Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የሌሶቶ ቀዳማዊት እመቤት የባለቤታቸውን የቀድሞ ሚስት በመግደል ክስ ተመሰረተባቸው
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሌሶቶ ቀዳማዊት እመቤት ማይሲያህ ታባኔ የባለቤታቸውን የቀድሞ ሚስት በመግደል ክስ ተመሰረተባቸው።
ሊፖሌሎ ታባኔ የቀድሞ ባለቤታቸው ቶማስ ታባኔ በፈረንጆቹ ሰኔ ወር 2017 ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ቃለ መሃላ ከመፈፃማቸው ሁለት ቀናት አስቀድሞ…
ኢራን ለሲ አይ ኤ ሲሰልል ነበር ባለችው ግለሰብ ላይ የሞት ቅጣት አስተላለፈች
አዲስ አበባ፣ጥር 27፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ለአሜሪካው የስለላ ድርጅት (ሲ አይ ኤ) መረጃ አሳልፎ ሲሰጥ ነበር ባለችው ግለሰብ ላይ የሞት ቅጣት አስተላለፈች።
የኢራን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሚር ራሂምፖው የተባለው ተከሳሽ የሀገሪቱን የኒውክሌር ፕሮግራም የሚመለከቱ የተለያዩ መረጃዎችን…
የፕሬዚዳንት ትራምፕ ንግግር ቅጂ በኮንግረሱ አፈ ጉባኤ መቀደድ እያነጋገረ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ታላቋን አሜሪካ እንመልሳለን ሲሉ ትናንት በዓመቱ የኮንግረሱ የመክፈቻ ንግግራቸው ላይ አንስተዋል።
የትራምፕ ንግግር በአሜሪካ ኮንግረስ በመገኘት የመንግስታቸውን እና የህግ አውጭውን አካል እቅድ የሚጠቁሙበት…
በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ በሁለት ወራት ውስጥ ከ500 ሺህ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል- ተመድ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012(ኤፍቢሲ) በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ ባለው ጦርነት በሁለት ወራት ውስጥ ከ 500 ሺህ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።
ድርጅቱ ባወጣው ሪፓርት በሩሲያ የሚደገፈው የመንግስት ጦር የአማፂያኑን የመጨረሻ ይዞታ ለመቆጣጠር በሚያርገው…
በግሪክ ስደተኞች ተቃውሞ ላይ ናቸው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በግሪኳ ሌስቦስ ደሴት የሚገኙ ስደተኞች ተቃውሞ ላይ ናቸው።
ስደተኞች በአያያዝ ሁኔታ ላይ ባላቸው ቅሬታ ለተቃውሞ መውጣታቸው የተገለፀ ሲሆን÷ የግሪክ ፖሊስም ተቃዋሚዎችን ለመበተን አስለቃሽ ጭስ መተኮሱ ተነግሯል፡፡
ሴቶችን እና ሕፃናትን…
የማላዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት ሰረዘ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የማላዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባለፈው ዓመት የተካሄደውን አከራካሪ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት ሰረዘ፡፡
በግንቦት ወር በተካሄደው ምርጫ ፔተር ሙታሪካ 38 በመቶው ድምፅ በማግኘት የማላዊ ፕሬዚዳንት መሆናቸው ይፋ ሆኖ የነበረ ሲሆን ÷በወቅቱ ላዛሩስ…
የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ወደ ቻይና በሚደረጉ ጉዞዎች ላይ እገዳ መጣል ተገቢ አለመሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ወደ ቻይና በሚደረጉ ጉዞዎች ላይ እገዳ መጣል ተገቢ አለመሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ገለፁ።
በቻይና የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ሀገራት ወደ ሀገሪቱ…
ሩሲያ ለህንድ የምትሸጠውን ኤስ 400 የሚሳኤል መቃወሚያ ማምረት ጀመረች
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለህንድ ለመሸጥ የተስማማችውን ኤስ 400 የሚሳኤል መቃወሚያ ማምረት ጀምራለች።
ህንድ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2018 ኤስ 400 የተሰኘውን የሚሳኤል መቃወሚያ ከሩሲያ ለመግዛት መስማማቷ ይታወሳል።
በዚህ መሰረትም ህንድ ከሩሲያ 5…
በኬንያ በመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በተፈጠረ መገፋፋት የ13 ተማሪዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በኬንያ በሚገኝ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በተፈጠረ መገፋፋት በትንሹ የ13 ተማሪዎቸ ህይወት ማለፉ ተገለፀ።
በኬንያ ምዕራባዊ ክፍል በሚገኘው በካካሜጋ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በተፈጠረው አደጋ በ39 ተማሪዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት…
የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ በ95 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሞትን የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በሀገሪቱ የመንግስት ቴሌቪዥን ቀርበው ይፋ አድርገዋል።
ከኬንያ ነጻነት በኋላ ሁለተኛው የሀገሪቱ…