Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻን ለማክበር የበዓሉ ተሳታፊዎች በጉጉት እየጠበቁ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆረ ሀርሰዲ ኢሬቻን ለማክበር የተገኙ የበዓሉ ተሳታፊዎች ቀድመው በበዓሉ ማክበሪያ በመገኘት ጅማሬውን እየተጠባበቁ ነው። አዳራቸውን በከተማዋ ጎዳናዎች ህብረ ዝማሬዎችን ሲያሰሙ ያደሩ ወጣቶች አሁንም የምስጋና ዜማዎችን በማሰማት ላይ ናቸው።…

ኢትዮጵያ የራሷ የሆነ ወግና ባህል ያላቸው ህዝቦች መገኛ ናት – አባገዳ ጎበና ሆላ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የራሷ የሆነ ወግና ባህል ያላቸው ህዝቦች መገኛ መሆኗን አባገዳ ጎበና ሆላ ተናገሩ፡፡ በቢሾፍቱ የሆረ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓል መከበር ጀምሯል፡፡ በበዓሉ የተገኙት አባገዳ ጎበና ሆላ በዚህ ወቅት እንዳሉት ፥ እኛ ኢትዮጵያውያን…

በቢሾፍቱ የሆረ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓል መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ የሆረ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓል እየተከበረ ይገኛል፡፡ በአሁኑ ሰዓት የበዓሉ ተካፋዬች በአባገዳዎች እና ሀደሲንቄዎች እየተመሩ ወደ ሆረ ሃርሰዴ ሐይቅ በማምራት ላይ ናቸው። አባገዳና ሃደሲንቄዎች በእጃቸው እርጥብ ሳር በመያዝ ከጨለማ…

የየም ቋንቋን ማሳደግ በሚቻልበት መንገድ ላይ የፖናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የየም ቋንቋን ማሳደግ በሚቻልበት መንገድ ላይ ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችና ምሁራን ጋር የፖናል ውይይት ተካሄደ። በየም ልዩ ወረዳ ሳጃ ከተማ በተካሄደው የፓናል ውይይት “የምሳ” የተሰኘውን የብሔረሰቡን ቋንቋ ማሳደግ በሚቻልበት አግባብ ላይ…

ከንቲባ አዳነች የመዲናዋ ነዋሪ ከዘመን መለወጫ ጀምሮ ያሉት በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ ላደረገው አስተዋፅኦ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመዲናዋ ነዋሪ ከዘመን መለወጫ ጀምሮ የተከናወኑት በዓላት በሰላም ተከብረው እንዲጠናቀቁ ላደረገው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ምስጋና አቀረቡ፡፡ ከንቲባዋ የአዲስ አበባ ህዝብ ከዘመን መለወጫ…

የኢሬቻ ሆረ ፊንፊኔ በዓል በሰላማዊ መንገድና በወንድማማችነት እንዲከበር ያደረጉ ሁሉ ምስጋና ይገባቸዋል – የአባ ገዳዎች ኅብረት

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአባ ገዳዎች ኅብረት በአዲስ አበባ የተከበረው የኢሬቻ ሆረ ፊንፊኔ በዓል በሰላማዊ መንገድና በወንድማማችነት እንዲከበር ላደረጉ ሁሉ ምስጋናውን አቀረበ። የቱለማ አባ ገዳና የአባገዳዎች ኅብረት ጸሐፊ አባ ገዳ ጎበና ሆላ እንዲሁም የኦሮሚያ…

የግሸን ደብረ ከርቤ በዓልን እና አካባቢውን የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሸን ደብረ ከርቤ በዓልን እና የአካባቢውን ሐብቶች በማልማት የቱሪስት መዳረሻና ዘላቂ የገቢ ምንጭ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ግማደ መስቀሉ በሚገኝበት ሥፍራ የግሸን…

ኢትዮጵያ የምታከናውነውን የአየር ንብረት ለውጥ ሥራ እንደሚደግፍ የተመድ የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምታከናውነውን የአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ሥራ እንደሚደግፍ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ የፕሮግራሙን የኢትዮጵያ ተወካይ…

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ መድንን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ መድንን 7ለ1 አሸንፏል፡፡ ፕሪሚየር ሊጉ ትናንት በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም መጀመሩ ይታወሳል፡፡ ዛሬ ከሰዓት በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ መድንን 7ለ1…

የሆረ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓልን ለመታደም እንግዶች ቢሾፍቱ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የሆረ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓል ለመታደም ከተለያዩ የኦሮሚያና ሌሎች አካባቢዎች የመጡ እንግዶች ቢሾፍቱ እየገቡ ነው፡፡ የከተማዋ ጎዳናዎች የተዋቡ ባሕላዊ አልባሳትን በለበሱና የተለያዩ ዜማዎችን በሚያሰሙ ወጣቶችና ታዳሚዎች…