ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ተከታታይ ውይይቶችን ለማድረግ ስምምነት ላይ ደረሱ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የሙሌት እና ዓመታዊ የውሃ አለቃቅ በተመለከተ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ መካከል የሶስትዮሽ ውይይት ተካሄደ።
በበይነ-መረብ የቪዲዮ ኮንፈረንስ በውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ ደቡብ አፍሪካ፣ የአውሮፓ…