Fana: At a Speed of Life!

ክብር ኢትዮጵያን ሲሉ ለተሠዉ ጀግኖቻችን – ጠ /ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሩቁ ቢዘነጋን እንኳን፣ አምና ጥቅምት 24 ግፍ የተፈጸመባቸው ጀግኖቻችን ታሪክ ፈጽሞ የሚረሳ አይደለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው የሚከተለውን መልዕክት አስፍረዋል፡- ኢትዮጵያ…

ሰሜን እዝ በህወሓት ቡድን ከጀርባው የተወጋበት አንደኛ አመት እየታሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ የክህደት ጥቃትና አረመኔያዊ ጭፍጨፋ ያካሄደበት አንደኛ ዓመት በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየታሰበ ነው። በመርሃ ግብሩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት…

የሽብር ቡድኑን ለማስወገድ የጀመርነው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ዳግም ወደ ስልጣን ለመመለስ የሚያደርገው መፍጨርጨር ተራ ልፋት ሆኖ ይቀራል ብለዋል የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት አስተያየት ሰጪዎቹ ለኢትዮጵያ እና…

ዕንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም – ጠ /ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጠላቶች ፍጻሜ ላይ የኢትዮጵያን ብልጽግና እናበሥራለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ። እንዲያውም የመሸጋገሪያ ድልድዮች ሆነው ያገለግሉናል። ዓለማችን ላይ ቁልፍ ግኝቶች የተገኙት፣ አስደማሚ ቴክኖሎጂዎች…

“ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ተፈትና ይሆናል እንጂ ተሸንፋና ወድቃ አታውቅም” -እናት ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ፍላጎቴን በኃይል እጭናለሁ ብሎ ማሰብ እብደትም እብሪትም ነው ሲል የእናት ፓርቲ አስታወቀ። ፓርቲው ለኢዜአ በላከው መግለጫ ፥“አገራችን ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ተፈትና ይሆናል እንጂ ተሸንፋና ወድቃ አታውቅም”…

ለከዳዉ ቡድን ዋጋዉን ለመክፈል ሁሉም በሙሉ ወኔ ተዘጋጅቷል-የዞን አስተዳዳሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለከዳዉ ቡድን ዋጋዉን ለመክፈል ሁሉም በሙሉ ወኔ ተዘጋጅቷል ሲሉ የደቡብ ጎንደር እና የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳዳሪዎች ተናገሩ። ህዝብን ከጥፋት ሀገርንም ከመፍረስ ለማዳን የተደረገው ጥሪ በተግባር እየተተረጎመ መሆኑን…

ሀገረ ስብከቶቹ ከሰቆጣና አካባቢው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የስዊዲን፣ ስካንዲኔቪያን፣ ኮሎራዶና አካባቢው ሀገረ ስብከቶች ከሰቆጣና አካባቢው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። ብፁዕ አቡነ ኤልያስ…

‘ታሪካችን የአሸናፊነት ነው’!- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ባወጡት መግለጫ ‘ታሪካችን የአሸናፊነት ነው’! ሲሉ ገልጸዋል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ‘ታሪካችን የአሸናፊነት…

የሰሜን እዝ በሽብርተኛው ህወሃት ከጀርባው የተወጋበት አንደኛ አመት ነገ ታስቦ ይውላል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን እዝ በሽብርተኛው ህወሃት ከጀርባው የተወጋበት አንደኛ አመት ነገ ጥቅምት 24 ቀን ታስቦ ይውላል፡፡ በጉዳዩ ዙሪያ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ምሁራን÷ ድርጊቱ የጭካኔ ጥግ ማሳያ የታሪካችን ጥቁር ገፅ…

የብልፅግና ጉዟችን በጁንታው መሰሪ ተንኮልና ተላላኪዎች አይደናቀፍም -አቶ ከድር ጁሀር

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ጉዟችን በጁንታው መሰሪ ተንኮልና ተላላኪዎች አይደናቀፍም ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ገለፁ፡፡ ከንቲባው ኢትዮጵያ በከሀዲው ጁንታ እየተወጋች ነው ፤በጁንታው አዛውንት ፣ ሴቶች ፣ ህጻናት ፣ ወጠቶች ሁሉም…