የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከእንግሊዝ መንግስት የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 13፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸውከእንግሊዝ መንግስት የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ከሆኑት ጄምስ ፊሊፕ ደድሪጅ ጋር በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተወያይተዋል።
ሁለቱ ሚኒስትሮች በነበራቸው ውይይት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በትብብር መግታት…