Browsing Tag
የተመረጡ
ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ በአማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት የተጎዱ ዜጎችን ለመደገፍ ሩብ ቢሊየን ብር መድቤ እየሰራሁ ነው አለ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ሳሙኤል ከተማ በአሸባሪው ህወሓት ቡድን የተጎዱ ዜጎችን ለመደገፍ ወርልድ ቪዥን ለችግሮቹ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል ብለዋል።
አቶ ሳሙኤል እንደገለፁት ÷…
አሸባሪው ህወሓት በደሴ እና ኮምቦልቻ በሚገኙ 40 ፋብሪካዎች ላይ ጉዳት አድርሷል – የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በደሴ እና ኮምቦልቻ በሚገኙ 40 ፋብሪካዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን በጥናት መረጋገጡን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ዛሬ በሰጡት መግለጫ ስምንት ፋብሪካዎች ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው…
የሶማሌ ክልል መንግስት ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች እየተወያዩ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ፡፡
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በመድረኩ ላይ እንደገለፁት ÷ በአሁኑ ወቅት አገር ለማዳን በሚደረገው ትግል…
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኮትዲቯር ገቡ
አዲስ አበባ፤ታህሳስ 7፣2014(ኤፍ ቢሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኮትዲቯር አቢጃን ገብተዋል።
ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ በቆይታቸው ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እና የኢትዮጵያና የኮቲዲቯር የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ ከሀገሪቱ ፕሬዝደንት ጋር…
የህገ- መንግስት አጣሪ ጉባኤ እጩ አባላት እንዲሾሙ የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ እጩ አባላት እንዲሾሙ የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ጸደቀ።
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት ሶስተኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል።
በህገ መንግስቱ መሰረት በሕዝብ ተወካዮች ምክር…
የአየር ኃይልና የምድር ጦር ቅንጅት እየፈጠረ ያለው ድል
https://www.youtube.com/watch?v=05mEQKOt9Ew
በአሜሪካ ኢትዮጵያን “በዘር ተኮር ጭፍጨፋ” ለመጠየቅ ታስቦ የነበረው ህግ ተሰረዘ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በዘር ተኮር ጭፍጨፋ ለመጠየቅ ታስቦ የነበረው ህግ መሰረዙ ይፋ ተደረገ፡፡
የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ከከፍተኛ የአሜሪካ ባለስልጣናት ጋር ያደረገውን ስብሰባ መሰረት በማድረግ ሴናተር ጂም ኢንሆፍ ለምክር ቤቱ መረጃ መላኩ…