Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከመንግስት የተሰጠ መግለጫ

የኢትዮጵያ ህዝቦች ከሁለት ዓመታት በፊት ግንባራቸውን ለጥይት፣ ደረታቸውን ለጦር ሰጥተው አደባባይ የወጡት የይስሙላ ፌዴራሊዝም ወገባቸውን አጉብጦት፣ ተስፋቸውን አጨልሞት ነው፡፡ ጥቂቶች ዜጎችን እያፈኑና እነርሱ እየከበሩ መምጣታቸው ቁጣቸውን አገዘፈው፡፡ ኢትዮጵያዊያን አገራቸው ሆና ለማየት ከሚያልሙት…

በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ህወሃት ውስጥ ያለ ቡድን የከፈተውን ዘመቻ ለመመከት በተከፈተው ጦርነት ንጹሃን ዜጎች እንዳይጎዱ ከፍተኛ ጥንቃቄ ተደርጓል-…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ህወሃት ውስጥ ያለ ቡድን የከፈተውን ዘመቻ ለመመከት በተከፈተው ጦርነት ንጹሃን ዜጎች እንዳይጎዱ ከፍተኛ ጥንቃቄ መደረጉን የኢፌዴሪ ሃገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ምክትል ጠቅላይ…

ሜጀር ጀነራል አለምእሸት ደግፌ ወደ መከላከያ ሠራዊቱ እንዲመለሱ ጥሪ ቀረበላቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዛሬው ዕለት ጥቅምት 26 ቀን 2013 ሜጀር ጀነራል አለምእሸት ደግፌ ወደ መከላከያ ሠራዊቱ እንዲመለሱ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ ቀርቦላቸዋል፡፡   በትናትናው ዕለትም ከዚህ በፊት ከመከላከያ ሠራዊት ተቀንሰው የነበሩ ሦስት…

ምክር ቤቱ በትግራይ ክልል የታወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመደበኛ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር በትግራይ ክልል ያወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፀደቀ። የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት በጠቅላይ…

የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ከመከላከያ ሠራዊት ጎን በመቆም ተገቢውን ድጋፍ ለያደርጉ ይገባል- የፌዴሬሽን ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ከመከላከያ ሠራዊት ጎን በመቆም ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ፥ “የሀገራችን ልዩ መለያ የሆነው ጀግናው የሃገር መከላከያ…

አንቶኒዮ ጉተሬዝ የኢትዮጵያ ሰላም ለቀጠናው ወሳኝ መሆኑን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የኢትዮጵያ መረጋጋት ለቀጠናው ወሳኝ መሆኑን ገለፁ፡፡ ዋና ፀሀፊው ድርጅታቸው በኢትዮጵያ የተጀመረው ሪፎርም ከዳር እንዲደርስና የኢትዮጵያ ህዝብ ተጠቃሚ እንዲሆን ከሁሉም ባለ ድርሻ አካላት…

ማይክ ፖምፔዮ በመከላከያ ሰራዊት ካምፕ ላይ የተፈፀመውን ጥቃት አወገዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ በህወሓት ውስጥ ያለው ቡድን በመከላከያ ላይ ጥቃት መፈፀሙን አወገዙ፡፡ ሚኒስትሩ አካባቢው እንዲረጋጋና ሰላም እንዲወርድ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በህወሓት ውስጥ ያለው ቡድን በትግራይ ክልል ውስጥ ባለ…

በዛሬው ዕለት በሁሉም ግንባሮች በህወሐት ውስጥ ያለውን ቡድን ፍላጎት ማክሸፍ ተችሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በህወሐት ውስጥ ባለ ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ በዛሬው ዕለት የተወሰደውን እርምጃ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።   ጠቅላይ ሚኒስት በመግለጫቸው ተስፋ የቆረጠው እና…

ሰራዊቱ በሰፈረባቸዉ ካምፖች የተከፈተበትን የከሃዲዎች ጥቃት በብቃት መክቶ ወደ ጸረ ማጥቃት እርምጃ ተሸጋግሯል- መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰራዊቱ በሰፈረባቸዉ ካምፖች የተከፈተበትን የከሃዲዎች ጥቃት በብቃት መክቶ ወደ ጸረ ማጥቃት እርምጃ መሸጋገሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሰራዊቱ ተኩስ በተከፈተበት ካምፖች ሁሉ በጠንካራ መከላከል ውጊያ የከሃዲውን ሃይል…