ ቤቶች ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር በተሰሩ ስራዎች ውጤት እየተመዘገበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማረሚያ ቤቶች ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር በተሰሩ ስራዎች የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ ነው አለ የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን። 20ኛው የፌዴራል እና የክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባኤ በሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀምሯል።…

24ኛው ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ የቁንጅና ውድድር በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ አዘጋጅነት የሚካሄደው የቁንጅና ውድድር ለ24ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ቁንጅና እና ውበት በሰብዓዊም ሆነ በመልክዓምድራዊ ገጽታ ኢትዮጵያን…