በሀዋሳ ከ7 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የሳኒታይዘር ማምረቻ ወደ ምርት ገባ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀዋሳ ከተማ ከ7 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የሳኒታይዘር ማምረቻ ተመርቆ ወደ ማመረት ገባ።
በክልሉ መንግሥት እና ህዝብ ድጋፍ የተገነባው ማምረቻ በክልሉ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ…