“ኸርድ ኢሚዩኒቲ”ን መምረጥ የስነ ምግባር ችግር ነው – ዶክተር ቴዎድሮስ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ ሰዎችን በኮሮና ቫይረስ እንዲያዙ በማድረግ በሽታ የመከላከል አቅምን ማዳበር (ኸርድ ኢሚዩኒቲ) ጥቅም ላይ ማዋልን የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አጣጣሉ።
ኸርድ ኢሚዩኒቲ ሊፈጠር የሚችለው ክትባት…
የፓሊዬ ክትባትን በአምስት ክልሎች እና በሁለት ከተማ አስተዳደሮች መስጠት ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፓሊዬ ክትባትን በአምስት ክልሎች እና በሁለት ከተማ አስተዳደሮች መስጠት ተጀመረ።
በዚህም በደቡብ፣ ኦሮሚያ፣ ሶማሌ፣ ሐረሪ ክልሎች እና በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች የፓሊዬ ክትባት መስጠት ተጀምሯል።
ከዛሬ…
የሄፓታይተስ ”ሲ” ቫይረስን ያገኙ ተመራማሪዎች በህክምናው ዘርፍ የኖቤል ሽልማትን አሸነፉ
አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጉበትን የሚጠቃው የሄፓታይተስ ”ሲ” ቫይረስን ያገኙ ሶስት ተመራማሪዎች በጋራ የ2020 የህክምናው ዘርፍ የኖቤል ሽልማትን አሸነፉ።
ይህን ሽልማት በጋራ ያሸነፉት የብሪታንያው ተመራማሪ ሚካኤል ሀውተን እና አሜሪካዊያኑ ኸርቬይ አልተር እንዲሁም…
የኔ ድርሻ – የአእምሮ እድገት ውስንነት እና ኦቲዝም በኢትዮጵያ
https://www.youtube.com/watch?v=_Mcvfm_uLyA
በቅርቡ ይፋ በሚደረገው የመመርመሪያ መሳሪያ የኮሮና ቫይረስ ውጤትን በደቂቃዎች ውስጥ ማወቅ ይቻላል – የዓለም ጤና ድርጅት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በቅርቡ ይፋ የሚያደርገው የኮሮና ቫይረስ የመመርመሪያ መሳሪያ በደቂቃዎች ውስጥ ውጤትን ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
የድርጅቱ ዳይሬክተር ጄነራል ቴድሮስ አድሓኖም÷ ቫይረሱን ለመዋጋት በሚደረገው ጥረት አዲሱ መመርመሪያ…