Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

Uncategorized

ብልፅግና ፓርቲ ምርጫው በዚህ አመት እንዲካሄድ ጠንካራ አቋም አለው – አቶ ብናልፍ አንዷለም

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የ2012 ብሄራዊ ምርጫ በያዝነው አመት እንዲካሄድ ጠንካራ አቋም መያዙን አስታውቋል። የፓርቲው የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ትናንት በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታ እና በሀገራዊ ምርጫው ዙሪያ ተወያይቶ የተለያዩ ውሳኔዎችን ማሳለፉንም ነው…

ዝቅተኛ የደመወዝ መጠንን ለመወሰን የሚያስችል የደመወዝ አወሳሰን ተቋመ እየተደራጀ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዝቅተኛ የደሞዝ መጠንን ለመወሰን የሚያስችል የደሞዝ አወሳሰን ተቋመ እያደራጀ መሆኑን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚነሰቴር ገለጸ። በሀገሪቱ የአሰሪና ሰራተኛ ሀግ መሰረት የደሞዝ መጠን ለቀጣሪው አና ተቀጣሪው የተተወ ጉዳይ ነው። ሀጉ ውሳኔውን…