Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ምርታማነትን ማሳደግ ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አመራሮች በ2ኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባዔ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ተወያይተዋል፡፡
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ በፓርቲው አቅጣጫ የተቀመጡ ጉዳዮች ከተገኙ…
ከ66 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ የኤሌክትሪክ ኬብል ግዢ ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ66 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ የኤሌክትሪክ ኬብል ግዢ ለመፈፀም የሚያስችል ስምምነት መፈራረሙን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡
የኬብል ግዢ ስምምነቱ የተፈረመው ቲቢኤ ዲያንግ ኬብል ከተሰኘ የቻይና ኩባንያ ጋር…
ኢትዮ-ቴሌኮም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባትሪ መሙያ ማዕከላትን ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባትሪ መሙያ ማዕከላትን በዛሬው ዕለት ሥራ አስጀምሯል፡፡
ባትሪ መሙያዎቹ አልትራ ፋስት፣ ሱፐር ፋስትና ድንገተኛ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቻርጀር የተሰኙ መሆናቸውን የኢትዮ ቴሌኮም ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት…
የኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር አስተዳደር ባለስልጣን የምስረታ መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር አስተዳደር ባለስልጣን የምስረታ መድረክ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በመርሐ ግብሩ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እንደተናገሩት÷…
ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የመንገድ መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በሰሜናዊ እና በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን የመንገድ መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች የግንባታ ሂደትን ጎብኝተዋል፡፡
የመንገድ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶቹ በክልሉ እና በፌዴራል መንግስት ወጪ የሚገነቡ መሆናቸውን የክልሉ…
በመዲናዋ የሕብረቱ የመሪዎች ጉባዔ እስኪጠናቀቅ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ ተከለከለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄደውን የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ተከትሎ የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ መከልከሉን የከተማ አስተዳደሩ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡
ክልከላው ጉባዔው እስኪጠናቀቅ ማለትም ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 9…
ኮሚሽኑ ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ስኬታማነት የኃይማኖት ተቋማት ትብብርን ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017(ኤፍ ኤም) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከሃይማኖት ተቋማት መሪዎች ጋር በምክክሩ ሂደትና ተሳትፎ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡
በውይይታቸው መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ÷ ኮሚሽኑ ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰራው ስራና…
የጅቡቲ እና ሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017(ኤፍ ኤም) የጅቡቲ እና ሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትሮች መሃመድ አሊ ዩሱፍ እና ኦሊቪየር ዣን አዲስ አበባ ገብተዋል።
ሚኒስትሮቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሮቶኮል ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል…
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ፕሮጀክቶች ላይ የተሻለ አፈፃፀም አሳይታለች – አቶ አህመድ ሽዴ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍራካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ፕሮጀክቶች ላይ የተሻለ አፈፃፀም ማስመዝገቧን የኢኒሼቲቩ ፕሮጀክቶች ሰብሳቢና የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ገለፁ።
የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ቀጣናዊ ፕሮጀክቶች አፈጻጸምን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በጋራ…
እንግዶቻችን እንኳን የአፍሪካ ዲፕሎማሲ መዲና ወደ ሆነችው አዲስ አበባ በሰላም መጣችሁ – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረቱ የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎች አፍሪካውያን እህት ወንድሞቼ እንኳን የዲፕሎማሲ መዲና ወደ ሆነችው ውብ ከተማ በሰላም መጣችሁ ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡
ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ÷"ከመላው አፍሪካ አህጉር…