በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ በሙሉ ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ በሙሉ ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸውን የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
ኢንስቲትዩቱ በዛሬው እለት ባወጣው መግለጫ፥ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ በኖቭል ኮሮና ቫይረስ በሽታ መያዙ የተረጋገጠም ሆነ…
3 ሺህ 700 ሰዎችን በያዘችው መርከብ ላይ አዲስ 41 የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የባህር ዳርቻ መልህቋን በጣለችው መርከብ ላይ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁት ሰዎች 61 ደረሰ።
3 ሺህ 700 ሰዎችን የያዘችው ዳይመንድ ፕሪንስስ መርከብ ላለፉት ሁለት ሳምንታት በዮኮሀማ ለይቶ ማቆያ አካባቢ ትገኛለች።
በመርከቧ ውስጥ…
የአፍሪካ ህብረት ለጉባኤ በመጡ ተሳታፊዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ የማጣራት ምርመራ እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ለጉባኤ በመጡ ተሳታፊዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ የማጣራት ምርመራ እያካሄደ ነው።
ዛሬ በህብረቱ ዋና ፅህፈት ቤት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ የሚካሄደው የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ተጀምሯል።
ይህንንም ተከትሎ…
ለጤናማ የአኗኗር ዘይቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጤናማ የአኗኗር ዘይቤ ደስተኛ ህይዎት ለመኖር እንደሚያግዝ ባለሙያዎች ይመክራሉ።
ለዚህ ደግሞ ከአመጋገብ ስርዓት ጀምሮ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጠቃሚ ነው፤ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ባለሙያዎቹ ለጤናማ የአኗኗር ዘይቤ ይረዳሉ ያሏቸው ምክረ ሃሳቦች…
የወር አበባ መቆም በደም ሥር ጤና ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል – ጥናት
አዲስ አበባ ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የወር አበባ ማየት ማቆም በሴቶች የደም ሥር ጤና ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንዳለው አዲስ ጥናት አመላከተ፡፡
በተፈጥሮ ሴቶች የወር አበባ ማየት የሚያቆሙት በ45 እና 50 ዓመት መካከል ባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ መሆኑ ይታወቃል።
ሰሞኑን ይፋ…
በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያገለግሉ የህክምና ግብዓቶች ስርጭት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል የሚያገለግሉ የተለያዩ የህክምና መገልገያ ግብዓቶች ስርጭት መጀመሩን የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ አስታወቀ።
የኤጀንሲው የመደበኛ ኘሮግራም ባለሙያ አቶ አገኘው ናደው እንደገለጹት፥ ለኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል…
በቀን አንድ እንቁላል መመገብ ለልብ ጤንነት ጠቃሚ መሆኑ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ጥር 26፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀን አንድ እንቁላል መመገብ ለልብ ጤንነት ጠቃሚ መሆኑን በአሜሪካ የተደረገ አንድ ጥናት ተጠቆመ፡፡
እንቁላል ብዙ ጠቃሚ ቫይታሚኖች ፣ ማዕድናት እና እጅግ ከፍተኛ ጥራት ያለው ፕሮቲን በውስጡ ይዟል፡፡
የእንቁላል ነጭ ክፍል በአብዛኛው ፕሮቲን…
በወሊድ ጊዜ የሚከሰትን የእናቶች ሞት ለመቀነስ በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚከሰትን የእናቶች ሞት ለመቀነስ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ።
“እናት የቤተሰብና የሀገር ምሰሶ ናት” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ በክልሉ ደግሞ ለ2ኛ ጊዜ…
በቻይና በኮሮና ቫይረስ የተጠቃች እናት ከቫይረሱ ነፃ የሆነች ልጅ ተገላገለች
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ የተጠቃች እናት ከቫይረሱ ነፃ የሆነች ልጅን በቻይና ሃርቢን ሆስፒታል መገላገሏን የከተማዋ ጤና ኮሚሽን አስታወቀ።
በቫይረሱ ከተጠቃችው እናት የተወለደችው ህጻን 3 ነጥብ 05 ኪሎ ግራም የምትመዝን ሲሆን፥ ከእናቷ ማህጸን ከወጣች…
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እየሰራች ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመቆጣጠር የቻይና መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እየሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ገለጸ።
በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ በቻይና የተቀሰቀሰውን የኮሮና ቫይረስ የመከላከል ተግባር አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፥…