ምክር ቤቱ 561 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት ለዝርዝር እይታ መራ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2014 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት 561 ነጥብ 67 ቢሊየን ብር ሆኖ በቀረበለት የፌደራል መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ለቋሚ ኮሚቴ መራ፡፡
ምክር ቤቱ በጠቅላይ…