የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ በአንጋፋው ድምጻዊ አለማየሁ አሸቴ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ Meseret Awoke Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአንጋፋው ድምጻዊ አለማየሁ አሸቴ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክትም ‘’ሀገሩን አጥብቆ በመውደድና ለሀገሩ ከልብ በመሥራት ለብዙ ከያንያን አርአያ የሆነው…
የሀገር ውስጥ ዜና አንጋፋው ድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ Tibebu Kebede Sep 3, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ በድንገተኛ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። “ተማር ልጄ” በሚለው ዘመን ተሻጋሪ ዘፈኑ የብዙዎችን ቀልብ የማረከው ድምፃዊ አለማየሁ እሸቴ ነሐሴ 27፣2013 እኩለ ሌሊት በድንገት ማረፉ ነው የታወቀው።…
የዜና ቪዲዮዎች ጁንታው በአፋር ክልል ያደረሰው ጉዳት Amare Asrat Sep 2, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=jHShgGg0g-Y
የዜና ቪዲዮዎች የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት Amare Asrat Sep 2, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=UYuhJ2mXs0c
የዜና ቪዲዮዎች የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሰጠው መግለጫ Amare Asrat Sep 2, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=F-5IzpoBY1g
የሀገር ውስጥ ዜና ኬንያ ለኢትዮጵያ ሰላም እና ብልፅግና ድጋፏን ገለፀች Meseret Demissu Sep 2, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) ኬንያ ለኢትዮጵያ ሰላም እና ብልፅግና ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራይሸል ኦማሞ አስታወቁ፡፡ የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና በከሃዲው ጄኔራል ምግበይ ሀይለ የተመራ ሃይል በማይጠብሪ ግንባር ተደመሰሰ ዮሐንስ ደርበው Sep 2, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከሃዲው ጄኔራል ምግበይ ሀይለ እየተመራ በማይጠብሪ ግንባር በደባርቅና ዳባት ወረዳዎች አዋሳኞች በጫንቅ፣ ጭና እና ወቅን አካባቢዎች የመጣው የአሸባሪው የህወሓት ቡድን ተደመሰሰ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት መረጃ እንዳመለከተው ይህ ወራሪና ዘሪፊ የህወሓት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Sep 2, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኬንያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራይሸል ኦማሞ ጋር ተወያይተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ዛሬ ረፋድ ላይ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የአምስት ቀናት የጾምና የጸሎት ምህላ ታወጀ Meseret Demissu Sep 2, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዛሬ በሰጠው መግለጫ አገር አቀፍ የጾምና የጸሎት ምህላ መታወጁን አስታውቋል፡፡ የጾምና ጸሎት ምህላው ከጳጉሜን 1 እስከ 5 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ለአምስት ቀናት እንደሚቆይ መገለጹን ኢቢሲ ዘግቧል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅን ጨምሮ አራት ኢትዮጵያውያን ከተፅዕኖ ፈጣሪ 100 አፍሪካውያን ሴቶች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ Tibebu Kebede Sep 2, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ አራት ኢትዮጵያውያን ከስኬታማና ተፅዕኖ ፈጣሪ 100 አፍሪካውያን ሴቶች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ። በዝርዝሩ ውስጥ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅን ጨምሮ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ፊልሰን አብዱላሂ፣ የኢትዮ…