ከ13 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ ነው – የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር
አዲስ አበበ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት በመላ ኢትዮጵያ ለሚገኙ ከ13 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እያቀረበ መሆኑን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክትል ኮሚሽነር አይድሩስ ሃሰን አስታወቁ።
ከመንግሥት ድጋፍ በተጨማሪ ዓለም አቀፍ…