Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኖርዌይ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆናስ ጋህርስቶር ጋር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጥልቅ ግንኙነት ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር…

በፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የተመራና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አሚና መሀመድን ያካተተ ከፍተኛ ልዑክ ጅግጅጋ ገባ። ለልዑኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድና ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ…

የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ የተሳተፉ መሪዎች በሰላም ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ በጉባኤው የተሳተፉ መሪዎችም በሰላም ወደ ሃገራቸው መመለሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ። በጉዳዩ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ጀነራል ኤቫሪስቴ ዳይሺሚዬ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት እና ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ዙሪያ መምከራቸውን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

የአፍሪካ ኅብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ማኪ ሳል ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት የወቅቱ ሊቀመንበር እና የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ የተሳካ እንዲሆን ላደረጉት ጥረት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምስጋና አቅርበዋል። የአፍሪካ ኅብረት የወቅቱ ሊቀመንበር የሴኔጋሉ ፕሬዚዳንት…

ጠ/ሚ ዐቢይ የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በሰላም እና በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላበረከቱ  ሁሉ ምስጋና  አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በሰላም እና በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽዖ ላበረከቱ ሁሉ  ምስጋና  አቅርበዋል፡፡ የህብረቱን ጉባዔ  አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ…