Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ፕሬዚዳንት ዶናልት ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንዲራዘም ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ህዳር ላይ የሚካሄደው የ2020 የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንዲራዘም ጠየቁ።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ምርጫው እንዲራዘም የጠየቁት፥ በፖስታ አማካኝነት የሚደረግ ምርጫ ለማጭበርበር አመቺ በመሆኑ እና ተአማኒ የሆነ…
በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ17 ሚሊየን አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በአለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ17 ሚሊየን መሻገሩን የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ መረጃ ያሳያል፡፡
በወረርሸኙ ከተያዙት ሰዎች በተጨማሪ ከ667 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች ህይወት አልፏል።
ከ9 ነጥብ9 ሚሊዮን ሰዎች…
ብሪታኒያ በ2ኛው ዙር የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ውስጥ መሆኗ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 23 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአውሮፓ እያገረሸ ያለው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ብሪታኒያን ስጋት ውስጥ እንደከተታት የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር ማት ሀን ኮክ ገለጹ።
ይህንን ስርጭት ለመቆጣጠርም ዳግም ከሌሎች ሀገራት የሚመጡ ዜጎች ላይ አስገዳጅ የማቆያ እርምጃ ሊወሰድ ይችላል…
አሜሪካ 12 ሺህ ወታደሮቿን ከጀርመን ልታስወጣ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ 12 ሺህ ወታደሮቿን ከጀርመን ልታስወጣ መሆኑን አስታወቀች፡፡
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን በጀርመን ከሚገኘው 36 ሺህ ሰራዊቷ ውስጥ 1/3 የመቀነስ እቅድ እንዳላቸው ባለፈው ወር ተናግረው ነበር፡፡
ይህን ተከትሎም 12 ሺህ…
በቻይና ከሶስት ወራት ወዲህ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ከሶስት ወራት በኋላ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው፡፡
የሃገሪቱ ብሄራዊ የጤና ኮሚሽን እንዳስታወቀው በሃገሪቱ 101 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡
ከዚህ ውስጥ 89 ሰዎች በምዕራባዊቷ ዢንጂያንግ…
የአፍሪካ ሀገራት በቅርብ ጊዜያት የኮቪድ19 መከላከያ ቁሳቁስ እጥረት ሊያጋጥማቸው ይችላል – አፍሪካ ሲዲሲ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ሀገራት በቅርብ ጊዜያት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶች እጥረት ሊያጋጥማቸው እንደሚችል የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል አስታወቀ።
ማዕከሉ ባወጣው መግለጫ የአፍሪካ ሀገራት ሊያጋጥማቸው የሚችለውን የኮሮና ቫይረስ መከላከያ…
የአሜሪካ ሪፐብሊካኖች የ1 ትሪሊየን ዶላር የኮሮና ኢኮኖሚ ማገገሚያ እቅድ ይፋ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ የሪፐብሊካን ሴናተሮች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ ከሚደርሰው የኢኮኖሚ ጫና ለማገገም የ1 ትሪሊየን ዶላር እቅድ ይፋ ማድረጋቸው ተገልጿል።
ከእቅዱ ውስጥም ለአሜሪካ ትምህርት ቤቶች ማነቃቂያ 100 ቢሊየን ዶላር እንዲሁም ለበርካታ…
ጀርመን ሩሲያ ወደ ቡድን 7 አባል ሃገራት ዳግም እንድትመለስ የቀረበውን እቅድ ውድቅ አደረገች
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ ወደ ቡድን 7 አባል ሃገራት ዳግም እንድትመለስ ያቀረቡትን እቅድ ውድቅ አደረገች፡፡
የጀርመኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሄኮ ማስ ሃገራቸው የትራምፕን ሃሳብ እንደማትቀበል ተናግረዋል፡፡
ዶናልድ…
አሜሪካ በቻይና ቼንግዱ ከተማ የሚገኘውን ቆንስላዋን ዘጋች
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በቻይና ቼንግዱ ከተማ የሚገኘውን ቆንስላዋን ዘግታ ወጣች፡፡
ቻይና ባለፈው ሳምንት አሜሪካ በቼንግዱ የሚገኘው ቆንስላዋን እንድትዘጋ ትዕዛዝ መስጠቷ ይታወሳል፡፡
ይህን ተከትሎም አሜሪካ ቆንስላዋን በዛሬው እለት ዘግታ ወጥታለች፡፡…
ሱዳን በዳርፉር ግዛት ተጨማሪ ወታደሮችን ልታሰፍር ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሱዳን በዳርፉር ግዛት ተጨማሪ ወታደሮችን እንደምታሰፍር ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ አስታወቁ፡፡
ከትናንት በስቲያ ማንነታቸው ያልታወቁ ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት 60 ንጹሃን ዜጎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡
ቀደም ባለው ቀን ደግሞ በተፈጸመ…