Fana: At a Speed of Life!

ከተማ አስተዳደሩ ለመከላከያ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል   ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 15 ሚሊዮን ብር የሚገመት የሕክምና ቁሳቁስና የአልባሳት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን ቢሾፍቱ በሚገኘው ሆስፒታል ያስረከቡት የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ…

የሰላም መከታ ለሆነው መከላከያ ሰራዊት የምንሰስተው ነገር የለም – የምዕራብ ሀረርጌ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም መከታ ለሆነው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ለማድረግ የምንሰስተው  ነገር የለም ሲሉ የምዕራብ ሀረርጌ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ። ከምዕራብ ሀረርጌ ዞን 18 ወረዳዎች የተውጣጡ ነዋሪዎች አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን በማውገዝና መከላከያ ሰራዊትን…

አሜሪካዊው ጋዜጠኛ የምዕራቡ ሚዲያዎች በኢትዮጵያ ላይ የሀሰት ዘገባዎችን እንደሚያሰራጩ አጋለጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካዊው የስፑትኒክ ኒውስ ጋዜጠኛ ቦብ ሽለውበር የምዕራቡ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ እየሰሯቸው ያሉ ዘገባዎች ከእውነታው የራቁ፣ ሚዛናዊነት የጎደላቸው እና በስህተት የተሞሉ ናቸው አለ። ጋዜጠኛ ቦብ ሽለውበር ከፋና…

በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የጂንካ ተወላጆችና የአማራ ወዳጆች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የጂንካ ተወላጆችና የአማራ ወዳጆች በአሸባሪውና ወራሪው የህውሓት ቡድን  ከወሎ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉ 760 ሺህ ብር ግምታዊ ዋጋ  ያለው ምግብና ቁሳቁስ…

በሶማሌ ክልል የሚሊሻ አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በብርቆድ ወረዳ በሻለቃ ከደር መሀመድ የውትድርና ማሰልጠኛ ማዕከል ሲሰለጥኑ የነበሩ የሚሊሻ አባላት ተመረቁ፡፡ በምረቃ መርሃ ግብሩ የክልሉ ፀጥታ ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ መሀመድ አሊ፣የክልሉ የልዩ ሃይል ዋና አዛዥ…

በአገር አንድነትና ሉአላዊነት ላይ አንደራደርም-የምእራብ ጉጂ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘በአገር አንድነትና ሉአላዊነት ላይ አንደራደርም’ ሲሉ የምእራብ ጉጂ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ ነዋሪዎቹ በዞኑ ቡሌ ሆራ ከተማ ባላሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ የአሸባሪዎቹን ህወሃትና ሸኔን አፍራሽ እንቅስቃሴ አውግዘዋል፡፡ የሰልፉ…

በአንዳንድ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ላይ የሚነዘው የሀሰት መረጃ ሊታረም ይገባዋል- አምባሳደር ሬድዋን

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አንዳንድ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ላይ በማታለልና በመዋሸት ዜና የሚሰሩበት አዝማሚያ ስር የሰደደ በመሆኑ ሊታረም ይገባዋል” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አሳሰቡ። መገናኛ ብዙሃኑ…

አሸባሪውን ህወሓት የሚያወግዝ ሰልፍ በጅግጅጋ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪውን እና የጥፋት ቡድን የሆነውን ህወሓት የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በጅግጅጋ ተካሄደ፡፡ በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ከሃያውም ቀበሌ የመጡ የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች እና የከተማ አስተዳደር አመራሮች ተገኝተዋል። በ ሰላማዊ…

የስልጤ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ10 ነጥብ 1 ሚለየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የስልጤ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ10 ነጥብ 1 ሚለየን ብር በላይ በአይነትና በጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አደረጉ። የስልጤ ዞን ነዋሪዎች ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን አጋርነት ለመግለፅና አሸባሪው…

በሀገር ሉዓላዊነት ላይ ምንም ዓይነት ድርድር የለንም-የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ የአሸባሪዎችን ህወሓት እና ሸኔን ሴራ የሚያወግዝ ህዝባዊ ሰልፍ እንዲሁም ደም የመለገስ መርሃ ግብር በዛሬው እለት ተከናውኗል ። ከጋሞ ዞን ከሁሉም ወረዳዎች እና ከተማ…