የውሃ አቅርቦትን በማሻሻል ኮሮናን ለመከላከል የሚያግዙ በ13 ሚሊየን ብር የተገዙ የውሃ ፓምፖች ለክልሎች ተከፋፈሉ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ልማት ኮሚሽንና የልማት አጋሮች ኮሮናን ለመከላከል እና የውሃ አቅርቦትን ለማሻሻል የሚረዱ በ13 ሚሊየን ብር የተገዙ 34 ፓምፖችን ለክልሎች ተከፋፈሉ።
በውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን…