Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠ/ሚ ዐቢይ መልካም ሥራዎች እና ተነሳሽነቶችን ማስፋፋትና ማጠናከር እንደሚገባ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ መልካም ሥራዎች እና ተነሳሽነቶችን ማስፋፋትና ማጠናከር እንደሚገባ ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የቆሻሻ መጣያ ስፍራዎችን በፈቃደኝነት ወደተስማሚ መስክ መለወጥ ለእይታ ብቻ ሳይሆን ለከተማ እርሻ…

ባለፉት ሁለት ወራት ከ600 በላይ የአቅመ ደካማ ቤቶች መጠገናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት ከ600 በላይ የአቅመ ደካማ ቤቶች ከበጎ ፈቃደኛ ወገኖች ጋር በመሆን መጠገናቸውን ኢንጂነር ታከለ ኡማ አስታወቁ፡፡ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በፌስቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ እንዳስታወቁት ከበጎ…

በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት 801 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ10 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 10 ሺህ 919 የላብራቶሪ ምርመራ 801 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 22 ሺህ 253 መድረሱንም የጤና ሚኒስትር…

የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ባጋጠመው ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ በክልሉ ባጋጠመው ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው፡፡ ግምገማው በክልሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ እየተካሄደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ በግምገማው ላይ…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ የአፍሪካ ከፍተኛውን የስፖርት ሽልማት አሸናፊ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የአፍሪካ ብሄራዊ የኦሎምፒክ ኮሚቴዎች ማህበር /አኖካ/ ለኦሎምፒክ ስፖርት ዕድገት ድጋፍ ላደረጉ መሪዎች እና ታዋቂ ሰዎች የሚሰጠው ሽልማት አሸናፊ ሆኑ። ለኢትዮጵያ ስፖርት እና ለኦሎምፒክ…

የዋና ከተማ የድንገተኛ አደጋና ጽኑ ህክምና ማሻሻያ መርሃ ግበር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዋና ከተማ የድንገተኛ አደጋ እና ጽኑ ህክምና ማሻሻያ መርሃ ግብር በዛሬው እለት መጀመሩን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። የድንገተኛ አደጋ እና ጽኑ ህክምና ማሻሻያ መርሃ ግብሩ ከከተማ አስተዳደሮች፣ የዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎችና ከክልል…