Fana: At a Speed of Life!

የቅዱሱ ሚካኤልን ዝክር ለጭና ተፈናቃዮች የሰጡት የጎንደር ከተማ ነዋሪ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 03 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አያናው ጎነጠ በጎንደር ከተማ የአዘዞ ክፍለ ከተማ ነዋሪ ናቸው። መተዳደሪያቸው የጥበቃ ስራ ሲሆን፥ በየዓመቱ ህዳር 12 የሚከበረውን የመላኩ ቅዱስ ሚካኤል በዓል ለፍቅራቸው መግለጫ በስሙ ይዘክራሉ።   ሀገር ሰላም በሆነችበት…

ቻይና የውጭ ጣልቃ ገብነትን አጥብቃ እንደምትቀወም የሀገሪቱ ኮሚኒስት ፓርቲ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና የውጭ ጣልቃ ገብነትን አጥብቃ እንደምተቃዎም የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ በድጋሜ አስታወቀ። በፕሬዚደንት ዥ ዥፒንግ የሚመራዉ የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ 19 ኛውን የማዕከላዊ ኮሚቴ ስድስተኛ ጠቅላላ ጉባኤ በዋና ከተማዋ ቤጂንግ ከህዳር…

በሰሜን ሸዋ ዞን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ወደየግንባሩ ተንቀሳቀሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን 12 አባላት ያሉት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በ8 ግንባሮች ድጋፍና ቅስቀሳ ለማድረግ ተንቀሳቅሰዋል።   የሞረትና ጅሩ ወረዳ ሕዝብ የምክር ቤት አባል ወይዘሮ ታለፍ ፍታወቅ÷ የዘመቻው አካል…

ሰላምና ፀጥታን ከመጠበቅ ጎን ለጎን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የተመራና የክልሉን ካቢኔ ያካተተ ልዑክ በሸቤሌ ዞን የመስክ ጉብኝት አድርጓል፡፡ ልዑኩ በዞኑ በተለይም በቤር አኖ ወረዳ የዋቢ ሸቤሌ ወንዝን በመጠቀም በመስኖ የለማ 475 ሄክታር…

ኢትዮጵያና ብሪታኒያ በትብብር መስራት የሚችሉባቸውን ጉዳዮች በመለየት ድጋፍ እናደርጋን-የብሪታኒያ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ በኢትዮጵያ ከብሪታኒያ አምባሳደር ዶክተር አላሰቴይር ማክፌይልን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ዶክተር  በለጠ ኢትዮጵያና ብሪታኒያ የረጅም ዘመናት የቆየ ታሪካዊ ግንኙነት ያላቸው…

የክልሉ አመራር ኅብረተሰቡን አስተባብሮ በግንባር እየተፋለመ ነው – የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 03 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በየደረጃው ያለው አመራር ኅብረተሰቡን አስተባብሮ ከጸጥታ አካላት ጎን በመሰለፍ አሸባሪውን ህወሓት በግንባር እየተፋለመ መሆኑን የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ለኢዜአ…

ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ያሠለጠናቸውን ተማሪዎች ነገ ያስመርቃል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በቲቺንግ ሆስፒታል ግቢ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያሠለጠናቸውን ከ400 በላይ ተማሪዎችን በነገው ዕለት ያስመርቃል፡፡ በነገው ዕለት የሚመረቁ ተማሪዎች በአምስት የትምህርት ዘርፎች የሰለጠኑ መሆናቸውን የሚዛን ቴፒ…

በመዲናዋ ዕጣ የወጣባቸውን 68 ሺህ ቤቶች በሦስት ወራት ለማስረከብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቤቶች ኮርፖሬሽን በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ዕጣ የወጣባቸውን 68 ሺህ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለዕድለኞች ለማስረከብ እየሰራ መሆኑን ገለፀ። የኮርፖሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት በመዲናዋ ዕጣ ወጥቶባቸው…

የክህደት ጦርነቱን ከመከላከያ ጎን በመቆም እንደሚመክቱ የሸካ ዞን ነዋሪዎች ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጁንታው አገርን ለማፈራረስ የከፈተውን የክህደት ጦርነት ለመቀልበስ ከመከላከያ ጎን ሆነው እንደሚመክቱ የሸካ ዞን የማሻ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ ነዋሪዎቹ የውጪ መንግስታት እጃቸውን ከኢትዮጵያ ላይ እንዲያነሱም ጠይቀዋል። የሸካ ዞን…

ሬውተርስ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ የሚያቀርባቸው ዘገባዎች ሃሰተኛ ናቸው- መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሬውተርስ በኢትዮጵያ የጸደቀው የአስቸኳይ ገዚ አዋጅ ዜጎች የብሔር ማንነታቸውን የሚያመላክት መታወቂያ እንዲይዙ ያስገድዳል በሚል የሃሰት ዜና እያሰራጨ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ።   መረጃ ማጣሪያው የሬውተርስ…