Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ኡጋንዳ በኮሮና ቫይረስ ስጋት 100 ሰዎችን በለይቶ ማቆያ ስፍራ እንዲቆዩ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 29 ፣ 2012 (ኤፍቢሲ) ኡጋንዳ በኮሮና ቫይረስ ስጋት 100 ሰዎችን በለይቶ ማቆያ ስፍራ እንዲቆዩ አደረገች። የኡጋንዳ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ጃኔ ሩት የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል በሚል ከ100 በላይ ሰዎች በለይቶ ማቆያ ስፍራ እንዲቆዩ መደረጉን ተናግረዋል። በለይቶ…

አሜሪካ በየመን የአልቃይዳን መሪ መግደሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ በየመን የአልቃይዳ መሪ ቃሲም አል ራይሚን መግደሏን አስታወቀች። ከነጩ ቤተ መንግስት የወጣ መግለጫ አል ራይሚ በአሜሪካ መከላከያ በድሮን በተፈጸመበት ጥቃት መገደሉን ያመላክታል። ቃሲም አል ራይሚ ከፈረንጆቹ 2015 ጀምሮ በአረቢያን…

በቻይና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ከ31 ሺህ ሲያልፍ ከ600 በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በውሃን ግዛት በተቀሰቀሰ ኮሮና ቫይረስ የሚያዙ እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ይገኛል። የቻይና ብሄራዊ የጤና ኮሚሽን በዛሬው እለት እንዳስታወቀው በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 636 ደርሷል። ከዚህ…

እስራኤል በሶሪያ ደማስቆ አቅራቢያ በኢራን የሚደገፉ ሀይሎች ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እስራኤል በሶሪያ ደማስቆ አካባቢ በሚንቀሳቀሰው እና በኢራን በሚደገፈው ሀይል ላይ እርምጃ መውሰዷ ተገለፀ። ሳና የዜና አገልግሎት እንዳስነበበው ከእስራኤል የተተኮሱ በርካታ ሚሳኤሎችን መመከት ቢቻልም፤ ስምንት ሰዎች ላይ ግን ጉዳት ደርሷል ብሏል።…

ለጋሾች በየመን በሃውቲ ቁጥጥር ስር በሚገኙ ይዞታዎች የሚያደርጉትን ሰብአዊ እርዳታ እንደሚቀንሱ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለጋሾች በየመን በሃውቲ አማጽያን ቁጥጥር ስር በሚገኙ ይዞታዎች የሚያደርጉትን ሰብዓዊ ድጋፍ ሊቀንሱ እንደሚችሉ አስታወቁ። ለዚህም በአካባቢው ያለው ሁኔታ ለስራቸው እንቅፋት መሆኑን ገልጸዋል። በአካባቢው ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ሳቢያም ሰብዓዊ ድጋፉ…

በቻይና አዲስ የተወለደ ጨቅላ ህጻን በኮሮና ቫይረስ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና ውሃን ከተማ በሚገኝ ሆስፒታል የተወለደ ጨቅላ ህጻን በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተሰማ። ህጻኑ ከተወለደ ከ30 ሰዓታት በኋላ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መሆኑን የሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ይህም በቫይረሱ የተያዘ በእድሜ ትንሹ ሰው…

በቱርክ በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 170 ሰዎች ተጎድተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቱርክ ኢስታንቡል በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል። አውሮፕላኑ በኢስታንቡል አውሮፕላን ማረፊያ በማረፍ ላይ እያለ ከማኮብኮቢያው ተንሸራቶ በመውጣቱ አደጋው ደርሷል። በዚህ ሳቢያም አውሮፕላኑ ሶስት ቦታዎች ላይ…

በቻይና በኮሮና ቫይረስ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 563 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ500 በላይ መድረሱ ተነገረ። እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ የሟቾቹ ቁጥር 563 መድረሱን መረጃዎች ያመላክታሉ። በትናንትናው እለት ብቻ በሁቤይ ግዛት 70 ሰዎች መሞታቸው ተገልጿል።…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከቀረቡባቸው ክሶች ነፃ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከስልጣን እንዲነሱ ከቀረቡባቸው ክሶች ነጻ ሆነዋል። ፕሬዚዳንቱ ስልጣናቸውን ያለአግባብ በመጠቀምና የምክር ቤቱን ስራ በማደናቀፍ ክስ ቀርቦባቸው የክርክር ሂደቱ ሲታይ ቆይቷል። ትራምፕ በበኩላቸው…

ፊንላንድ ለወንዶች ከሴቶች እኩል የወሊድ ፈቃድ ልትሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፊላንድ ለወንዶች ከሴቶች እኩል የወሊድ ፈቃድ ልትሰጥ መሆኑ ተነገረ። አሁን ባለው አሰራር በፊንላንድ የወለዱ እናቶች ከአራት ወራት በላይ የወሊድ ፈቃድ ሲያገኙ ወንዶች ደግሞ ሁለት ወር ከሁለት ሳምንት ፈቃድ ማግኘት ይችላሉ። ውሳኔው አባቶች…