Fana: At a Speed of Life!

የውሃ አቅርቦትን በማሻሻል ኮሮናን ለመከላከል የሚያግዙ በ13 ሚሊየን ብር የተገዙ የውሃ ፓምፖች ለክልሎች ተከፋፈሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ልማት ኮሚሽንና የልማት አጋሮች ኮሮናን ለመከላከል እና የውሃ አቅርቦትን ለማሻሻል የሚረዱ በ13 ሚሊየን ብር የተገዙ 34 ፓምፖችን ለክልሎች ተከፋፈሉ። በውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህዝብና ቤት ቆጠራን አራዘመ፤ አዲስ አፈጉባኤና ምክትል አፈጉባኤም መረጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን የጀመረው የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛውን የህዝብና ቤት ቆጠራ አራዘመ።   ምክር ቤቱ በስብሰባው ከዚህ ቀደም ሁለት ጊዜ የተራዘመው የህዝብና ቤት ቆጠራ አሁንም በኮሮናቫይረስ ምክንያት ለህዝብ…

የኮሮና ቫይረስ ሊፈታ የሚችለው በጋራ እርምጃ እና በዓለም አቀፍ ትብብር ብቻ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ስለ ምጣኔ ሀብት ማገገምና ስለ አዲስ የዕድገት አቅጣጫ ባዘጋጀው “ታላቁ ዳግም ማስጀመሪያ” የኦንላይን ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡ በዚህ ወቅትም የወረርሽኙን ዓለም አቀፋዊ ውስብስብንነት…

በኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች ቁጥር ወደ 16 ሚሊየን ከፍ አለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች ቁጥር ወደ 16 ነጥብ 5 ሚሊየን ከፍ ማለቱን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ፅህፈት ቤት አስታወቀ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከኢትዮጵያ መንግስት እና…

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 170 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 3 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ6 ሺህ 187 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 170 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።   ከዚህ ውስጥ 93 ወንድ እና 77 ሴቶች ሲሆኑ፥ ከ2 እስከ 115 የእድሜ ክልል የሚገኙ…

በናይጀሪያ በተፈጸመ ጥቃት በጥቂቱ 59 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጀሪያ ምስራቃዊ ክፍል በተፈጸመ ጥቃት በጥቂቱ 59 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ። ጥቃቱ ቦሮኖ በተባለው ግዛት በምትገኝ ጉዲቦ በተባለች አውራጃ በሚገኝ አነስተኛ መንደር የተፈጸመ ነው ተብሏል። ለጥቃቱ እስካሁን ሃላፊነቱን የወሰደ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን የጨረሱትን የኔዘርላንድስ አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘዉዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን የጨረሱትን የኔዘርላንድስ አምባሳደር ቤንጌት ቫንን አሰናበቱ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በዚህ ወቅት አምባሳደሩ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለዉን ግንኙነት ለማጠናከር ስላበረከቱት አስተዋጾ አመስግነዉ ኢትዮጵያ…

በህንድ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው ተባለ። በሃገሪቱ ወደ 10 ሺህ የሚጠጉ አዲስ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች መገኘታቸውንም ባላስልጣናቱ አስታውቀዋል። የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር ባለፉት 24 ሰአታት 9…