Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ ከቻይና በመጡ የቤተሰብ አባላት ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ ከቻይና በመጡ የቤተሰብ አባላት ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን የሀገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በቫይረሱ ተይዘዋል የተባሉት የቤተሰብ አባላት የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ…
አሜሪካና ኢራቅ ባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት አወገዙ
አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ኢራቅ ሰሞኑን ባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ የተፈጸመውን የሮኬት ጥቃት አውግዘዋል።
የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር አዴል አብዱል መሃዲ እና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም…
ዶ/ር ቴድሮስ ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር በቤጂንግ ተገናኝተው ተወያዩ።
የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ ለመምከር…
ኢራን በባለስቲክ ሚሳኤሎች ፋንታ ሳተላይት ለማምጠቅ መዘጋጀቷን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢራን በባለስቲክ ሚሳኤሎች ፋንታ ሳተላይት ለማምጠቅ ቦታ ማዘጋጀቷን አስታውቃለች፡፡
የሃገሪቱ የመረጃና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር መሀመድ ጃቫድ ዛሪ ዛፋር ሳተላይትን ወደ ምህዋር ለመላክ አንድ ጣቢያ እየተዘጋጀ ነው ሲሉ በትዊተር ገጻቸው…
በሊቢያ እየተባባሰ የመጣው ግጭት የ636 ሺህ ስደተኞችን ህይወት ለአደጋ ማጋለጡ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 19 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በሊቢያ እየተባባሰ የመጣው ግጭት የስደተኞችን ህይወት የበለጠ አስጊ ማድረጉ ተነገረ፡፡
የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች በሊቢያ እየተባባሰ ያለው ጦርነት የ636 ሺህ ስደተኞችን ሕይወት ከፍተኛ አደጋ ላይ መጣሉን ነው የገለጹት፡፡
ከዚህ ባለፈ በሀገሪቱ…
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በሊቢያ እና ሶሪያ ቀውስ ዙሪያ ከቱርክ አቻቸው ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ጥር 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቱርክ አቻቸው ረሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ጋር በሊቢያ እና ሶሪያ ቀውስ ዙሪያ በስልክ ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በሶሪያ የእርስ በርስ ግጭት ላይ የሚስተዋለውን አላስፈላጊ የውጭ ሃይል ጣልቃ ገብነት ማስቀረት…
የስሎቬኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን መልቀቃቸውን አስታወቁ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የስሎቬኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርያን ሳሬች ስልጣን መልቀቃቸውን አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የስራ መልቀቂያቸውን ለሃገሪቱ ፓርላማ ያስገቡ ሲሆን፥ ጠቅላላ ምርጫ እንዲካሄድም ጥሪ አቅርበዋል።
እርሳቸው የሚመሩት ጥምር ፓርቲ በፓርላማው አቅም…
በቻይና በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 81 ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በከሰተው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሟቾቹ ቁጥር 81 መድረሱ ተገለጸ።
የቻይና ብሄራዊ የጤና ኮሚሽን እንዳስታወቀው በቫይረሱ ከሞቱት በተጨማሪ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 287 ደርሷል።
ከእነዚህ መካከል 461 ሰዎች በአስጊ ሁኔታ…
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ ገብተዋል
አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ሞሃመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ ገብተዋል።
አስመራ ሲደርሱም የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዚዳንቱ በአስመራ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ መሪዎች ጋር እንደሚመክሩ…
ዚምባብዌ ከሙስና ጋር ተያይዞ የዑጋንዳን ድጋፍ መጠየቋ የሀገሪቱን ዜጎች አስቆጥቷል
አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዚምባብዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ሉክ ማላባ የዑጋንዳ ዳኞች የሀገራቸውን ዳኞች በፀረ ሙስና ዙሪያ ስልጠና እንዲሰጧቸው ግብዣ ማቅረባቸውን ተከትሎ ዚምባብዌያውያን ተቃውሞ እያሰሙ ነው።
ተቃውሞው "ዑጋንዳ በፀረ ሙስና ትግል ዙሪያ ልንማርባት የምትችል…