ከኮሮና ቫይረስ ለመጠበቅ ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት መነሻውን ቻይና ያደረገውን የኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት ነው በሚል በዛሬው ዕለት አውጇል።
በዓለም ህዝብ ላይ ከፍተኛ ስጋትን በደቀነው እና ከ300 ሰዎች ለህልፈተ ህይወት ከዳረገው ቫይረስ ራስን…
ተመራማሪዎች ለኮሮና ቫይረስ ክትባት ለማግኘት ጥረት እያደረጉ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት ዓለም ላይ በተከሰቱት የኢቦላ እና ዚካ ቫይረሶች የበርካቶች ህይወት አልፏል ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶችም ተከስተዋል።
ከሰሞኑም መነሻውን ቻይና ያደረገውና ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት እየተዛመተ የሚገኘው ኮሮና ቫይረስ…
ሳንባ በሲጋራ ምክንያት ከሚከሰት ጉዳት የማገገም አቅም እንዳለው ተመራማሪዎቹ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሳንባ በሲጋራ ምክንያት ከሚከሰት የካንሰር ህመም የማገገም አቅም እንዳለው ተመራማሪዎች ገለጹ።
በለንደን የተደረገው ጥናት ሳንባ በማጨስ ብዛት ከሚከሰት የህዋሳት ጉዳትና ለውጥ የማገገም አቅም እንዳለው አመላክቷል።
ተመራማሪዎቹ በጥናታቸው ለረጅም…
የአውስትራሊያ ተመራማሪዎች የኮሮና ቫይረስን ሊፈጥሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውስትራሊያ ተመራማሪዎች የኮሮና ቫይረስን ከቻይና ውጭ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊፈጥሩ መሆኑን አስታወቁ።
ተመራማሪዎቹ በሜልቦርን የቫይረሱን ቅጅ በቫይረሱ ከተጠቃ ሰው ናሙና በመውሰድ በድጋሚ ለመፍጠር እየሰሩ መሆኑን ገልጸዋል።
የሚፈጠረውን ቫይረስ…
ከእንጉዳይ የሚሰራው መድሃኒት የካንሰር ህመምተኞችን ድብርትና ጭንቀትን ይቀንሳል ተባለ-ጥናት
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከእንጉዳይ የሚሰራ መድሃኒት “psilocybin” የካንሰር ህመምተኞችን ድብርትና ጭንቀት እንደሚቀንስ ጥናት አመለከተ።
በካንሰር በሽታ ከተያዙ ሰዎች መካከል አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት በጭንቀት፣ በድብርት እና ለሌሎች ስሜት መረበሾች እንደሚጋለጡ…
የማሽተት ችሎታን ማጣት በግል ግንኙነትና አካላዊ ጤንነት ላይ ችግሮች ያመጣል -ጥናት
አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብሪታኒያ በተጠና አዲስ ጥናት የማሽተት ችሎታቸውን ያጡ ሰዎች በግል ግንኙነታቸውና አካላዊ ጤንነታቸው ላይ ችግሮች ሊያጋጥማቸው እንደሚችል ጥናት አመለከተ፡፡
የማሽተት ችሎታቸውን ያጡ ሰዎች የንፅህና ችግር ፣ የቀረበ ቅርርብ ፣ እና አካላዊ ጤንነት…
ሴቶች ወደ ማረጥ ሲቃረቡ የድብርት ስሜት ያጋጥማቸዋል ተባለ-ጥናት
አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ሴቶች ወደ ማረጥ ሲቃረቡ የድብርት ስሜት እንደሚያጋጥማቸው አንድ ጥናት አመለከተ፡፡
ጥናቱ እንዳመለከተው 40 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች የወር አበባ ማቋረጥ ወይም ማረጥ ሲያጋጥማቸው የድብርት ስሜት ያጋጥማቸዋል።
ሴቶች ከማረጣቸው በፊት ባሉ ዓመታት…
በናይጀሪያ በላሳ ትኩሳት ወረርሽኝ 29 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በናይጀሪያ በተከሰተ የላሳ ትኩሳት ወረርሽኝ በትንሹ የ29 ሰዎች ህይወት አልፏል።
የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንዳስታወቁት በተያዘው የፈረንጆቹ ጥር ወር በወረርሽኙ ህይወታቸው ካለፈው ሰዎች በተጨማሪ 195 ሰዎች በወረርሽኙ መያዛቸውን ገልጸዋል።…
በአይቮሪ ኮስት የኮሮና ቫይረስ ምልክት ታይቶባታል የተባለች ሴት ምርመራ እየተደረገላት ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአይቮሪ ኮስት ኮሮና ቫይረስ ታይቶባታል የተባለች ሴት ምርመራ እየተደረገላት መሆኑን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ምርመራው ከአዲሱ ቫይረስ ጋር ግንኙነት አለው የተባለ የጉንፋን አይነት ምልክት መታየቱን ተከትሎ ነው እየተደረገ ያለው።…