ኢትዮጵያ በድህረ ኮቪድ-19 ወረርሽኝ ከሚጎበኙ ሰባት ሃገራት አንዷ ትሆናለች-ፎርብስ መፅሄት
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መጥፋት በኋላ በጎብኚዎች ከሚመረጡ ሃገራት መካከል አንዷ እንደምትሆን ፎርብስ መፅሄት ተነበየ።
መፅሄቱ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የቱሪዝም ዘርፉ በከፍተኛ ደረጃ መጎዳቱን አስታውሷል።
ከዚህ ጋር ተያይዞም…