ያልተመጣጠነ አመጋገብ እና የአየር ንብረት ለውጥ በህጻናት ላይ ስጋት ደቅኗል – ተመድ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የንጥረ ምግብ አቅርቦት እጥረት እና የአየር ንብረት ለውጥ በሁሉም ሕፃናት ላይ ስጋት መደቀኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።
ከተመድ፣ ከዓለም ጤና ድርጅት እና ላንሴት ሜዲካል ጆርናል የተውጣጣ ቡድን በጋራ ባወጣው ሪፖርት የስነ…
የኮሮና ቫይረስ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ባለድርሻ አካላት አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣የካቲት 10፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኮሮና ቫይረስ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ባለድርሻ አካላትና የክልል መስተዳድሮች አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች…
ቻይና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ በኋላ ትልቅ የተባለውን የጥናት ውጤት ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ፣የካቲት 10፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ በኋላ ከፍተኛ ነው የተባለውን የጥናት ውጤት ይፋ አደረገች።
በዚህም አዛውንቶችና እና ህመምተኞች ለኮሮና ቫይረስ ይበልጥ ተጋላጭ መሆናቸውን ተገልጿል፡፡
በጥናቱ ከ70 ሺህ በላይ የበሽታው ዝርዝር…
የኮሌራ በሽታን ማጥፋትና መቆጣጠር የሚያስችል ረቂቅ እቅድ እየተዘጋጀ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የኮሌራ በሽታን ለማጥፋትና ለመቆጣጠር የሚያስችል ረቂቅ እቅድ እየተዘጋጀ መሆኑን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ገለጸ።
የኢንስቲቲዩቱ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ማዕከል የባክቴሪያ በሽታዎች ቅኝትና ምላሽ ቡድን…
የፀረ ወባ መድኃኒት የኮሮና ቫይረስን ለማከም ውጤታማ መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፀረ ወባ መድኃኒት የኮሮና ቫይረስን ለማከም ውጤታማ መሆኑ ተገልጿል።
በአሁኑ ወቅት የዓለም ስጋት ለሆነው የኮሮና ቫይረስ መድኃኒት ለማግኘት የበርካታ ሀገራት ተመራማሪዎች ምርምር በማድረግ ላይ መሆናቸው ይታወቃል።
በዚህ መሰረትም በቻይና…
ፂም ሲላጭ የቆዳ መቆጣት እንዳይከሰት መደረግ ያለበት….
https://www.youtube.com/watch?v=h8_HR7fiEDw&t=1s
ጠንካራ የሚባሉ ሰዎች ራስ ለማጥፋት ተጋላጭ መሆናቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ወንድ አያለቅስም የሚል አስተሳሰብ ያላቸው ወጣት ወንዶች ከሌሎች የበለጠ ራሳቸውን ለማጥፋት ቅርብ መሆናቸውን አንድ ጥናት አመላከተ።
በዓለም አቀፍ ደረጃ የተካሄዱ ጥናቶች በተለይም ጠንካራ የሚባሉ ወንዶች ከሴቶች የበለጠ ህወታቸውን ለማጥፋት ቅርብ…
ኮሮና ቫይረስ ከቻይና ውጭ አስጊ ደረጃ ላይ አለመድረሱን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሮና ቫይረስ ከቻይና ውጭ አስጊ አለመሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል።
ድርጅቱ የጃፓኗን መርከብ ሳይጨምር ከቻይና ውጭ ባሉ ሃገራት የቫይረሱ አሳሳቢነት አስደንጋጭ የሚባል አለመሆኑን ገልጿል።
በጃፓኗ ዲያመንድ ፕሪንስስ መርከብ 44…
ከህንድ የመጡ 14 የህክምና ባለሙያዎች ነጻ የህክምና አገልገሎት እየሰጡ ነው
አዲስ አባባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከህንድ የመጡ 14 የህክምና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ነጻ የህክምና አገልገሎት እየሰጡ ነው።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚኒሊየም ሜዲካል ኮሌጅ የህክምና አገልግሎት ምክትል ፕሮቮስት ዶክተር ሊያ ተፈራ፥ ህክምናው የሚሰጠው በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል…
የዓለም ጤና ድርጅት ለኮሮና ቫይረስ በ18 ወራት ውስጥ ክትባት እንደሚያዘጋጅ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በ18 ወራት ውስጥ ለኮሮና ቫይረስ ክትባት ለማግኘት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።
የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም እንደገለጹት፥ የኮሮና ቫይረስን የመጀመሪያ ክትባት በ18 ወራት ጊዜ ውስጥ ማግኘት ይቻላል።…