Fana: At a Speed of Life!

የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት በልብ ህመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ፕዬሬ ንኩሩንዚዛ በ55 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተገለፀ። ፕሬዚዳንት ፕዬሬ ንኩሩንዚዛ በድንገተኛ የልብ ህመም ሀይወታቸው ማለፉን የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል። ፕሬዚዳንቱ በትናንትናው እለት በልብ ህመም…

የጤና ሚኒስቴር በኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ላይ የሚሰሩ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን ወደ ስራ አሰማራ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የጤና ሚኒስቴር በኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ላይ የሚሰሩ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን ወደ ስራ አሰማራ። ወጣቶቹ “ፕሮጀክት ሆፕ” በተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት አማካኝነት የተሰባሰቡ ሲሆን÷ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተለያዩ የትምህርት መስኮች የተመረቁና…

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አምባሳደር ዲና ሙፍቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል  ሆነው ተሾሙ። አምባሳደሩ  በድጋሚ ቃል አቀባይ ሆነው መሾማቸውን  ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት  ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያገኘው መረጃ ያመላክታል። በቅርቡም በግብጽ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን…

በ1 ነጥብ 19 ቢሊዮን ብር  የሚገነባው የካሌድ ዲጆ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የግንባታ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በስልጤ ዞን በ1 ነጥብ 19 ቢሊዮን ብር  የሚገነባው የካሌድ ዲጆ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የግንባታ ስምምነት ተፈረመ። የፕሮጀክቱ የግንባታ ስምምነቱ  ዛሬ  የተፈረመ ሲሆን ÷ስምምነቱን የፈረሙት የመስኖ ልማት…