Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር በይፋ ተለያየች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር በይፋ ተለያየች። የህብረቱ የ47 አመት የአባልነት ጉዞዋም በፍቺ ሂደቱ ደጋፊዎች የደስታና ፍቺውን በማይደግፉ ብሪታንያውያን ተቃውሞ ፍጻሜውን አግኝቷል። በለንደን የብሪ ኤግዚት ደጋፊዎች ደስታቸውን ሲገልጹ…

በብሪታንያ ሁለት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታንያ ሁለት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸው ተነገረ። ግለሰቦቹ የአንድ ቤተሰብ አባላት ሲሆኑ፥ ኒውካስትል በሚገኝ ልዩ የህክምና ማዕከል ክትትል እየተደረገላቸው ነው ተብሏል። 83 የብሪታንያ ዜጎች እና 27 የተለያዩ ሃገራት ዜጎች…

የኬንያ አየር መንገድ የቻይና በረራዎችን በጊዜያዊነት አገደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኬንያ አየር መንገድ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የቻይና በረራዎችን ለጊዜው ማገዱን አስታወቀ። አየር መንገዱ ከኬንያ ቻይና እንዲሁም ከቻይና ኬንያ የሚደረጉ በረራዎችን ማገዱን አስታውቋል። የእገዳውን የጊዜ ርዝመት ለመወሰን ከጤና እና…

የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት የዶናልድ ትራምፕን የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ ተቹ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት ካይስ ሳይድ የዶናልድ ትራምፕን የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ ኢ ፍትሃዊ ነው ሲሉ ተችተውታል። ፕሬዚዳንቱ የሰላም እቅዱን “የምዕተ ዓመቱ ኢ ፍትሃዊነት” ሲሉ ገልጸውታል። የሰላም እቅዱን አስመልክተው ባደረጉት…

የዓለም ጤና ድርጅት ኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት መሆኑን አወጀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት መነሻውን ቻይና ያደረገውን የኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት ነው በሚል አወጀ። ድርጅቱ ቫይረሱን በዓለም አቀፍ የጤና ስጋትነት ያወጀው ከቻይና ውጭ ወደ ሌሎች ሀገራት መዛመቱን ተከትሎ ነው ተብሏል። የዓለም ጤና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር  ቤንያሚን ኔታንያሁ በዛሬው ዕለት በሩሲያ ሞስኮ ይፋዊ የስራ ጉብኝት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሞስኮ ቆይታቸውም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የሀገራቱን የሁለትዮሽ…

በአሜሪካ እና ሜክሲኮ ድንበር አቅራቢያ ረጅሙ ዕፅ ማዘዋወሪያ ዋሻ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ እና ሜክሲኮ ድንበር አቅራቢያ ረጅሙን የዕፅ ማዘዋወሪያ ዋሻ ማግኘታቸውን የአሜሪካ ባለስልጣናት አስታወቁ። ዋሻው አሜሪካን ከሜክሲኮ ጋር በሚያዋስናት ድንበር በኩል ዕፅ አዘዋዋሪዎች ይጠቀሙበት እንደነበረም ገልጸዋል። 1 ሺህ 313…

በቻይና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ከ7 ሺህ በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር 7 ሺህ 711 መድረሱን የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በቫይረሱ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 170 መድረሱንም ነው የገለጸው። የቫይረሱ ስርጭትም በመላው ቻይና መስፋፋቱን ከስፍራው የሚወጡ መረጃዎች…

የሶሪያ ወታደሮች በአማጽያን ቁጥጥር ስር የነበረች ቁልፍ ከተማን አስለቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢሲ) የሶሪያ መንግስት ወታደሮች በታጣቂዎች ቁጥጥር ስር የነበረች ወሳኝ ከተማን ነጻ ማውጣታቸው ተሰምቷል። የሶሪያ ጦር በሀገሪቱ ሰሜን ምዕራብ ክፍል ኢድሊብ ግዛት ባካሄደው ወታደራዊ ዘመቻ በታጣቂዎች ቁጥጥር ስር የነበረችውን ማራት አል ኑማ ከተማን…

ዶናልድ ትራምፕ አዲሱን የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አዲሱን የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ ይፋ አደረጉ። ትራምፕ የሰላም እቅዱን ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር ይፋ አድርገውታል። በአዲሱ የሰላም እቅድ የፍልስጤማውያን ሉዓላዊ ግዛት…