Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ3 ሚሊየን ተሻግሯል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ3 ሚሊየን በላይ ሆኗል። ዕለታዊ የኮሮና ቫይረስ አሃዞች እንዳመለከተው በቫይረሱ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 207 ሺህ 94 ደርሷል። እንዲሁም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች 882…

200 የኩባ ሐኪሞች  የኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት ወደ ደቡብ አፍሪካ ሊያቀኑ ነው

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 18፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ አፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመዋጋት የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ 200 የሚሆኑ የኩባ ሀኪሞች ወደ ሀገሪቱ ሊያቀኑ መሆኑ ተሰምቷል። ዶክተሮቹ ደቡብ አፍሪካ  ከደረሱ በኋላም  በሀገሪቱ  ወደ ሚገኙ የተለያዩ ክልሎች  እንደሚሰማሩም ነው…

ከኮቪድ 19 ያገገሙ ሰዎች  ዳግም በቫይረሱ ስላለመያዛቸው  የተገኘ ማስረጃ የለም -የዓለም አቀፉ ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 18፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ከኮቪድ 19 ያገገሙ ሰዎች  ዳግም በቫይረሱ ስላለመያዛቸው  የተገኘ ማስረጃ  አለመኖሩን የዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ቅዳሜ ዕለት እንዳስታወቀው÷ ከ ኮቪድ 19 ያገገሙ  ሰዎች በሰውነታቸው ውስጥ  ያዳበሩት…

በቻይና ዉሃን በሆስፒታል የነበሩ ሁሉም የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች አገግመው ከሆስፒታል ወጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ የታየባት የቻይናዋ ግዛት የሆነችው ዉሃን ሁሉም የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች አገግመው ከሆስፒታል ወጥተዋል። የሃገሪቱ የጤና ኮሚሽን ቃል አቀባይ ሚ ፈንግ በዛሬው ዕለት በሆስፒታሉ የቀረ የኮሮና ቫይረስ ታማሚ እንደሌለ…

በአለም በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ200 ሺህ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ200 ሺህ ማለፉ ተገለጸ። እንደ ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት በአለም በኮቪድ-19 ቫይረስ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ200 ሺህ በልጧል። በአለም በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥርም ከ2…

በተወሰኑ የአሜሪካ ግዛቶች የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ክፍት ሊሆኑ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተወሰኑ የአሜሪካ ግዛቶች የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ለአገልግሎት ክፍት ሊሆኑ ነው። ጆርጂያ፣ ኦክላሆማ እና አላስካ ግዛቶች የተወሰኑ አገልግሎት መስጫ ተቋማት ወደ እንቅስቃሴ እንዲገቡ ፈቃድ ሰጥተዋል። ይህን ተከትሎም በጆርጂያ እና…

ቦሪስ ጆንሰን የፊታችን ሰኞ ወደ ሥራ ለመመለስ አቅደዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን የፊታችን ሰኞ ወደ ሥራ ለመመለስ ማቀዳቸው ተሰማ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮርና ቫይረስ በሃገሪቱ እያስከተለ ያለውን ችግር ለመቆጣጠር በማሰብ ወደ ስራ ለመመለስ ማሰባቸውን ቴሌግራፍን ዋቢ ያደረገው የሲ ጂ…

በአፍሪካ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ25 ሺህ በለጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ አህጉር በኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዙ ሰዎች ቁጥር 25 ሺህ 940 መድረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ2 ሚሊየን 630 ሺህ መብለጡን የሚያሳየው የጆን ሆፕኪንስ…

የእንቅስቃሴ ገደቦችን ማንሳት የኮሮና ቫይረስ እንዲያገረሽ ያደርጋል- የአለም ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራት የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመግታት የጣሏቸውን የእንቅስቃሴ ገደቦችን ማንሳታቸው የቫይረሱ ስርጭት እንዲያገረሽ ያደርጋል ሲል የአለም ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ። የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በመግለጫቸው የአለም…

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከ135 – 250 ሚሊየን ሰዎች የረሃብ ስጋት ተደቅኖባቸዋል- ተመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የረሃብ ስጋት ተደቅኖባታል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ። የዓለም ምግብ ፕሮግራም ሃላፊ ዴቪድ ቤስሌይ በረሃብ ምክንያት የሚከሰተውን ከፍተኛ ቀውስ ለማስወገድ ፈጣን እርምጃ…