Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ መካከል ያሉ ዘርፈ-ብዙ ትብብሮችን በይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከፕሬዚዳንት ማክሮን ጋር መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ከፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በብሔራዊ…

ፕሬዚዳንት ማክሮን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሥድስት ዓመታት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ለይፋዊ ሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡…

ኢትዮጵያ በ19 የታዳሽ ኃይል ማመንጫዎች ኤሌክትሪክ እያመረተች ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ግንባታቸው ሳይጠናቀቁ በተተከሉ ተርባይኖች ኃይል ማመንጨት የጀመሩትን የሕዳሴ ግድብና የአይሻ 2 የንፋስ ኃይል ማመንጫዎች ጨምሮ 19 ማመንጫ ጣቢያዎች በሥራ ላይ እንደሚገኙ ተመላከተ፡፡ እነሱም ቆቃ፣ አዋሽ II፣ አዋሽ III፣ ፊንጫ፣ መልካ…

የኢትዮጵያ ልዑክ የሁለትዮሽ ግንኙነትን ለማጠናከር የሚያስችል ጉብኝት በኬንያ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በኢትዮጵያ እና በኬንያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር የሚያስችል ጉብኝት በኬንያ አካሄደ። ልዑኩ ከኬንያ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር ተገናኝቶ ውይይት…

በክልሉ የተገኘው ሰላም መንግስትና ሕዝብ ፊታቸውን ወደ ልማት እንዲያዞሩ አስችሏል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተገኘው ሰላም የልማት ሥራዎችን ማፋጠን የሚያስችል መሆኑን በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። በባህር ዳር ከተማ እየተገነቡ…

የቢሾፍቱ የኮሪደር ልማት ሥራዎች የከተማዋን ዘመናዊነት የሚያሻሽሉ ናቸው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ የተቀናጀ የኮሪደር ልማት ሥራዎች የከተማዋን ገፅታ፣ ዘመናዊነትና የነዋሪዎቿን ኑሮ የሚያሻሽሉ ናቸው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ተስስር ገፃቸው፤ የሰባት…

አቶ አደም ፋራህ ከአማራ ክልል አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ለመወያየት ባሕር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ባሕር ዳር ገቡ፡፡ ባሕር ዳር ደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የአማራ ክልል…

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት አጋርነት ቀጣይነት ባለው ትብብር መጠናከር እንዳለበት አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት አጋርነት ቀጣይነት ባለው ትብብር መጠናከር እንዳለበት በአፍሪካ ቀንድ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ ዡ ቢንግ ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀንድ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ ዡ ቢንግ ጋር…