Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ከብሄራዊ የህግ ማስከበርና የደህንነት ንዑስ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሄራዊ የህግ ማስከበርና የደህንነት ንዑስ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ በውይይታቸውም የሕግ ማስከበር እና የደኅንነት ንዑስ ኮሚቴውን የቅድመ ዝግጁነት ሥራና ክንውን በተመለከተ ግምገማ አካሂደዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

ኢትዮጵያና ብሪታንያ የ965 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ብሪታንያ መካከል የ965 ሚሊየን ብር የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት ተወካይ ክርስቲያን ሮግ ተፈራርመውታል።…

በመዲናዋ  ህገወጥ ይዞታዎችን እያፈረሰ መሆኑን የከተማዋ አስተዳደር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የተወሰኑ አካባቢዎች ላይ ወቅታዊ ሁኔታን ተገን በማድረግ የመሬት ወረራዎች እየታዩ መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል። በተለይም በቅርብ ጊዜያት በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የመሬት ወረራው ታይቷል ነው ያለው። የከተማ አስተዳደሩም…

በመንግስት የተላለፉ ውሳኔዎችን በማያከብሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል- ኢ/ር ታከለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አትክልት ተራ ወደ ጃንሜዳ እንዲዛወር በወሰነው መሰረት ጃንሜዳን የማዘጋጀት ስራው መጠናቀቁን ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገለፁ። ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ነጋዴዎችና በችርቻሮ ንግድ ላይ የተሰማሩ ዜጎችም መንግስት…

የስፖርቱ ቤተሰብ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን ለመግታት ለሚደረገው ጥረት ድጋፍ ማድረጉን ቀጥሏል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የስፖርቱ ቤተሰብ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽን ለመግታት ለሚደረገው ጥረት ድጋፍ በማድረግ ላይ ናቸው። የአዲስ አበባ ወርልድ ቴኳንዶ_ፌዴሬሽንም ዛሬ ለኮሮና ቫይረስ መከላከልና ጥንቃቄ የሚውል የ50 ሺህ ብር ድጋፍ አድርጓል። ፌዴሬሽኑ የክለብ…

በኮሮና ቫይረስ ተጋላጭ በሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ በስፋት ምርመራ ለማካሄድ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮና ቫይረስ ተጋላጭ በሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ በስፋት ምርመራ ለማካሄድ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ከመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በቪዲዮ ኮንፈረንስ አማካኝነት…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 44 ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 164 ሰዎች ውስጥ አንድ ግለሰብ በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋገጠ።  በ24 ሰዓታት ውስጥ ምርመራ ከተደረገላቸው ሰዎች መካካል 26ቱ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ አላቸው…

ባለፉት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በበጀት ዓመቱ ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ8 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በስምንት ወራቱ 2 ነጥብ 3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዶ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ወይም…