Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ቦርዱ ሰኔ 14 ቀን ድምጽ ባልተሰጠባቸው አካባቢዎች ጳጉሜን 1 ቀን ድምጽ እንደሚሰጥ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ምክንያቶች ሰኔ 14 ቀን ድምጽ ባልተሰጠባቸው አካባቢዎች ጳጉሜን 1 ቀን 2013 ዓ.ም ድምጻቸውን እንደሚሰጡ አስታወቀ፡፡ ቦርዱ እያከናወናቸው ያሉ የምርጫ ዝግጅቶችን እና የአስፈጻሚዎችን ስልጠና አስመልክቶ መግልጫ…

ኢትዮ-ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግል ይዞታ ለማዘዋወር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግል ይዞታ የማዘዋወር ምዕራፍ እየተጠናቀቀ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የመንግስት ልማት ድርጅቶችን በከፊል ወደ ግል ይዞታ የማዘዋወር አንዱ አካል የሆነው የኢትዮ ቴሌኮም የ40 በመቶ ድርሻ ለመሸጥ በሂደቱ ተሳታፊ የሚፈልጉ…

መስቀል አደባባይ ከሁሉም የሀገሪቱ ጫፍ የሚገናኙበት፣ብዙ ታሪክ ያሳለፈ የሁላችንም አደባባይ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) መስቀል አደባባይ ከሁሉም የሀገሪቱ ጫፍ የሚገናኙበት፣ብዙ ታሪክ ያሳለፈ የሁላችንም አደባባይ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገልጸዋል። መስቀል አደባባይ ከሁሉም የሀገሪቱ ጫፍ የሚገናኙበት፣ብዙ ታሪክ ያሳለፈ የሁላችንም አደባባይ ነው-…

የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት ጀምሮ የመጨረስ ተምሳሌት ነው -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የመስቀል አደባባይ ማዘጋጃ ቤት ፕሮጀክት የምረቃ ሥነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው። በ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው ከማዘጋጃ ቤት -የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት የምርቃት መርሐግብር ዝግጅት። ከማዘጋጃ ቤት…

ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከጠ/ሚ ዐቢይ የተላከ ደብዳቤን ለፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት አደረሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተላከ ደብዳቤን ለፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን አደረሱ፡፡ በሚኒስትሯ የተመራ ልዑክ ደብዳቤውን ለፕሬዚዳንቱ የአፍሪካ ጉዳዮች ልዩ አማካሪ ፍራንክ ፓሪስ…