ቦርዱ ሰኔ 14 ቀን ድምጽ ባልተሰጠባቸው አካባቢዎች ጳጉሜን 1 ቀን ድምጽ እንደሚሰጥ አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ምክንያቶች ሰኔ 14 ቀን ድምጽ ባልተሰጠባቸው አካባቢዎች ጳጉሜን 1 ቀን 2013 ዓ.ም ድምጻቸውን እንደሚሰጡ አስታወቀ፡፡
ቦርዱ እያከናወናቸው ያሉ የምርጫ ዝግጅቶችን እና የአስፈጻሚዎችን ስልጠና አስመልክቶ መግልጫ…