የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ-መንበር ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ መርህ በሕብረቱ በኩል በጽኑ የሚታመን መርህ መሆኑን ገለፁ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በቅርቡ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ-መንበር ሆነው ከተመረጡት ዶክተር ሞኒክ ንሳንዛባጋንዋን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ አቶ ደመቀ በቅርቡ በኪንሻሳ…