Fana: At a Speed of Life!

ሎሚን ለብ ባለ ውሃ መጠጣት የሚያስገኛቸው የጤና ጥቅሞች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሎሚ ለብ ባለ ውሃ ውስጥ ጨምሮ መጠቀም በርካታ የጤና ጥቅሞች እንዳሉት ይነገራል። በተለይም በባዶ ሆድ ለብ ያለ ውሃ ውስጥ ሎሚ ጨምቆ ዘወትር መጠጣት ÷ ጉበትን ከመርዛማ ነገሮች ያፀዳል፣ በውሃው ውስጥ የሎሚውን ልጣጭ በመጨመር የሚጠጡ ከሆነ…

የጀርመኗ ሄሰን ግዛት ነዋሪዎች ኮሮና ቢጠፋም መጨባበጥ የለም ብለዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመናውያን ኮሮና ቫይረስ ቢጠፋ እንኳን መጨባበጥና መተቃቀፍ እንደሚያቆሙ ለራሳቸው ቃል መግባታቸውን ገለፁ። በጀርመን ሄሰን ግዛት ውስጥ የሚገኙ ሰዎች በኮቪድ-19 ምክንያት ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ውስጥ መግባታቸውን ተከትሎ…

የስትሮክ ህመም አስከፊነት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንጎል ውስጥ ደም መፍሰስ (ስትሮክ )ህመም አስከፊነት በአግባቡ ግንዛቤ በመያዝ ህብረተሰቡ ራሱን መጠበቅና መከላከል እንዳለበት ጤና ሚኒስቴር አሳሰቧል፡፡   ስትሮክ በአንጎላችን ክፍል ውስጥ ያለው የደም ዝውውር በተለያዩ…

የዓለም ሙቀት መጠን በ2 ነጥብ 7 ዲግሪ ሴልሼስ መጨመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የሙቀት መጠን በ2 ነጥብ 7 ዲገሪ ሴልሽየስ መጨመሩን የመንግስታቱ ድርጅት ሪፖርት አመላክቷል፡፡   በተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ፕሮግራም የከባቢ አየር ሙቀት መጨመርን አስመልክቶ በስኮትላንድ ዋና ከተማ…

በመዲናዋ 366 ሺህ 737 ዜጎች ሁለተኛውን ዙር የኮቪድ-19 ክትባት መውሰዳቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 366 ሺህ 737 ሰዎች ሁለተኛውን ዙር የኮቪድ-19 ክትባት መውሰዳቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በከተማዋ የኮቪድ-19 ክትባትን ተደራሽ ለማድረግ በተሰራው ስራ በሁለተኛው ዙር…

በአፍሪካ የኮቪድ 19 ሕሙማን ቁጥር ከ8 ነጥብ 42 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአፍሪካ በኮቪድ 19 ቫይረስ የተያዙ ሕሙማን ቁጥር 8 ሚሊየን 426 ሺህ 107 መድረሱን የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል አስታወቀ፡፡ በቫይረሱ ከተጠቁት ውስጥ የ215 ሺህ 467 ሕሙማን ሕይወት ማለፉንም ነው የማዕከሉ መረጃ…

ሩሲያ ከፍተኛዉን የኮሮና ቫይረስ ሟቾች ቁጥር አስመዘገበች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሩሲያ ከፍተኛዉን የኮሮና ቫይረስ ሟቾች ቁጥር ማስመዝገቧን አስታውቃለች፡፡ በትላንትናዉ ዕለት ብቻ ከ 1 ሺህ በላይ ዜጎቿ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይዎታቸዉ ማለፉ ታዉቋል፡፡ ይህም ኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ ጀምሮ…

በ60 ሀገራት የሚገኙ የአእምሮ ሕሙማን በቤታቸው ውስጥ ታስረው እንደሚውሉ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የአእምሮ ሕሙማን በቆሸሹ እና በተጣበቡ ቤቶች ውስጥ በገመድ ወይም በሰንሰለት ታስረው እንደሚውሉ ተገለጸ፡፡ ችግሩ ባስ ሲልም የአእምሮ ሕሙማኑን በእንስሳት ጉረኖ ውስጥ እስከማሰርና በዚያው እንዲመገቡና…

የ2021 የሕክምና ዘርፍ የኖቤል ሽልማት 2 ተመራማሪዎች በጋራ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2021 የፊዚዮሎጂ ወይም የሕክምና ዘርፍ የኖቤል ሽልማት ዴቪድ ጁሊየስ እና አርደም ፓታፑቲያን የተባሉ ተመራማሪዎች በጋራ እንዳሸነፉ ተሰማ፡፡ ውሳኔው የተላለፈው በትናንትናው እለት በስዊድን ካሮሊንስካ ኢንስቲትዩት በተሰየመው ጉባዔ መሆኑ…

አሳሳቢው ኮቪድ-19 የብዙሃንን ህይዎት እየቀጠፈ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ በሁለት ቀናት ውስጥ በኮቪድ-19 ህይዎታቸው ያለፈ ሰዎች በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል፡፡ የጤና ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ዝርያ የሆነው ዴልታ መከሰቱን ተከትሎ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ከዕለት ወደዕለት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን…