በሁሉም ግንባሮች ኢትዮጵያዊ አንድነትን ጠብቆና አጥብቆ መጓዝ ተደማጭነትን ያረጋግጣል- አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የሚደርሱ ውጫዊ ጫናዎችን በአንድነት ከመመከት ባሻገር በብሄራዊ ደረጃ የተጀመረውን ዘላቂ ሰላም እና ዕድገት የማረጋገጥ ጥረት በህብረት መደገፍ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።…